Trendings

ሀገራዊ ምክክሩ በውይይት የጋራ መግባባት ለመፍጠር ልዩ ታሪካዊ አጋጣሚ ፈጥሯል- አምባሳደር መሐሙድ ድሪር

ሀገራዊ ምክክሩ በውይይት ሀገራዊ መግባባት ለመፍጠር ልዩ ታሪካዊ አጋጣሚ የፈጠረ መሆኑን የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽነር አምባሳደር መሐሙድ ድሪር ገለጹ። የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነር አምባሳደር መሐሙድ ድሪር፤ ኢትዮጵያ በምክክር ችግሮቿን ለመፍታት የነበሯት በርካታ ዕድሎችና አጋጣሚዎች አምልጠዋት እስካሁን መዝለቋን አስታውሰዋል። በተለያዩ ዘመነ-መንግሥታት ሀገራዊ ምክክር ለማካሄድ ሰፊ ዕድል የነበራት ቢሆንም ወደ ተግባር መቀየር ተስኗት መቅረቱንም ይናገራሉ። ለአብነትም…

Read More

የሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር የስደት ተመላሾችን መልሶ ለማቋቋም ከተለያዩ ተቋማት ጋር በጋራ ለመሥራት የመግባቢያ ሥምምነት ተፈራረመ

የሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር የስደት ተመላሾችን መልሶ ለማቋቋምና ጥቅማቸውን በዘላቂነት ለማረጋገጥ ከተለያዩ ተቋማት ጋር በጋራ ለመሥራት የመግባቢያ ሥምምነት አደረገ። የሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር፤ ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር፣ ከፍትሕ ሚኒስቴር፣ ከትምህርት ሚኒስቴር፣ ከሥራና ክህሎት ሚኒስቴር፣ ከጤና ሚኒስቴር፣ ከግብርና ሚኒስቴር እና ከኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ጋር ሥምምነት አድርጓል። በተጨማሪም ከፌዴራል ፖሊስ፣ ከኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት፣ እንዲሁም ከስደተኞችና ተመላሾች አገልግሎት ጋርም…

Read More

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሱዳን ወቅታዊ ጉዳይ ከጀነራል አብደል ፋታህ አል ቡርሃን ጋር ፍሬያማ ውይይት አድርገዋል- ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር)

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሱዳን ወቅታዊ ጉዳይ ላይ ከሱዳን ሉዓላዊ ሽግግር ምክር ቤት ሊቀመንበር ጀነራል አብደል ፋታህ አል ቡርሃን ጋር ፍሬያማ ውይይት ማድረጋቸውን የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ተሉ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በዛሬው እለት በሱዳን ይፋዊ የስራ ጉብኝት አድርገዋል። የጠቅላይ ሚኒስትሩን ጉብኝት በማስመልከትም የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ…

Read More

ኢትዮጵያ ከተለያዩ ሀገራት ለመጡ ከ1 ነጥብ 1 ሚሊዮን በላይ ስደተኞች ከለላና ድጋፍ እያደረገች ነው

ኢትዮጵያ አሁን ላይ ከተለያዩ ሀገራት ለመጡ ከ1 ነጥብ 1 ሚሊዮን በላይ ስደተኞች ከለላና ድጋፍ እያደረገች ቢሆንም ዓለም አቀፉ ማህብረሰብ በቂ ድጋፍ እያደረገ አለመሆኑን የስደተኞችና ተመላሾች አገልግሎት ዋና ዳይሬከተር ጠይባ ሀሰን ገለጹ። ኢትዮጵያ የስደተኞች መነሻ፣ መተላለፊያና መዳረሻ ሀገር መሆኗን የብሔራዊ ፍልሰት ምክር ቤት መረጃ ያሳያል። በርካታ ዜጎቿ በተለያየ ምክንያት በህገ ወጥ መንገድ ለስደት እየተዳረጉ በመዳረሻ ሀገራት…

Read More

የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና መሰጠት ጀመረ

የ2016 ዓ.ም ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት መልቀቂያ የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና መሰጠት ጀምሯል። በዛሬው ዕለት የ12ኛ ክፍል የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኝ ተማሪዎች በዩኒቨርሲቲዎች ፈተናቸውን እየወሰዱ መሆኑ ታውቋል፡፡ ፈተናውን በይፋ ያስጀመሩት የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)÷ ዛሬ የሚሰጠው ፈተና ለመጀመሪያ ጊዜ የበይነ መረብና የወረቀት ፈተና በድብልቅ ነው ብለዋል። በመላ ሀገሪቱ የተጀመረው የበይነ መረብና የወረቀት ፈተና እንደ ሀገር…

Read More

በጥናትና ምርምር የተደገፉ ውሳኔዎችና የአሠራር ሥርዓቶች ተጠናክረው ይቀጥላሉ – አፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎ

