Trendings

Getenesh Gebeyehu

የዩኔስኮን አምስት መመዘኛዎች ያሟላው ጊፋታ

ጊፋታ፣ የወላይታ ህዝብ የአዲስ ዓመት ፌስቲልቫል፣ በሰው ልጆች ወካይ ቅርስነት በተባበሩት መንግሥታት የትምህርት፣ ሳይንስና ባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) ተመዝግቧል። ቅርሱ የተመዘገበው እአአ ከታህሳስ 8 እስከ 13፣ 2025 በህንድ፣ ኒው ዴይሊ እየተካሄደ በሚገኘው 20ኛው የዩኔስኮ የኢንታንጀብል ባህላዊ ቅርስ ጥበቃ የመንግሥታት ኮሚቴ ጉባዔ ላይ ነው። ኢትዮጵያ በጉባዔው በሰው ልጆች ወካይ ቅርስነት እንዲመዘገብ ያቀረበችው ኢንታንጀብል ባህላዊ ቅርስ ጊፋታ የወላይታ…

Read More

የመደመር መንግሥት የብዝሃ ኢኮኖሚ እሳቤ በኢንዱስትሪ ዘርፍ ተወዳዳሪ አልሚዎችን እያፈራ ነው -ሚኒስትር መላኩ አለበል

የመደመር መንግሥት የብዝሃ ኢኮኖሚ እሳቤ በኢንዱስትሪ ዘርፍ ተወዳዳሪ አልሚዎችን እያፈራ መሆኑን የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል ገለጹ። የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል ለኢዜአ እንደገለጹት መንግሥት ለኢንዱስትሪ ልማት የሰጠው ትኩረት ዘርፉ በእጅጉ እንዲነቃቃና እመርታዊ ለውጥ እንዲያመጣ አስችሏል። ለአብነትም የፖሊሲ ለውጥ፣ የስትራቴጂ እና የተቋማትን ቅንጅታዊ አሰራር የሚያጠናክሩ የማሻሻያ ስራዎችን ጠቅሰዋል። በማሻሻያዎቹ በመታገዝ የኢንዱስትሪ ምርታማነትን ለመጨመርና የአምራች ዘርፉን እድገት በቀጣይነት…

Read More

ኢትዮጵያ ለስደተኞች መጠለያና ድጋፍ ለመስጠት ያላት ቁርጠኝነት እውነተኛ የአጋርነት ተግባር ነው -የዓለም አቀፍ የስደተኞች ድርጅት

ኢትዮጵያ ከአንድ ሚሊዮን በላይ ለሚሆኑ ስደተኞች መጠለያና ድጋፍ ለመስጠት ያሳየችው ቁርጠኝነት እውነተኛ የአጋርነት ተግባር ማሳያ ነው ሲሉ የዓለም አቀፍ የስደተኞች ድርጅት (IOM) የኢትዮጵያ ዋና ልዑክ አቢብቱ ዋኔ ገለጹ:: በዓለም አቀፍ ደረጃ የስደተኞች ቁጥር እየጨመረ በመምጣቱ አሁን ላይ በዓለም ላይ 90 ሚሊዮን የሚጠጉ ስደተኞችና ተፈናቃዮች ይገኛሉ። ከዚህ ቁጥር ውስጥ አብዛኛዎቹ ስደተኞችና ተፈናቃዮች የሚገኙት በአፍሪካ ሀገራት ነው፡፡…

Read More

እንሰት፡ የአየር ንብረት ለውጥ የማይበግረዉ ሰብል

በዳውሮ ለም መሬት ላይ እንደ ሰንደቅ ዓላማ የሚውለበለበው የእንሰት ጫካ፣ የአካባቢው ማህበረሰብ የጀርባ አጥንት ብቻ ሳይሆን የአየር ንብረት ለውጥን የሚቋቋም የህይወት ዋስትናም ነው። ከስሩ እስከ ቅጠሉ እያንዳንዱ አካሉ ለተለያየ አገልግሎት የሚውለው ይህ የክልሉ ገጸ በረከት፣ ለአንድ የዳውሮ አባወራ የብርታቱ መገለጫና የሀብቱ ማሳያ ነው። ከባህላዊው ቆጮና ቡላ ጀምሮ እስከ ዘመናዊ ሆቴሎች ድረስ ተፈላጊነቱ ከፍ ያለ ነው።…

