Trendings

በክልሉ 9 ወራት 77 አዳዲስ ኢንዱስትሪዎች ወደ ስራ እንዲገቡ ተደርጓል፦ አቶ ግዛው ጋግያብ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ኢንዱስትሪና ኢኖቬሽን ቢሮ የ9 ወራት የተግባር አፈጻጸም ግምገማ አድርጓል ። ባለፉት 9 ወራቶች ከፈጻሚ ዝግጅት ጀምሮ በቢሮው የተሰጡ ተልዕኮዎችን በብቃት ለመወጣት እንዲያስችል ዘርፈ ብዙ ስራዎች ሲከናወኑ መቆየታቸውን የቢሮ ኃላፊው አቶ ግዛው ጋግያብ ተናግረዋል ። ቢሮው በአይሲቲ እና ማኑፋክቸሪንግ ዘርፎች በተጠናቀቀው 9 ወራቶች በዋና ዋና ተግባራት የተሻሉ ስራዎች መከናወናቸውንም ገልጸዋል ።…

Read More

የአፍሪካን ኢኮኖሚያዊ ውህደት ለማፋጠን የሴቶችን ተሳትፎ የበለጠ ማሳደግ ይገባል – አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ

የአፍሪካን ኢኮኖሚያዊ ውህደት ለማፋጠን የሴቶችን ተሳትፎ የበለጠ ማሳደግ እንደሚገባ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ታገሰ ጫፎ ገለፁ። 6ኛው የምስራቅና ደቡባዊ አፍሪካ የጋራ ገበያ(ኮሜሳ) ሴት ሥራ ፈጣሪዎች የንግድ ትርዒትና ኮንፍረንስ በአዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል። የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ታገሰ ጫፎ በንግድ ትርዒቱ መክፈቻ ላይ እንዳሉት፣ አፍሪካ በ2063 ለማሳካት ከያዘቻቸው አጀንዳዎች አንዱ የሴቶችን እኩልነትና የኢኮኖሚ ተጠቃሚነት…

Read More

5ኛው የፓኪስታን-አፍሪካ የንግድ ልማት ጉባኤና አውደ ርዕይ በአዲስ አበባ ይካሄዳል

5ኛው የፓኪስታን-አፍሪካ የንግድ ልማት ጉባኤና አውደ ርዕይ ከግንቦት 7 እስከ 9/2017 ዓ.ም በአዲስ አበባ ሚሊኒየም አዳራሽ እንደሚካሄድ በኢትዮጵያ የፓኪስታን አምባሳደር አቲፍ ሸሪፍ ሚያን ገለጹ። አምባሳደሩ በሰጡት መግለጫ፥ በንግድ ልማት ጉባኤና አውደ ርዕዩ ላይ ከ100 በላይ የፓኪስታን አምራች ድርጅቶች ይሳተፋሉ ብለዋል። ከአፍሪካ ሀገራት ጋር የንግድ ትስስርን የሚያጠናክሩ የሕክምና መድኃኒት ምርትና መሣሪያዎች፣ የውበትና ቆዳ እንክብካቤ ውጤቶች፣ የጨርቃጨርቅና…

Read More

የክልሉን ህዝብ ባህል፣ወግና የአኗኗር ዘዴን ታሳቢ ያደረገ የቤተሰብ ህግ ተግባራዊ ለማድረግ እየተሰራ እንደሚገኝ ተጠቆመ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ፍትህ ቢሮ ከዩኒሴፍ በኘሮግራም ጋር በመተባበር የክልሉን የቤተሰብ ህግ ማውጣት አስፈላጊነት ፣ ከሴቶች እና ህጻናት መብት ከማስከበር እና ከሚደርስባቸው ጥቃት ከመከላከል አኳያ ከባለድርሻ አካላት ጋር የምክክር መድረክ በሚዛን አማን እየተካሄደ ይገኛል። የክልሉ ፍትህ ቢሮ ሀላፊ አቶ እሸቱ ጎዴቶ ባደረጉት የመክፈቻ ንግግር ፣ቤተሰብ የሁሉም ህብረተሰብ መሠረት በመሆኑ በህገመንግስቱ በተሰጠው መብት መሠረት…

Read More

ክልላዊ የሻይ ተክል ኢኒሼቲቭ ጅማሮው ያለበት ደረጃ የተሻለ መሆኑን ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ማስረሻ በላቸው ገለጹ

ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ማስረሻ በላቸው በሀገራችን ሶስት ሰፋፊ የሻይ ልማት እርሻዎች አሉ፣ ሁለቱ በክልላችን ይገኛሉ፤ እነሱም ውሽ ውሽና ጨዋቃ ናቸው ብለዋል። ይሁን እንጂ አርሶ አደሮቻችን በዚህ ተክል ልማት ዙሪያ በሰፊው የገቡበት ሁኔታ አልነበረም ሲሉ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ገልጸዋል። አቶ ማስረሻ በላቸው ከዘንድሮ ክረምት ጀምሮ ችግኝ በማዘጋጀት ለተከታታይ አመታት እንደ ክልል ልዩ…

