በ2018 ዓ.ም የብልፅግና ፓርቲን ወክለው የማረቃ ገና ምርጫ ክልል እጩዎች ይፋ ሆኗል
በ2018 ዓ.ም ለሚካሄደው 7ኛው ሀገራዊና ክልላዊ ጠቅላላ ምርጫ የብልጽግና ፓርቲ እጩዎች ይፋ ተደርገዋልደ ወ/ሮ ገነት መኩሪያ (የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት) #የክልል ም/ቤት ማረቃ ገና ምርጫ ክልል ተወካዮች 1- ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋገሾ ለክልል ምክር ቤት። 2- አቶ እስራኤል አታሮ ለክልል ምክር ቤት 3-አቶ ታርኩ አካሉ ለክልል ምክር ቤት 4-አቶ ደረሰ ገትሳ ለክልል ምክር ቤት 5-አቶ…
