የህብረተሰቡን የኑሮ ውድነትን ለማረጋጋት ትልቅ ሚና ያለው የሰንበት ገበያ በአመያ ከተማ ተጀመረ።
የህብረተሰቡን የኑሮ ውድነትን ለማረጋጋት ትልቅ ሚና ያለው የሰንበት ገበያ በዛሬው በኮንታ ዞን አመያ ከተማ የዞኑን የከተማ አስተዳደር የመንግስትና የፓርቲ አመራሮች በተገኙበት በይፋ ተጀምሯል። በማስጀመሪያ መርሀ ግብሩ ላይ የተገኙት የዞኑ ንግድና ኢንቨስትመንት መምሪያ ኃላፊ አቶ ወንድማገኝ ኡቴ እንደገለፁት በአመያ ከተማ አስተዳደር የኑሮ ውድነትን ለማቅለልና የዋጋ ንረትን ለማረጋጋት ትኩረት ተሰጥቶ እየሰራ መሆኑንና ለዚሁ ሥራ የሚያግዝ የሰንበት ገበያ…