Read More

የእስራኤል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጊዲዮን ሳር በኢትዮጵያ የስራ ጉብኝት ያደርጋሉ

የእስራኤል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጊዲዮን ሳር በኢትዮጵያ ይፋዊ የስራ ጉብኝት ለማድረግ ዛሬ አዲስ አበባ ገብተዋል። ጊዲዮን ሳር ቦሌ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ሲደርሱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ብርሃኑ ፀጋዬ አቀባበል አድርገውላቸዋል። ሚኒስትሩ በጉብኝታቸው የኢትዮጵያ እና እስራኤልን የሁለትዮሽ ግንኙነት ማጠናከር በሚቻልባቸው ሁኔታዎች ላይ ከኢትዮጵያ መንግስት ባለስልጣናት ጋር ውይይቶችን ያደርጋሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መረጃ…

Read More

የደቡብ ምዕራብ ሚዲያ ኔትወርክ የሥራ አመራር ቦርድ በ2ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አስተላለፈ

የሥራ አመራር ቦርዱ በአንደኛ አጀንዳነት የተወያየዉ የሚዲያ ኔትወርኩ የ2017 በጀት ዓመት የአስካሁን አፈጻጸም በተመለከተም ተቋምና የሰው ኃይል አደረጃጀት እና ለሥራው አስፈላጊ ግብዓት ማሟላትና በሌሎች ጉዳዮች ላይ የተከናወኑ ተግባራት አፈጻጸም ገምግሟል። ሚዲያ ኔትዎርኩ ተቋማዊ አደረጃጀት ማለትም ብቃት ያለው የሰው ሀይል ማሟላት፣ የፋይናንስ እና በጀት አጠቃቀም፣ ለሥራው አስፈላጊ ግብዓት ማሟላት እንዲሁም ኔትወርኩ በሙሉ አቅም ሥራ እንዲጀምር እየተደረገ…

Read More

ከአርበኞች የሀገር ፍቅር እና ትጋትን ልንማር ይገባል – ፕሬዝዳንት ታዬ አፅቀሥላሴ

ከኢትዮጵያውያን አርበኞች የሀገር ፍቅር እና ትጋትን ልንማር ይገባል ሲሉ የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ታዬ አፅቀሥላሴ ገለጹ። የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ታዬ አፅቀ ሥላሴ በተገኙበት 84ኛው የአርበኞች የድል በዓል እየተከበረ ይገኛል። በመርሀ-ግብሩ ላይም ፕሬዝዳንት ታዬ አፅቀስሥላሴ በአርበኞች መታሰቢያ ድል ሀውልት የአበባ ጉንጉን አኑረዋል። ፕሬዝዳንት ታዬ አፅቀ ሥላሴ ጨምሮ ፣ የጥንታዊ ጀግኖች አርበኞች ማህበር ፕሬዚዳንት ልጅ ዳንኤል ጆቴ መስፍን ፣ የሀገር…

Read More

ቆይታ ከእኛ ጋር !

ባለፉት 9 ወራት በአንድ ዕቅድና አንድ ሪፖርት መርህን በመከተል ታቅደው በተከናወኑ ክልላዊ ተግባራት ዙሪያ ከክልሉ ፕላንና ልማት ቢሮ ኃላፊ ከሆኑት ወ/ሮ ቤቴልሄም ዳንኤል ጋር ቆይታ አድርገናል መልካም ንባብ፡፡ መ/ኮ፡-ለቃለ መጠይቁ ፈቃደኛ ስለሆኑ በቅድሚያ አመሰግናለሁእኔም አመሰግናለሁ ፡፡መ/ኮ፡-ስምና ኃላፊነትዎን ቢገልጹልኝ ?ወ/ሮ ቤቴልሄም ዳንኤል ፡- ወ/ሮ ቤቴልሄም ዳንኤል እባላለሁ የክልሉ ፕላንና ልማት ቢሮ ኃላፊመ/ኮ፡-ባለፉት 9 ወራት የክልሉን የኢኮኖሚ…

Read More

የተጀመረውን የብልጽግና ጉዞ ከዳር ለማድረስ ህብረ ብሔራዊ አንድነትና ሰላምን ማፅናት ይገባል – ሰላም ሚኒስቴር

የተጀመረውን ሀገራዊ የብልጽግና ጉዞ ከዳር ለማድረስ ህብረ ብሔራዊ አንድነት ማጠናከርና ሰላምን ማፅናት እንደሚገባ የሰላም ሚኒስቴር ገለጸ። ሚኒስቴሩ በፌዴራሊዝም እና በሰላም ማፅናት ጉዳዮች ላይ ለድሬዳዋና ሐረሪ ክልል የፍትህና የፀጥታ ዘርፍ አመራሮች በድሬዳዋ የአሰልጣኞች ስልጠና ሰጥቷል። የሰላም ሚኒስቴር የፌዴራሊዝምና የመንግስታት ግንኙነት መሪ ሥራ አስፈፃሚ አቶ ግርማ ቸሩ በወቅቱ እንዳሉት ሚኒስቴሩ ከክልሎችና ከተማ መስተዳደሮች ጋር በመቀናጀት ሰላምን በማፅናት…

Read More