Trendings

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል መንግስት 6ኛ ዙር 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 8ኛ መደበኛ ጉባኤ በታርጫ ከተማ እየተካሄደ ነዉ ፡፡

ጉባኤው ከሐምሌ 14-16/2017 ዓ/ም የሚቆይ ሲሆን በዋናነት የክልሉ አስፈጻሚ አካላት የ2017 በጀት ዓመት የአፈጻጻም ሪፖርት፣የ2018 በጀት ዓመት ዕቅድ፤የ2018 ዓ/ም በጀት፣የጠቅላይ ፍርድ ቤት፣የዋናው ኦዲት መስሪያ ቤት ሪፖርቶችና ዕቅዶች ላይ ዉይይት ይደረግባቸዋል። በታጠቅ አበበ

Read More

አደረጃጀቶች የሕዝብን የሰላምና የልማት ጥያቄ ለመመለስ ፋናወጊ ሆነው ሊንቀሳቀሱ ይገባል፦የአደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊ ክቡር አቶ ፍቃዱ ተሰማ

የብልጽግና ፓርቲ ዋና ጽ/ቤት “የጠንካራ አደረጃጀት ትጋት ለአገራዊ ህልሞቻችን ስኬት” በሚል መሪ ቃል ሲካሄድ የነበረውን የ2017 የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ግምገማ አጠናቋል፡፡ በመድረኩ ማጠቃለያና የስራ መመሪያ የሰጡት በሚኒስትር ማዕረግ የብልጽግና ፓርቲ ዋና ጽ/ቤት የአደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊ ክቡር አቶ ፍቃዱ ተሰማ አደረጃጀቶች ብልሹ አሰራሮችን በመከላከል የህዝብ ጥያቄ ለመመለስ እንዲሁም ልማትን በማረጋገጥ ሚናቸውን በመለየት እስከታችኛው የህብረተሰብ…

Read More

በ2015 የበጀት ዓመት በተለያዩ ዘርፎች ስኬት ተመዝግቧል

ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ መንግሥት የሀገራችንን ሁለንተናዊ ብልጽግና ለማረጋገጥ ከሦስት ዓመታት በፊት የ10 ዓመታት የልማት ዕቅድ አዘጋጅቶ በርካታ ተግባራትን እያከናወነ ነው ሲሉ ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ ተናገሩ፡፡ 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች እና የፌደሬሽን ምክር ቤቶች 3ኛ ዓመት የሥራ ዘመን የጋራ መክፈቻ ሥነ – ሥርዓት እየተካሄደ ነው፡፡ በመክፈቻ ሥነ- ሥርዓቱ ላይ ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ ባደረጉት ንግግር÷ መንግሥት የሀገራችንን ሁለንተናዊ ብልጽግና…

Read More

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ቡና የቱሪዝም ማዕከል እንዲሆን በልዩ ትኩረት ይሰራል ተባለ

የክልሉ ደን፤ አካባቢ ጥበቃና የአየር ንብረት ለውጥ ቢሮ ከFOLUR ፕሮጀክት ከክልሉ ቡና ሻይና ቅመማቅመም ባለስልጣን ጋር በመተባበር የቡና ምርታማነት ማሻሻል ላይ ትኩረት ያደረገ የምክክር መድረክ በቦንጋ ከተማ አካሂዷል። በመድረኩ የተገኙት የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የግብርና ቢሮ ኃላፊ አማካሪ እና የግብርና ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ዮሐንስ መላኩ፤ በክልሉ ቡና እና የቅመማቅመም ምርቶች የማኅበረሰቡን ኑሮ ከመቀየር ባሻገር ለኢኮኖሚ…

Read More

ዓለም አቀፍ የህፃናት ቀን “ህፃናት የሚሉት አላቸው እናዳምጣቸው! ” በሚል መሪ ቃል እንደሚከበር ተገለጸ

የዘንድሮ ዓለም አቀፍ የህፃናት ቀን ለማክበር ቅድመ ዝግጅት መጠናቀቁን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ገልጿል ፡፡ የክልሉ ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ገነት መኩሪያ እንደገለጹት ዓለም አቀፍ የህፃናት ቀን የሰብዓዊ መብቶች ድንጋጌ አካል የሆነው የአለም ህጻናት መብቶች ኮንቬንሽን እ.ኤ.አ ኑቬምበር 20/1989 ዓ.ም በተባበሩት መንግስታት ጠቅላላ ጉባዔ ፀድቆ በስራ ላይ እንዲውል…

