Trendings

የኢትዮጵያ ምቹ የንግድና ኢንቨስትመንት ምኅዳር የቼክ ሪፐብሊክ ባለሃብቶችን ቀልብ እየሳቡ ነው

የኢትዮጵያ ምቹ የንግድና ኢንቨስትመንት ምኅዳር የቼክ ሪፐብሊክ አልሚ ባለሃብቶችን ቀልብ እየሳቡ እንደሚገኝ የቼክ ሪፐብሊክ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ራዴክ ሩበሽ ገለጹ። የኢትዮጵያ እና ቼክ ሪፐብሊክ ታሪካዊ ግንኙነትም በሁሉም መስክ የትብብር አድማሱን እያሰፋ እንደሚገኝም ተናግረዋል። የኢትዮ-ቼክ ሪፐብሊክ የፖለቲካል ዲፕሎማቲክ ግንኙነት እ.አ.አ ከ1918 ጀምሮ በታሪካዊ ወዳጅነትና ትብብር እየጎለበተ መምጣቱን መረጃዎች ያመለክታሉ። የቼክ ሪፐብሊክ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚንስትር…

Read More

ተጠናቅቆ ለአገልግሎት የበቁና ቀጣይ የሚገነቡ ፕሮጀክቶች የብልጽግና ፓርቲ ለህዝብ ጥያቄ የሰጠዉ ምላሽ ማሳያ ናቸዉ፦ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)

የህዝብን የልማት ጥያቄ በተገቢው መንገድ ለመመለስ በክልሉ መንግስት የተጀመሩ የተለያዩ ልማት ስራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ተናግረዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ ይህንን የገለጹት በዳውሮ ዞን ኢሳራ ባሌ ከተማ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ግንባታ መሠረተ ድንጋይ ባኖሩበትና ግንባታው የተጠናቀቀውን የተለያዩ የልማት ስራዎችን መርቀው በከፈቱበት ወቅት ነው። ባለፉት ዓመታት የተሰጡ የቤት ስራዎች ተጠናቅቆ እየተመረቁ መሆኑን ያመለከቱት ርዕሰ መስተዳድሩ የተጀመሩ…

Read More

ቆይታ ከእኛ ጋር!

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የብሔረሰቦች ምክርቤት የግጭት አፈታት ስትራቴጂ ዙሪያ የተደረገ፡፡ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ስርዓት የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች መብትና እኩልነት መከበር ትኩረት የሰጠ ነው፡፡ በ1987 ዓ.ም የወጣው የኢ.ፌ.ድ.ሪ ህገ-መንግሥት በርካታ የቡድን እና የግለሰቦች መብቶች እውቅና እንዲኖራቸው አድርጓል፡፡ በዚህ ህገ-መንግሥት ብሔሮች፣ ብሔረሰቦች እና ህዝቦች በጋራ አብሮ ለመኖርና ለማድግ ያስችላቸው ዘንድ የግለሰብና የብሔር ብሔረሰብና ህዝቦች መሠረታዊ መብቶች…

Read More

7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የተሳካ እንዲሆን የፖለቲካ ፓርቲዎች ሚና ወሳኝ ነው – ምርጫ ቦርድ

7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ነፃ፣ ፍትሐዊ፣ ገለልተኛ እና የተሳካ እንዲሆን የፖለቲካ ፓርቲዎች እና የባለድርሻ አካላት ሚና ወሳኝ መሆኑን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ወ/ሮ ሜላተወርቅ ኃይሉ ገለፁ፡፡ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት እያካሄደ ይገኛል። በውይይት መድረኩ ላይ ወ/ሮ ሜላተወርቅ ኃይሉ፤ 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ለማድረግ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ጠቅሰው፤ ከዝግጅቶቹም መካከል ከፓለቲካ ፓርቲዎች ጋር…

Read More

የሸካቾ ብሔረሰብ ዘመን መለወጫ “ማሽቃሬ ባሮ ” በጌጫ ከተማ መከበር ጀምሯል።

የአብሮነትና የወንድማማችነት የብሔረሰቡ ዘመን መለወጫ “ማሽቃሬ “ባሮ የብሔረሰቡ ተወላጆች ፣ከተለያዩ አካባቢዎች የተጠሩ ተጋባዥ እንግዶች በዓሉ በሚከበርበት ስፍራ በመግባት ላይ ይገኛሉ ። በሸካቾ ብሔረሰብ መለወጫ የክልል ከፍተኛ አመራሮች፣ የተለያዩ ብሔረሰቦች የባህል አባቶች፣የሸካ ብሔረሰብ ገፒታቶዎች እንደሚገኙም ለማወቅ ተችሏል። ማሽቃሬ ባሮ ከስፍራው በኢቢሲ፣በማሻ ኤፍ ኤም 103.8 ሬዲዮ በቀጥታ ከጥቂት ቆይታ በኋላ የሚጀመር ይሆናል። በታጠቅ አበበ