Read More

በክልሉ በቡና ማሣ ሽፋን ከ597 ሺህ 500 ሔክታር በላይ መድረሱን የክልሉ የቡና፣ ሻይና ቅመማቅመም ባለሥልጣን አስታወቀ

‎በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በቡና ልማት የተሸፈነው መሬት 597 ሺህ 521 ሔክታር መድረሱን የክልሉ የቡና፣ ሻይና ቅመማቅመም ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር አሥራት መኩሪያ ተናገሩ። ‎በክልሉ ለቡና ልማት ምቹ ሥነ-ምኅዳር መኖሩንና ካሉት 41 የገጠር ወረዳዎች በ38ቱ ቡና በስፋት እየለማ እንደሚገኝ ገልጸው፤ ከወረዳዎቹ መካከል 26ቱ ቡናን ስፔሻላይዝድ የሚያደርጉ ናቸው ብለዋል። ‎በጫካ፣ በከፊል ጫካ፣ በጓሮ እና በዘመናዊ የተከላ…

Read More

በክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳደር ማዕረግ በመሠረተ-ልማት ክላስተር አስተባባሪ እና በትራንስፖርትና መንገድ ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ፋጂዮ ሳፒ የተመራው የአመራር ቡድን ከዳዉሮ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ጋር የሦስት ወራት ግብ ስምምነት አካሄዱ

ከዞኑ ከፍተኛ አመራሮች ጋር በቀጣይ ሥራዎች ዋና ዋና ግቦች ላይ የግብ ስምምነት ተደርጓል። በክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳደር ማዕረግ መሠረተ-ልማት ክላስተር አስተባባሪ እና የትራንስፖርትና መንገድ ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ፋጂዮ ሳፒ እንደገለፁት አመራሩ ከሕዝብና ከመንግሥት የተጣለበትን ኃላፊነት በጊዜ የለኝም መንፈስ በማከናወን የድርሻውን ሊወጣ ይገባል። ተግባራትን ቆጥሮ በመሥራት እንዲሁም በመፍጠር፤ በመፍጠን እና በዝላይ ዉጤት ማስመዝገብ መቻል እንደሚገባና…

Read More

የድጋፍና ክትትል ስራዎች ከስኬቶች ለመማር፣ ክፍተቶችን ለማረምና ተሞክሮዎችን ለመቀመር ምቹ ሁኔታ የሚፈጥር በመሆኑ አጠናክሮ ማስቀጠል ይገባል፦ አቶ ፍቅሬ አማን

የክልሉ የአመራር የድጋፍና ክትትል ቡድን በካፋ ዞን በፓርቲና በመንግሥት እየተከናወኑ ያሉት የተለያዩ የልማት ስራዎችን ድጋፋዊ ክትትልና ምልከታ እያደረገ መሆኑ ይታወሳል። በዛሬው ዕለት የአመራር ቡድኑ በካፋ ዞን በተለያዩ ወረዳዎች በ90 ቀናት በፓርቲና በመንግስት የተቀመጡ ዕቅዶችን ለማሳለጥ እየተደረገ ያለውን የድጋፍ፣ ክትትልና የምልከታ ስራዎችን የክልሉ ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ፍቅሬ አማን ገምግመዋል። በድጋፍና ክትትል ስራዎች በ90…

Read More

የሾኬላ ዋሻና ፏፏቴ – ድብቁ የቱሪዝም ሀብት

የሾከላ ዋሻና ፏፏቴ የሚገኘው በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ፣ በኮንታ ዞን፣ አመያ ዙሪያ ወረዳ በኦፓ ላሼ ቀበሌ ውስጥ ነው። የዋሻው አጠቃላይ ይዘት እና ስፋት በዞኑ ውስጥ ካሉት ሌሎች ዋሻዎች ቀዳሚውን ደረጃ የሚይዝ እንደኾነም ነው የሚገለጸው። ሾከላ የሚለውን የዋሻው ስያሜ የተገኘው፥ ከዋሻው አናት ላይ በግምት ከ50 ሜትር በላይ ርቀት ወደታች የሚወረወረው ሾኬላ በተባለው ፏፏቴ ስም እንደተሰየመም ከዞኑ ባህል…

Read More

በመደመር መንግስት ዕይታ የዘርፎች እመርታ ስልጠና ላይ በተገኘው ክህሎት አመራሩ በአግባቡ በመጠቀም እቅዶች ማሳካት እንደሚገባ ተገለፀ።

በክልሉ የብልጽግና ፓርቲ የፖለቲካ እና አቅም ግንባታ ዘርፍ ሃላፊ በአቶ ነጋ አበራ የተመራው የድጋፍ እና ክትትል ቡድን ከምዕራብ ኦሞ ዞን ከፍተኛ አመራሮች ጋር በቀጣይ ሥራዎች እቅድ ላይ ውይይት ተደርጓል። በመድረኩ የክልሉ ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የፖለቲካ እና አቅም ግንባታ ዘርፍ ሃላፊ አቶ ነጋ አበራ እንደተናገሩት አመራሩ በመፈጠር፤ በመፍጠን እና በዝላይ ዉጤት በሚመጣ መንገድ እና አማራጮች…

Read More