Trendings

ኮሚሽኑ በአማራ ክልል የአጀንዳ ማሰባሰብ ሂደትን በቅርቡ እንደሚጀምር ገለጸ

የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በአማራ ክልል የተሳታፊዎች ልየታ በመጠናቀቁ የአጀንዳ ማሰባሰብ ሂደትን በቅርቡ እንደሚጀምር አስታወቀ። የኮሚሽኑ ቃል አቀባይ ጥበቡ ታደሰ ለኢዜአ እንደገለጹት፤ ባለፉት ሶስት ዓመታት አካታችና አሳታፊ የሆነውን ሀገራዊ ምክክር ለማካሄድ ውጤታማ ስራዎች ተከናውነዋል። በሦስት ዋና ዋና ምዕራፎች የተሳታፊዎች ልየታ፣ የአጀንዳ ማሰባሰብ፣ በሂደቱ ዙሪያ ግንዛቤ የመፍጠር እና የሀገር ውስጥ እና ዓለም ዓቀፍ ተቋማትን በሂደቱ አጋር…

Read More

የጤና ተቋማት አገልግሎት አሰጣጥ ጥራት የሚያስጠብቁ አሰራሮች እየተዘረጉ ነው- ሚኒስቴሩ

የጤና ተቋማት አገልግሎት አሰጣጥ ጥራትን የሚያስጠበቁ አሰራሮች ትግበራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። የጤና ተቋማት የጥራትና አሰራር አክሪዲቴሽን ስታንዳርድ ፍኖተ ካርታ በግብዓት ለማዳበርና ወደ ትግበራ ለማስገባት ያለመ የምክክር መድረክ በአዳማ ከተማ እየተካሄደ ነው። የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር አየለ ተሾመ እንደገለፁት የጤና ተቋማትን አገልግሎት አሰጣጥ በመለካት ጥራት ያለው አገልግሎት ለመስጠት አስራሮች እየተዘረጉ ነው። ከዚህ ውስጥ አንዱ…

Read More

በክልሉ በተለያዩ ፕሮግራሞችና ፕሮጀክቶች የፋይናንስ ድጋፍ የተከናወኑ ተግባራት አፈጻጸም ተገመገመ

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በልማት አጋሮችና በሲቪክ ማህበራት የበጀት ድጋፍ የተከናወኑ ስራዎች የሀብት አመዳደብና ዝርዝር ተግባራት አፈጻጸም ራሱን አስችሎ በመገምገም ቀጣይ የጋራ አቅጣጫዎችን ማስቀመጥ በማስፈለጉ መድረኩ መፈጠሩን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድሩ ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ገልጸዋል። በመሆኑም ፕሮጀክቶችን በየጊዜው በጋራ ማቀድና አፈጻጸሙን መገምገም የፍትሐዊነት ችግርን ለመፍታት ፣ ሀብቱ ለታለመለት ዓላማ ለማዋልና በአንዱ ያልተሸፈኑ አካባቢዎችን በሌላው…

Read More

ለዐይን ሕክምና ተቋማት አስፈላጊው ድጋፍ ይደረጋል

መንግስት የዐይን ሕክምና አገልግሎት ለሚሰጡ ተቋማት አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርግ የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ደረጀ ዱጉማ ገለጹ። ሚኒስትር ዴኤታው በኪዩር ብላይንድነስ ፕሮጀክት ዋና ስራ አስፈጻሚ ካትሊን ኦቨርቤይ ከተመራ ልዑካን ቡድን ጋር በጽህፈት ቤታቸው ተወያይተዋል። ዶክተር ደረጀ ኪዩር ብላይንድነስ ፕሮጀክት በኢትዮጵያ የዐይን ህክምና ላይ ከጤና ሚኒስቴር ጋር ከሚሰሩ ድርጅቶች አንዱ መሆኑን ገልጸው የተቋሙ የሃኪሞች ስልጠና ለዘርፉ ከፍተኛ…

Read More

በየጊዜው የሚስተዋለውን የመብራት አገልግሎት መቆራረጥ ለኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ችግር እያጋለጣቸው እንዳለ በዳዉሮ ዞን የታርጫ ከተማ ነዋሪዎች ተናገሩ።

በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የታርጫ ደንበኞች አገልግሎት ማዕከል ችግሩን ለመፍታት ከባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት እየሰራዉ ነዉ ብሏል። በዞኑ ታርጫ ከተማ በኢንተርፕራይዝ ተደራጅተው የሚሠሩ ሲሳይ የቤትና የቢሮ ዕቃዎች ማምረቻ ማህበር ዋና ሰብሳቢ አቶ ሲሳይ እሸቱ እንደገለጹት የመብራት አገግሎት መቆራረጥ በኢኮኖሚ ላይም ተጽዕኖ ከማሳደር ባለፈ የመልካም አስተዳደር አገልግሎት ጥያቄ እየሆነ ይገኛል ብለዋል። ማህበሩ ለበርካታ ወጣቶች የሥራ ዕድል የፈጠረና…

