Trendings

“ሀላላ ኬላ” – 350 ዓመታትን የፈጀው ታሪካዊው የድንጋይ ካብ

‎የሀላላ ድንጋይ ካብ (ሀላላ ኬላ) የዳውሮ አባቶች በአገር በቀል ዕውቀት ድንጋይን በድንጋይ ላይ በማነባበር የገነቡት ግዙፍ እና ረዥም የድንጋይ ግንብ ነው። ‎የሀላላ ካብ በ1 ሺህ 532 ዓ.ም በዳውሮ የመጀመሪያ ንጉሥ ስራው ተጀምሮ እስከ 18ኛው ክፍለ ዘመን ዳውሮን ያስተዳድሩ በነበሩ 14 ነገሥታት በቅብብሎሽ የተገነባ እንደሆነ ይነገራል። ‎አጠቃላይ የግንባታ ሂደቱ 350 ዓመታት የወሰደ ሲሆን በንጉሥ ካዎ ሀላላ…

Read More

በክልሉ በሴቶች ህብረትና ቤተሰብ ደረጃ እየተከናወኑ ያሉ የልማት ስራዎችን አጠናክሮ ማስቀጠል እንደሚገባ ተገለጸ

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የብልጽግና ፓርቲ ሴቶች ክንፍ ስራ አስፈፃሚ አባላቱ በካፋ ዞን በሺሽንዳና በቦንጋ ከተማ አስተዳደር በሴቶች አደረጃጀቶች እየተሰሩ ያሉ ስራዎች አስመልክቶ የመስክ ምልከታ አድርጓል። በምልክታው በሺሽንዳ ከተማ በማህበር ተደራጅተው በእንጀራ በመጋገር ላይ የተሰማሩ ሴቶች የስራ እንቀስቃሴ እና በቦንጋ ከተማ በዲንቻ ህብረት ስር የሼ ሹኖ ዲጮኔ ብልጽግና ቤተሰብ የተሰሩ የንብ ማናብና የጓሮ አትክልትና…

Read More

የጽልቢ አነስተኛ መስኖ ፕሮጀክት ግንባታ አፈጻጸሙ 90 ከመቶ መድረሱ ተገለጸ።

በኮንታ ዞን ኮይሻ ወረዳ በመገንባት ላይ ያለው የጽልቢ አነስተኛ መስኖ ፕሮጀክት ግንባታ ፊዚካል ስራው 90 ከመቶ ደርሷል። የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መስኖ ተቋማት ልማት አስተዳደር ኤጀንሲ በክልሉ ያሉ አርሶአደሮችን በግብርና ልማት ስራዎች ምርታማ ለማድረግ የአነስተኛ መስኖ ልማት ፕሮጀክቶችን እውን በማድረግ እየሰራ ነው ። በክልሉ በዘላቂ ልማት ግቦች በጀት ድጋፍ እየተገነቡ ከሚገኙ አነስተኛ መስኖ ፕሮጀክቶችመካከል…

Read More

በክልሉ 9 ወራት 77 አዳዲስ ኢንዱስትሪዎች ወደ ስራ እንዲገቡ ተደርጓል፦ አቶ ግዛው ጋግያብ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ኢንዱስትሪና ኢኖቬሽን ቢሮ የ9 ወራት የተግባር አፈጻጸም ግምገማ አድርጓል ። ባለፉት 9 ወራቶች ከፈጻሚ ዝግጅት ጀምሮ በቢሮው የተሰጡ ተልዕኮዎችን በብቃት ለመወጣት እንዲያስችል ዘርፈ ብዙ ስራዎች ሲከናወኑ መቆየታቸውን የቢሮ ኃላፊው አቶ ግዛው ጋግያብ ተናግረዋል ። ቢሮው በአይሲቲ እና ማኑፋክቸሪንግ ዘርፎች በተጠናቀቀው 9 ወራቶች በዋና ዋና ተግባራት የተሻሉ ስራዎች መከናወናቸውንም ገልጸዋል ።…

Read More

በክልሉ ባለፉት ስድስት ወራት የከተማ መሠረተ ልማትን ለማጠናከር ውጤታማ ሥራዎች መከናወኑ ተገለጸ።

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በ2018 በጀት ዓመት ባለፉት ስድስት ወራት የከተማ መሠረተ ልማትን በማጠናከር ረገድ ውጤታማ ሥራዎች መከናወኑን የክልሉ ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ ገልጿል። በበጀት ዓመቱ ባለፉት ወራት ለከተሞች መሠረተ-ልማት ግንባታ ከ81.3 ሚሊዮን በላይ ሀብት ከሕብረተሰቡ በገንዘብ፣ በጉልበትና በዓይነት በማሰባሰብ የተለያዩ የልማት ስራዎችን ማከናወን መቻሉን ነው የቢሮ ኃላፊው ኢንጂነር የማታለም ቸኮል የተናገሩት። በስድስት ወራቱ…

