Trendings

በብልጽግና ፓርቲ የሴቶች ክንፍ ስራ አስፈፃሚ አባላትበደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብልጽግና ፓርቲ ሴቶች ክንፍ ጽህፈት ቤት አስተባባሪነት “በሴቶች ተሳትፎ የፀናችና የበለፀገች ኢትዮጵያ!” በሚል መሪ ቃል በነገው ዕለት ለሚካሄደው መድረክ ቦንጋ ከተማ ገቡ

በብልጽግና ፓርቲ የሴቶች ክንፍ አስተባባሪዎች ወ/ሮ አለምነሽ ደመቀ የብልጽግና ፓርቲ ሴቶች ክንፍ ስራ አስፈጻሚና ደቡብ ኢትዮጲያ ክልል ገቢዎች ቢሮ ሀላፊ፣ዶ/ር ፈለቀች ተክለማርያም ሴቶች ክንፍ ስራ አስፈጻሚና የማእከላዊ ኢትዮጲያ ክልል ፕላን ቢሮ ምክትልሀላፊ ፣ኢንጅነር ትዕግስት ተረፈ የሴቶች ክንፍ ስራ አስፈጻሚና የኢትዮጵያ ሴቶች ፌዴሬሽን ተቀዳሚ ም/ፕሬዝደንት ጊምቦ ወረዳ ኡፋ ከተማ ሲደርሱ ደማቅ አቀባበል ተደርጎላቸዋል። በአቀባበሉም ስነስርዓት የደቡብ…

Read More

በክልሉ ዘላቂ ሰላምና ጸጥታን ለማዝለቅ እና ለማጽናት ከመከላከያ ሰራዊት ጋር በጋራ መስራት ወሳኝ ነው:- ዶክተር ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ

ሀገራዊና ክልላዊ ሠላምና ፀጥታን በአስተማኝ ደረጃ ለማረጋገጥ ከሀገር መከላከያ ሠራዊት ጋር በቅንጅት ለመስራት የሚያስችል ውይይት በቦንጋ ከተማ ተደርጓል። በውይይቱ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ እንደተናገሩት ከሀገር መከላከያ ሠራዊት ጋር በቅንጅት መስራት ሀገራዊና ክልላዊ ሰላምን ለማረጋገጥ ወሳኝ ነው ብለዋል። ክልላዊ የሰላምና ጸጥታ ሁኔታ እንደተገመገመ የገለጹት ርዕሰ መስተዳድሩ ክልሉ ከአጎራባች ሀገር ጋር የሚዋሰን በመሆኑ ከሀገር…

Read More

የገበታ ለትውልድ ፕሮጀክት የጅማ ከተማን የተደበቀ ውበት ይበልጥ እንዲፈካ አድርጓል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡

ጠቅላይ ሚኒስትሩ በጅማ የነበራቸውን ቆይታ አስመልከተው በሰጡት ማብራሪ ኢትዮጵያ በተፈጥሮ ሃብት የታደለች ሀገር መሆኗን አውስተው÷ ቢሰራባቸው ዓለምን የሚያስደንቁ የተፈጥሮ ጸጋዎች በሁሉም የኢትዮጵያ ጫፍ እንዳሉ ጠቁመዋል፡፡ ኢትዮጵያ ውስጥ መደመር የሚለው ሃሳብ ሲጀመር ሶስት ዋና ዋና ምሰሶዎች ላይ የቆመ እንደነበር የገለጹት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ÷ የመጀመሪያው የኢትዮጵያን ተፈጥሮ፣ ጸጋና ሃብት በውል ማወቅ መቻል ነው ብለዋል፡፡ አሁን ላይ የጅማን…

Read More

ትምህርት ቤቶች የውስጥ ገቢን ማሳደግ ለትምህርት ጥራት ያለው አስተዋጽኦ የላቀ ነዉ። አቶ አልማው ዘውዴ

በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪ እና የትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ አልማው ዘውዴ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት ትምህርት ቤቶች የውስጥ ገቢን ማሳደግ ለትምህርት ጥራት ያለው አስተዋጽኦ የላቀ መሆኑን ገልጸዋል ። በ2016 ዓ/ም በኮንታ ዞን አመያ ከተማ አስተዳደር በጨታ ሙሉ 1ኛ ደረጃ ት/ቤት በበልግ እርሻ 141 ነጥብ 5 ኩንታል የበቆሎ ሰብል ምርት መገኘት መቻሉን…

Read More

ክልሉ ከታሪፍ በላይ በሚያስከፍሉ አሽከርካሪዎች ላይ የሚወሰደው እርምጃ ተጠናክሮ መቀጠሉ ተጠቆመ።

ከጅማ ታርጫ 800 መቶ ያስከፈለዉ አሽከርካሪ 5,000 ሺህ ብር ተቀጥቷል። አሽከርካሪዉ ከሌሊት 7:00 ሰዓት ተሳፋሪን በህገ ወጥ መንገድ ይዞ መንቀሳቀሱም ተገልጿል። መነሻዉን ጅማ መድረሻዉን ታርጫ ያደረገ ህዝብ ማመላለሻ ቅጥቅጥ ታርጋ 3_ኦሮ 65344 የሆነዉ ተሽከርካሪ ህጋዊ ታሪፍ 372 ብር ሆኖ እያለ ከአንድ መንገደኛ 800 ብር በማስከፈሉ በትራፊክ ተቆጣጣሪዎች መያዙንና ቅጣት መቀበሉ ተገልጿል። አሽከርካሪዉ ተቆጣጣሪዎች አይኖሩም በሚል…