Read More

በፋይናንስ አሰራር ላይ የሚታዩ ችግሮችን በመፍታት ጥራት ያለው አገልግሎት መስጠት እንደሚገባ ተገለጸ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ፋይናንስ ቢሮ በክልሉ ከሚገኙ ዞኖች፣ወረዳዎችና ከተማ አስተዳደሮች ለተውጣጡ ኦዲተሮች በኦዲት መሠረታዊ ፅንስ ሀሳብ ፣ኢንስፔክሽንና የውስጥ ኦዲት አፈጻጸም እንዲሁም የሂሳብ አያያዝና አስተዳደር ላይ የአሰልጣኞች ስልጠና እየሰጠ ይገኛል ። የክልሉ የመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ወይዘሮ የሺሀረግ ደበበ በስልጠናዉ መክፈቻ ላይ እንዳሉት፣ የኦዲት ስራ በቂ ዕውቀት ፣ክህሎት እና ልምድ መያዝን…

Read More

fdevf

በዚህም በዳዉሮ ዞን ከጪ ወረዳ በከጪ ቱታ ቀበሌ ገበሬዎች ማሠልጠኛ እና በወጣቶች የለማዉ የካሮት ምርት ለተጠቃሚዎች በቅናሽ ዋጋ መቅረቡ ተገልጿል። ይህ ተግባርም የአካባቢዉ ህብረተሰብ ፍላጎትን ለማርካት እና በተለያዩ አማራጮች የኑሮ ዉድነትን ለማረጋጋት በተቋማት እና በአደረጃጀት ደረጃ ማምረት ትኩረት ተሰጥቶ እየተሠራ ስለመሆኑ ማሳያ ነዉ ተብሏል። በወረዳዉ በተቋማት የተመረቱ ጓሮ አትክልቶች ለተጠቃሚዎች በተመጣጠነ ዋጋ በተለያዩ ጊዜ ስቀርቡ…

Read More

አሁናዊ ያልተገባ የኑሮ ውድነትን በመቀነስ ማህበረሰብን በተመጣጣኝ ዋጋ፤በዓይነት ፣ በመጠን እና በጥራት የተሻለ ተጠቃሚ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑ ተጠቆመ

በቦንጋ ከተማ ሁለተኛ ሳምንት የእሁድ ገበያ (Sunday market) መጠኑንና ዓይነቱን ጨምሮ ተጠናክሮ ቀጥሏል። በባለፈው ሳምንት የዞን እና የከተማ አስተዳደር ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት የማስጀመሪያ መርሃ ግብር መከናወኑን ያስታወሱት የቦንጋ ከተማ አስተዳደር ንግድ እና ኢንዱስትሪ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ወዳጆ ደሳለኝ ሁለተኛ ሳምንት የእሁድ ገበያ (Sunday market) መጠኑና ዓይነቱን ጨምሮ ተጠናክሮ ቀጥሏል ብለዋል። አሁናዊ ያልተገባ የኑሮ ውድነትን በማስተካከል…

Read More

የድጋፍና የሱፐርቪዥን ስራዎች በክልሉ ባሉት የአስተዳድር እርከኖች ቋሚ ባህል እስኪሆን ድረስ አበክረን መደገፍና መስራት ይገባል፦ አቶ ፍቅሬ አማን

በክልሉ እየተከናወኑ ያሉ የፓርቲና የመንግስት ስራዎች ያለበት ደረጃ በተጨባጭ ወርዶ ለማረጋገጥና ለመደገፍ የማስፈጸሚያ ዕቅድ መድረክ በቦንጋ ከተማ ተካሂዷል። የድጋፋዊ ሱፐርቭዥን ዋና አላማ በክልሉ እየተከናወኑ ያሉ የፓርቲና የመንግስት ስራዎችን መድረክ ላይ ከመገምገም ባለፈ መሬት ላይ ያለበትን ደረጃ ምልከታ በማድረግ ጥንካሬና ጉድለቶችን በመለየት ፣ጉድለቶች ታርመው የአፈጻ ም ብቃትና ጥራት እንዲረጋገጥ ለማስቻል ነው። የክልሉ ብልጽግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት ኃላፊ…

Read More

የክልሉ ግቢርና ቢሮ ሆርቲ ካልቸር ልማት በአቮካዶ ማጋባት/ Grafting/ ዙሪያ ለዞንና ለወረዳ ግብርና ባለሙያዎች ስሰጥ የነበረዉ ስልጠና ተጠናቀቀ።

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ግብርና ቢሮ በእርሻና ሆርቲ ካልቸር ልማት በአቮካዶ ማጋባት/ Grafting/ ዙሪያ ለዞንና ወረዳ ግብርና ባለሙያዎችና ለችግኝ ጣቢያ አስተባባሪዎች በቴፒ ከተማ ለተከታታይ ሶስት ቀናት ስሰጥ የነበረዉ የአሰልጣኞች ስልጠና ተጠናቋል። ስልጠናዉ በአቮካዶ ማጋባት/ Grafting/፣ የፓፓያ ተክል አመራረትና በሆርቲካልቸር ሰብል ላይ የሚከሰቱ ተባዮች ዙሪያ ሰነድ ቀርቦ ገለፃ የተደረገበት ስሆን በዛሬዉ ዕለት በቴፒ ግብርና ምርምር…

Read More