Read More

የኃይማኖት ተቋማት መገናኛ ብዙኃን ለሰላምና አብሮነት በኃላፊነት ስሜት መስራት ይገባቸዋል

የኃይማኖት ተቋማት መገናኛ ብዙኃን ለተከታዮቻቸው ኃይማኖታዊ አስተምህሮን ከማስረጽ ባሻገር ለሀገር ሰላምና አብሮነት በኃላፊነት ስሜት መስራት እንዳለባቸው የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር ኃይማኖት ዘለቀ ገለጹ። የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለስልጣን ባለፉት ሶስት ወራት በኃይማኖት ተቋማት መገናኛ ብዙኃን ላይ ያደረገውን የይዘት ስርጭት ክትትልና ግምገማ ውጤት ይፋ ማድረጊያ መርሀ ግብር አዘጋጅቷል። “የኃይማኖት ተቋማት የመገናኛ ብዙኃን ለሰላምና አብሮነት” በሚል…

Read More

በዳውሮ ዞን ታርጫ ከተማ አስተዳደር የታርጫ ከተማ የህዝብ ትራንስፖርት መናኸሪያ ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት በመሆኑ መደሰታቸውን የታርጫ ከተማ ነዋሪዎች ተናገሩ።

የተሽከርካሪ ባለንብረቶች በበኩላቸው መናኸሪያው ለአገልግሎት ክፍት መሆኑ ንብረት ውጭ በሚያድርበት ወቅት ካለው ስጋት ነፃ እንዳደረጋቸው ገልጸዋል። የታርጫ ከተማ ነዋሪዎች አቶ ወ/ማርያም ብትሬ እና ወ/ሮ አባይነሽ ሳና ቀደም ሲል የታርጫ ከተማ መናኸራያ የመንገደኞች ማረፍያ፣ ካፍቴሪያ፣ የትኬት መቁረጫ ቢሮና መኪና ማቆሚያ ቦታ ምቹ ያለመሆኑን አንስተው አሁን ግን ዘመናዊ መናኸሪያ ተገንቢቶ ለአገልግሎት ክፍት መሆኑ እንዳስደሰታቸው ገልጸዋል። በግንባታ ምክንያት…

Read More

በዋሽንግተን ዲሲ የኢትዮ-አሜሪካ የቢዝነስ እና የኢንቨስትመንት ፎረም ተካሄደ::

ዋሽንግተን ዲ.ሲ.የሚገኘው የኢ.ፌ.ዲ.ሪ.ኤምባሲ ከዋፋ ማርኬቲንግና ፕሮሞሽን ጋር በመተባበር የኢትዮጵያ-አሜሪካ ቢዝነስ እና ኢንቨስትመንት ፎረም በዋሽንግተን ዲሲ አካሂዷል። የገንዘብ ሚኒስትሩ አህመድ ሽዴ በዚህ ጊዜ እንደገለጹት ኢትዮጵያ ባለፉት ጥቂት ዓመታት የተለያዩ የውጭ እና የውስጥ ፈተናዎች ቢገጥሟትም ኢኮኖሚው እነዚህን ተግዳሮቶች ተቋቁሞ አሁንም ዕድገት እያስመዘገበ ነው። የዚህ ዋነኛ ምክንያት ደግሞ በመንግስት እየተተገበረ ያለው መጠነ ሰፊ የሪፎርም ስራና በመሰረተ ልማቶች ላይ…

Read More

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር) ለተከበረው ምክር ቤት ካነሷቸው ነጥቦች፦

ግብርና የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ዋልታ ነው በርካታ የኢትዮጵያ ህዝብ የሚሳተፍበት ሴክተር ነው፤ በአንድ ዘርፍ ላይ ጥገኛ የሆነ ኢኮኖሚ ስለማያዋጣ ብዝኃ ዘርፍ እና ብዝኃ ተዋናይ በማድረግ ብዙ ጥቅም ለማግኘት ነው በግልፅ መንገድ ሪፎርም የጀመርነው፡፡ ኢትዮጵያ የምግብ ሉዓላዊነትን ማረጋገጥ አለባት፤ አምርታ መብላት የማትችል ሀገር ብሔራዊ ጥቋሟን ለማስጠበቅ ትቸገራለች፡፡ ባለፉት ጥቂት ዓመታት በኢትዮጵያ 27 ሚሊየን ገደማ ሰዎች በሴፍቲኔት የታቀፉ…

Read More

የመስሪያ ቤቱን አደረጃጀት በማጠናከር ዓለም አቀፍ መስፈርትን ያሟላ የኦዲት ስራ ለማከናወን ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ እንደሚገኝ የክልሉ ዋና ኦዲተር መስሪያ ቤት ገለጸ።

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት የዋና ኦዲቴር መስሪያ ቤትየመስሪያ ቤቱን አደረጃጀት በማጠናከር ዓለም አቀፍ መስፈርትን ያሟላ የኦዲት ስራ ለማከናወን ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ እንደሚገኝ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ዋና ኦዲተር አቶ አቶ አስራት አበበ ገልፀዋል። ዋና ኦዲተሩ ይህንን የገለፁት ከፌዴራል ኦዲት መስሪያ ቤት በተሰጠ የስራ ግብረመልስ ዙሪያ ከባለድርሻ አካላት ጋር በተደረገ ዉይይት ነዉ።…

Read More