በጥናትና ምርምር የተደገፉ ውሳኔዎችና የአሠራር ሥርዓቶች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ ታገሰ ጫፎ ገለጹ። የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አራተኛውን ዓመታዊ የፓርላማ ጥናትና ምርምር ኮንፍረንስ በአዲስ አበባ እያካሄደ ነው። በመርኃ-ግብሩ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ ታገሰ ጫፎን ጨምሮ ምክትል አፈ-ጉባዔ ሎሚ በዶ፣ የቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢዎችና የምክር ቤት አባላት፣ ሚኒስትሮች፣ የክልል አፈ-ጉባዔዎች፣ ለምክር ቤቱ ተጠሪ…

Read More

መገናኛ ብዙሃን ለብሔራዊ ጥቅም መከበርና ለዜጎች አብሮነት መጎልበት ያለባቸውን ኃላፊነት በአግባቡ ሊወጡ ይገባል – አቶ መሀመድ እድሪስ

መገናኛ ብዙሃን ለብሔራዊ ጥቅም መከበርና ለዜጎች አብሮነት መጎልበት ያለባቸውን ኃላፊነት በአግባቡ ሊወጡ እንደሚገባ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሀን ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር መሀመድ እድሪስ ገለጹ፡፡ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር መሀመድ እድሪስ ለኢዜአ እንዳሉት፤ መገናኛ ብዙሃን ለብሔራዊ ጥቅም መከበርና ለህዝብ አብሮነት መጠናከር ከፍተኛ ሚና አላቸው፡፡ ይህንን ኃላፊነት በአግባቡ መወጣት ከመገናኛ ብዙሃን የሚጠበቅ መሆኑን አንስተው፤ በተቃራኒው አንዳንድ መገናኛ…

Read More

የመጀመሪያው የኢትዮጵያ-ደቡብ ሱዳን የጋራ ድንበር አስተዳዳሪዎች የምክክር መድረክ ተጀመረ

የመጀመሪያው የኢትዮጵያ-ደቡብ ሱዳን የጋራ ድንበር አስተዳዳሪዎች የምክክር መድረክ በኢ.ፌ.ዲ.ሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ውስጥ ዛሬ ተጀምሯል። ለሁለት ቀናት የሚቆየው መድረኩ በልማት ትብብር፣ በጋራ የመሠረተ ልማት ዝርጋታ እና የህዝብ ለህዝብ ግንኙነትን ማሳደግ ላይ ሀሳብ ለመለዋወጥ ያለመ ነው። በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ ጉዳዮች ዳይሬክተር ጄኔራል አምባሳደር ፍስሃ ሻውል፣ በመድረኩ ላይ ባደረጉት የመክፈቻ ንግግር፣ ለድንበር ተሻጋሪ ጉዳዮች የጋራ መፍትሄ…

Read More

በፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት መሰረት የአገልግሎት አቅርቦት ሙሉ በሙሉ ተመልሷል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

በፕሪቶሪያ የሰላም ስምምነት የተደረሰባቸው ነጥቦች ሙሉ በሙሉ እየተተገበሩ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገልፀዋል፡፡ በተለይ የስምምነቱ ዋነኛ ነጥብ የነበረው የመሰረተ ልማት አቅርቦት ጥያቄን መመለስ መቻሉን ጠቅሰዋል፡፡ በዚህም የመሰረተ ልማት አገልግሎቶች፣ የጊዜያዊ አስተዳደር መንግስት የማቋቋም ጥያቄ እና የተፈናቀሉትን የመመለስ ስራዎች ሙሉ በሙሉ እየተተገበሩ መሆናቸውን ገልፀዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ በራያ፣ በፀለምት እና ሌሎችም አካባቢዎች ተፈናቃዮችን የመመለስ ስራ…

Read More

የኑሮ ውድነትን በተመለከተ

“የኑሮ ውድነት የበርካታ ሀገራት ፈተና ሆኖ ቀጥሏል፡፡በአንዳንድ ሀገራት ከ60 በመቶ በላይ የደረሰ የዋጋ ንረት እየተመዘገበ ነው፡፡ በኢትዮጵያም የኑሮ ውድነት ጫናን ለመቀነስ መንግስት በርካታ ኢንሸቲቮችን ቀርጾ እየሰራ ነው፡፡ በተለይ የሌማት ትሩፋት የዋጋ ንረቱን ለማረጋጋት ከፍተኛ ሚና እያበረከተ ይገኛል፡፡ምርታማነትን ማሻሻልም ሌላኛው ስራ ነው፡፡ በዘንድሮው ዓመት ከዓለፈው ዓመት ጋር ሲነጻጻር ከ100 ሚሊዮን ኩንታል በላይ ብልጫ ያለው ምርት መሰብሰብ…

Read More