የውስጥ ጥንካሬ እና አቅም ለውጭ ግንኙነት ስኬታማነት ፋይዳዉ የላቀ ነው፦የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት
የውስጥ ጥንካሬ እና ዐቅም ለውጭ ግንኙነት ስኬታማነት ፋይዳዉ የላቀ በመሆኑ በዚህ ላይ አተኩሮ መሥራት እንደሚገባ የኢፌዴሪ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ደኤታ አቶ ተስፋሁን ጎበዛይ ገለጹ፡፡ “ዓላማ ተኮር ተግባቦት ለኢትዮጵያ መንሰራራት” በሚል መሪ መልዕክት ለኮሙኒኬሽን ዘርፉ የክልል እና ከተማ አስተዳደር መዋቅር አመራሮች እና ከፍተኛ ባለሙያዎች በአዲስአበባ እየተሰጠ ያለው ሥልጠና በሁለተኛ ቀን ውሎዉ ጂኦ-ፖለቲካዊ ዓውዶች እና የውጭ…