Read More

የሀገራዊ ምክክር ጉባኤ ተመካካሪዎች አዲስ አበባ መግባት ጀምረዋል

የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በክልሎች፣ ከተማ አስተዳደሮች፣ በፌዴራል ደረጃ እንዲሁም በዲያስፖራው የአጀንዳ ማሰባሰብ ሂደት በሀገራዊ ምክክር ጉባኤው ላይ የሚሳተፉ ወኪሎች ከየባለድርሻ አካላቱ ሲያስመርጥ መቆየቱ ይታወሳል። በዚህም መሰራት የተወከሉት ተመካካሪዎች በተዘጋጀላቸው ማረፊያ ቦታዎች እየገቡ የሚገኙ ሲሆን በኢትዮጵያ ፐብሊክ ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ ሲደርሱም ደማቅ አቀባበል ተደርጎላቸዋል። ተመካካሪዎች እጅግ መሠረታዊ በሆኑ እና በተለዩ ሀገራዊ አጀንዳዎች ላይ በጋራ ለመምከር ዕድሉን…

Read More

የታርጫ ከተማ ወጣቶች ለ7ተኛው ጠቅላላ ሀገራዊ ምርጫ ካርድ በመውሰድ ድምጻቸውን ለመሰጠት መዘጋጀታቸውን ገለፁ።

የከተማ ወጣቶች የተራዘመውን የመራጮች ምዝገባ ጊዜ በመጠቀም ካርድ ከመውሰድ በተጨማሪ የምርጫ ሂደቱ ሠላማዊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ የበኩላቸዉን ለመወጣት መዘጋጀታቸውን ገልፀዋል። ያነጋገርናቸው ወጣቶቹ የምርጫ ካርድ መዉሰድ አንድ ለመምረጥ በህገ መንግስቱ መሰረት የተሰጠውን የዜጎች መብትና በሀገር ዕጣ ፈንታ ከመወሰን ባለፈ የሀገር ፍቅር መገለጫ መሆኑንም ተናግረዋል። በከተማ አስተዳደር ጌና በር ምርጫ ጣቢያ የተመዘገቡ ወጣቶች በምርጫው ሂደት ላይ ንቁ ተሳትፎ…

Read More

የንግድ ስርዓቱን በቴክኖሎጂ የተደገፈ የማድረግ ስራዎች እየተከናወኑ ነው – ካሳሁን ጎፌ(ዶ/ር)

የንግድ ስርዓቱን በቴክኖሎጂ የተደገፈና የተደራጀ የማድረግ ስራዎች እየተከናወኑ እንደሚገኝ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ(ዶ/ር) ገለጹ። ዛሬ የአገር ውስጥ ንግድን የተመለከተ የፓናል ውይይት እየተካሄደ ነው። በውይይቱ ላይ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ(ዶ/ር)፣ የመንግስትና የግሉ ዘርፍ ባለድርሻ አካላት፣ ምሁራን፣ የሸማች ማህበራት ተወካዮች ተገኝተዋል። የንግድ ስርዓቱ ከብልሹ አሰራሮች የፀዳና በቴክኖሎጂ የተደገፈ ለማድረግ በርካታ ስራዎች መከናወናቸውን ሚኒስትሩ…

Read More

“ከቃል እስከ ባህል” በሚል መሪ ሀሳብ ሁለተኛው የብልፅግና ፓርቲ መደበኛ ጉባኤ ውሳኔዎችና አቅጣጫዎች ላይ መሠረት ያደረገ የቦንጋ ማዕከል ኢኮኖሚ ዘርፍ የብልጽግና ህብረት አባላት የውይይት መድረክ ተካሂዷል።

በውይይት መድረኩ የቦንጋ ማዕከል የኢኮኖሚ ዘርፍ የብልጽግና ህብረት ሰብሳቢ እና የክልሉ ቡና ሻይ ባለስልጣን ምክትል ዋና ዳይሬክተርና የልማትና ጥበቃ ዘርፍ ኃላፊ አቶ በላይ ኮጁአብ እንዳሉት ውይይቱ በፓርቲው ሁለተኛ መደበኛ ጉባኤ ውሳኔዎችና አቅጣጫዎች ላይ በአመራሩ እና በአባሉ ዘንድ የጋራ አረዳድና ተግባቦት ለመፍጠር ያለመ እንደሆነ ገልጸዋል። ጠንካራ ፓርቲ በመገንባት ጠንካራ ሀገር መንግስት ለመፍጠር ፓርቲያችን ያስቀመጠውን ግብ ተግባራዊ…

Read More