Read More

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሱዳን ወቅታዊ ጉዳይ ከጀነራል አብደል ፋታህ አል ቡርሃን ጋር ፍሬያማ ውይይት አድርገዋል- ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር)

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሱዳን ወቅታዊ ጉዳይ ላይ ከሱዳን ሉዓላዊ ሽግግር ምክር ቤት ሊቀመንበር ጀነራል አብደል ፋታህ አል ቡርሃን ጋር ፍሬያማ ውይይት ማድረጋቸውን የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ተሉ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በዛሬው እለት በሱዳን ይፋዊ የስራ ጉብኝት አድርገዋል። የጠቅላይ ሚኒስትሩን ጉብኝት በማስመልከትም የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ…

Read More

የምስራቅ አፍሪካ አገራት የባለብዙ ወገን ትብብራቸውን በማጠናከር ለቀጣናው ሰላምና መረጋጋት በጋራ ሊሰሩ ይገባል

የምስራቅ አፍሪካ አገራት የባለብዙ ወገን ትብብራቸውን በማጠናከር ለቀጣናው ዘላቂ ሰላምና መረጋጋት በጋራ ሊሰሩ እንደሚገባ የውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት ተመራማሪዎች ገለጹ። በምስራቅ አፍሪካ የሚስተዋለው የኃይል ፉክክር በአካባቢው ሰላምና መረጋጋት እንዳይኖር ፈተና እየሆነ መምጣቱንም አመላክተዋል። ምስራቅ አፍሪካ የአውሮፓ መካከለኛው ምስራቅና አፍሪካ የሚተሳሰሩበት ስትራቴጂካዊ ቀጣና ሲሆን፤ የዓለም ፖለቲካዊ ምጣኔ ኃብታዊና ማኅበራዊ እንቅስቃሴ መዘውር እንደሆነ ይታወቃል። ኢትዮጵያ ከመካከለኛው ምስራቅ ጋር…

Read More

በክልሉ ያለው የተሟላ ሠላምና መረጋጋት የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶችን የሚጋብዝ ነው:- ወ/ሮ ወሰነች ቶማስ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ በክልሉ ከሚንቀሳቀሱ የሲቪል ማህበረሰብ ልማት ድርጅቶች የጋራ ፎረም ውይይት አካሄድ። ቢሮው በክልሉ ከሚንቀሳቀሱ የተለያዩ የሲቪል ልማት ድርጅቶችና ባለድርሻ አካላት ጋር በሀላላ ኬላ ሪዞርት የአንድ ቀን ውይይት አድርጓል። በጋራ ጉባኤው በክልሉ የሚንቀሳቀሱ የሲቪል ማህበረሰብ ልማት ድርጅቶች አጠቃላይ አፈጻጸም ሪፖርት ቀርቧል። በክልሉ 40 የሲቪል ማህበረሰብ የልማት ድርጅቶች 71…

Read More

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከቻይናው ጠቅላይ ሚኒስትር ሊ ኪያንግ ጋር በሪዮ ዴጄኔሮ ተገናኝተው በሁለትዮሽ ጉዳዮች ላይ ተወያዩ

በወቅቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ፤ ኢትዮጵያ እና ቻይና በማንኛውም ሁኔታ የማይለያዩ ሁለንተናዊ ስትራቴጂካዊ አጋሮች መሆናቸውን እንደተናገሩ ሺንዋ ዘግቧል። ኢትዮጵያ ከቻይና ጋር በኢኮኖሚ፣ በንግድ፣ በኢንዱስትሪ፣ በማዕድን፣ በኮሙኒኬሽን፣ በሰው ሰራሽ አስተውሎት፣ በመሠረተ ልማት፣ በቱሪዝምና በሌሎችም ዘርፎች ያላትን ትብብር ለማጠናከር እንደምትፈልግ ገልጸዋል። በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን የባለብዙ ወገን ግንኙነትና ትብብር በማጠናከር የሁለትዮሽ ግንኙነታቸው ዘላቂ በሆነ መልኩ እንዲያድግ ለማድረግ የሚያስችል…

Read More

ክልሉ ብሔረሰቦች ምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴ አባላት ቀጣይ የስራ አቅጣጫዎች ዙሪያ የጋራ ውይይት መድረክ በሸካ ዞን ቴፒ ከተማ በማካሄድ ላይ ይገኛል።

ክልሉ ብሔረሰቦች ምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴ አባላት ቀጣይ የስራ አቅጣጫዎች ዙሪያ የጋራ ውይይት መድረክ በሸካ ዞን ቴፒ ከተማ በማካሄድ ላይ ይገኛል። በዚሁ የጋራ ውይይት ላይ የተገኙትየደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብሔረሰቦች ምክር ቤት ዋና አፌ ጉባኤ የተከበሩ አቶ መቱ አኩ በወቅቱ እንደገለፁት ምክር ቤቱ ህገ መንግስት በሰጠው ስልጣን መሠረት መመሪያዎችን እንዲሁም ህግን በተከተለ አግባብ የተለያዩ…

Read More