ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ እና የማዕከላዊ ዕዝ ዋና አዛዥ ሌተናል ጀኔራል ዘውዱ በላይ በምዕራብ ኦሞ ዞን እየተሠሩ ያሉ የፀጥታ ሥራዎችን ገመገሙ
ከዞኑ ከተለያዩ ወረዳዎች ከተውጣጡ የህብረተሰብ ክፍሎች ጋር በተደረገው ውይይት መድረክ እስካሁን በዞኑ ከፌደራል ጀምሮ የነበረው የፀጥታ አካላትና አመራሩ ከህዝቡ ጋር በመቀናጀት በተሠራው ሥራ የተሻለ ሠላም በአከባቢው እየመጣ መሆኑን ተሳታፊዎች አንስተው የተጀመረው ሥራ ተጠናክረው እንድቀጥልና ዘላቂነት ሠላም ማረጋገጥ እንድሠራ አሳስበዋል:: ከዚህም ባሻገር በአከባቢው ለፀጥታ ስጋት የሚሆኑ ጉዳዮችን ከህዝቡ ጋር በመቀናጀት መፍታትና የመከላከያ ሠራዊት ድንበር አከባቢ ጥበቃ…
