Trendings

ሪፖርታዥ

በክልሉ የግሉ ዘርፍ የኢንቨስትመንት ተሳትፎን ለማሳደግ የሚያስችል ስራ እየተሰራ ነው፦ የክልሉ ንግድና ኢንቨስትመንት ቢሮ የኢንቨስትመንት ዘርፍ ዕድገትና ልማትን በማፋጠን ሁለንተናዊ ብልጽግናን ለማረጋገጥ እና የህዝብ ተጠቃሚነትን ለማሳደግ ሚናው ከፍተኛ ነው፡፡የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ያለውን ፀጋና እምቅ የኢንቨስትመንት አቅም ተጠቅሞ ባለው አቅም ልክ ዘርፉ ለክልሉ ልማትና ዕድገት አስትዋጽኦ እንዲያበረክት በማስቻል፤ በክልሉ ፈጣን ኢኮኖሚያዊ ዕድገት ለማስመዘገብ የክልሉ…

Read More

የሰው ልጅ የሕይወት ጉዞ በዕድልና በትግል የተሞላ ነው – ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)::

የሰው ልጅ የሕይወት ጉዞ በዕድልና በትግል የተሞላ ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የዓድዋ ድል መታሰቢያን መርቀዋል፡፡በምረቃው ላይ ባደረጉት ንግግርም ይህንን አስደማሚ የዓድዋ ድል መታሰቢያ ሌሎች የጥቁር ሕዝቦች ሀገራት ሊሠሩት ቢችሉም÷ የምኒልክ ልጅ፣ የባልቻ ልጅ፣ የገበየሁ ልጅ፣ የአሉላ አባ ነጋ ልጅ መሆን ግን አይችሉም ብለዋል፡፡ዕድል ከሌለ ትግል ብቻውን ስኬት እንደማያመጣ…

Read More

ክልሉ 21 ሺህ 877 ቶን ቅመማቅመም ለማዕከላዊ ገበያ አቀረበ

21 ሺህ 877 ቶን ቅመማቅመም ለማዕከላዊ ገበያ ማቅረቡን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል አስታወቀ፡፡ የክልሉ ቡና፣ ሻይና ቅመማቅመም ባለስልጣን ም/ዋና ዳይሬክተር እና የቡና፣ ሻይና ቅመማቅመም ልማትና ጥበቃ ዘርፍ ኃላፊ አቶ በላይ ኮጁአብ÷ ክልሉ ለቅመማቅመም ልማት ቢያመችም የህግ ማዕቀፍ እና ወጥነት ያለው የግብይት ስርዓት አለመኖር ያለውን አቅም አሟጦ ለመጠቀም እንዳላስቻለ ገልጸዋል። ይህ እንዳለ ሆኖ ክልላዊ የቅመማቅመም…

Read More

ከ1 ነጥብ 2 ቢሊየን ዶላር በላይ ዋጋ ያለው የቡና ምርት ወደ ውጭ ተልኳል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

በ2017 በጀት ዓመት ባለፉት 8 ወራት ብቻ ከ1 ነጥብ 2 ቢሊየን ዶላር በላይ ዋጋ ያለው የቡና ምርት ወደ ውጭ መላኩን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 21ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ከምክር ቤቱ አባላት ለተነሱላቸው ጥያቄዎች ምላሽና ማብራሪያ እየሰጡ ይገኛሉ። ባለፉት ዓመታት በቡና ምርት ላይ የመጣውን እመርታ በተመለከተ በሰጡት ማብራሪያቸው÷…

Read More

ወንጀለኞችን ተጠያቂ ከማድረግ ባለፈ በሙስና ወንጀል የተመዘበረ ሀብትን ማስመለስ እንደሚገባ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ፍትህ ቢሮ ኃላፊ ወይዘሮ ቤተልሔም ዳንኤል ተናገሩ

የክልሉ ፍትህ ቢሮ፣ ፖሊስ ኮሚሽን፣ የሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን እና ኦዲት ቢሮ በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን ውይይት በቦንጋ ከተማ እያደረጉ ነው። የክልሉ ፍትህ ቢሮ ኃላፊ ወይዘሮ ቤተልሔም ዳንኤል የሙስና ወንጀል የህዝብንና የመንግስትን ኃላፊነት ባልተገባ መልኩ በመጠቀም የሚፈጸም በመሆኑ ውስብስብና ለምርመራ አስቸጋሪ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ ይህ ወንጀል ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተራቀቀ የመጣ በመሆኑ የመከላከሉና ወንጀለኞችን ተጠያቂ የማድረጉ ስራን ተቋማት…

Read More

የማህበረሰብ አቀፍ ጤና መድን አገልግሎት ለህ/ሰቡ የጤና አገልግሎት በፍትሀዊነት ተደራሽ ለማድረግ ያለው ፋይዳ ከፍተኛ መሆኑ ተገለጸ።

የክልሉ የህበረሰብ አቀፍ ጤና መድህን (ማአጤመ) ቦርድ የማህበረሰብ አቀፍ የጤና መድህን የመዋጮ ክፍያ ምደባ ለማሻሻል በቀረበው መመሪያ አተገባበር ላይ ውይይት በታርጫ ከተማ አድርጓል። የቦርዱ ሰብሳቢ እና በክልሉ በምክትል ርዕሰ መስተዳደር ማዕረግ ማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪ እና የክልሉ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ አልማው ዘውዴ የማህበረሰብ አቀፍ መድን አገልግሎት ለህብረሰቡ የጤና አገልግሎት በፍትሀዊነት ተደራሽ ለማድረግ ያለው ፋይዳ ከፍተኛ…

Read More

ክልሎች በአጭር ጊዜ መሶብ የአንድ መዐከል አገልግሎት እንዲያደራጁ አቅጣጫ ተቀምጧል፦ ም/ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

የፌደራል መንግሥት የጀመረውን የአገልግሎት እና አስተዳደር ሪፎርም ለማሳለጥ እንዲያስችል ተደርጎ የተሰራው መሶብ የአንድ መዐከል አገልግሎት በክልሎችም መቀጠል እንዳለበት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገልጸዋል። ለዚህም እንዲህ ያለው መዐከል በክልሎችም በፍጥነት እንዲተገበር አቅጣጫ መቀመጡን ነው ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ የገለጹት። በመዐከሉ ዘመኑ የደረሰበትን ቴክኖሎጂ በመጠቀም ፈጣን እና ተጠያቂነትን የሚያሰፍን የአገልግሎት አሰጣጥ በራስ አቅም መሰራቱን የገለጹት ምክትል ጠቅላይ…

Read More

የኩባ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አዲስ አበባ ገቡ

የኩባ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ብሩኖ ኤድዋርዶ ሮድሪጌዝ ፓሪላ ለይፋዊ የስራ ጉብኝት ዛሬ ማለዳ አዲስ አበባ ገብተዋል፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የሥራ ኃላፊዎች አቀባበል አድርገውላቸዋል። ሚኒስትሩ በአዲስ አበባ በሚኖራቸው ቆይታ ከመንግሥት ከፍተኛ ባለሥልጣናት ጋር ውይይት ያደርጋሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መረጃ አመልክቷል ሲል ኤፍኤም ሲ ዘግቧል።

Read More