የክልሉ ገቢዎች ቢሮ በሩብ ዓመቱ ከ3.7 ቢሊዮን ብር በላይ ሰበሰበ
የክልሉ ገቢዎች ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ህይወት አሰግድ በ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት ብቻ ከ3.7 ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን አስታውቀው ይህ አፈጻጸም ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር የ1.87 ቢሊዮን ብር ጭማሪ ማሳየቱን ገልጸዋል። ቢሮው አፈጻጸሙን በዘመናዊ ቴክኖሎጂ በገመገመበት ወቅት፣ ምንም እንኳ ከተያዘው አጠቃላይ ዕቅድ አንጻር መጠነኛ ክፍተት ቢኖርም፣ የተመዘገበው የገቢ መጠንና ዕድገት በራሱ…
