የሚዛን አማን ከተማ የስማርት ሲቲ ፕሮጀክት በይፋ ተጀመረ
የሚዛን አማን ከተማ አስተዳደር፣ ከተማዋን በቴክኖሎጂ በማዘመን ለነዋሪዎቿ ምቹና ተመራጭ ለማድረግ ያለመውን የ’ስማርት ሲቲ’ ፕሮጀክት በተጨባጭ እርምጃ ጀመረ። ይህ ታላቅ ራዕይ እውን እንዲሆን የሚያስችለው የጥናትና ቅየሳ ሥራ፣ በከተማው ከንቲባ ኢንጅነር ሰለሞን ሌዊ እና በሌሎች ከፍተኛ አመራሮች አማካኝነት በሚዛን ጋቸብ ሰከንደሪ ሳይት በይፋ ተጀምሯል። የከተማ አስተዳደሩ ከ”ምን ያምር ከተማ ፕላንና ተያያዥ ሥራዎች” አማካሪ ድርጅት ጋር በገባው…