Read More

የትምህርት ስብራትን ለመጠገን የተደራጀ የህዝብ ተሳትፎ ወሳኝ ነው።

ሪፖርታዥ ያደጉ ሀገራት ለትምህርት ከፍተኛ የሆነ በጀት በመበጀት በቴክኖሎጂ የዳበሩ ዜጋ እና ተማሪዎች እንዲፈጠሩ በከፍተኛ መንገድ እየሰሩ ይገኛሉ፡፡ ሀገራችን ኢትዮጵያ ይህንኑ ዘርፍ ለመለዋጥ የት/ቤቶች መሠረተ ልማት የማሻሻል ሃገራዊ ንቅናቄ በመጀመር ሁሉም ት/ቤት መደገፍ እንዳለበት ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ ነው ። እንደ ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል አብዛኛዎቹ ትምህርት ቤቶች የትምህርት ቤት መስፈርትን የማያሟሉ በመሆናቸው ይህም የትምህርት…

Read More

ሆስፒታሉ ከ85 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተደረገበት የሲቲስካን ማሽን አስገባ።

የሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ ማስተማሪያ ሆስፒታል ከ 85 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተደረገበትን የሲቲስካን ማሽን አስገብቷል። የሲቲስካን ማሽኑ ወደ ሆስፒታሉ መምጣት በአገልግሎት አሰጣጥ ላይ ይስተዋሉ የነበሩ ችግሮችን ይቀርፋል። ሆስፒታሉ ከ 2 ሚሊየን በላይ ለሚሆኑ ተገልጋዮች አገልግሎት የሚሰጥ ሲሆን የማሽኑ መገዛት ካለው የተገልጋይ ቁጥር አንጻር አስፈላጊ ነው ተብሏል። የዩኒቨርሲቲው ማስተማሪያ ሆስፒታል ዋና ስራ አስኪያጅ ዶ/ር እርቅይሁን ጳውሎስ…

Read More

በዋሽ ፕሮግራም በክልላችን መጠነ ሰፊ ስራዎችን መስራት ተችሏል፡፡ ኢንጂነር በየነ በላቸው

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያውያ ህዝቦች ክልል ውሃ፣ ማዕድንና ኢነርጂ ቢሮ በአሃዳዊ ዋሽ ምዕራፍ 2 ፕሮግራም አፈፃፀም ላይ ከባለድርሻ አካላት የግንዛቤ ማስጨበጥ የውይይት መድረክ በቦንጋ ከተማ እያካሄደ ይገኛል፡፡ በመድረኩ ንግግር ያደረጉት የክልሉ ውሃ፣ ማዕድንና ኢነርጂ ቢሮ ኃላፊ ኢንጂነር በየነ በላቸው፣ በአሃዳዊ ዋሽ ምዕራፍ 2 ፕሮግራም በክልላችን በውሃ፣ በጤናና በትምህርት መስኮች በጣም መጠነ ሰፊ ስራዎችን መስረት ተችሏል ብለዋል፡፡…

Read More

አዲሱ የደመወዝ ማሻሻያ ስኬል ነው ተብሎ በየማህበራዊ ሚዲያ የተለቀቀው መረጃ ውሸት ነው_ዶ/ር መኩሪያ ሀይል

አዲሱ የደመወዝ ማሻሻያ ስኬል ነው ተብሎ በየማህበራዊ ሚዲያ የተለቀቀው መረጃ ውሸት ነው_ዶ/ር መኩሪያ ሀይል የተፈቀደው አዲሱ የደመወዝ እስኬል ይህ ይመስላል የሚሉ ሃሰተኛ መረጃዎች በሶሻል ሚዲያ እየተለጠፉ ነው። እነዚህን የመንግስት ሰራተኞች የደመወዝ ስኬል በሚል በአንዳንድ በማህበራዊ ሚዲያዎች ላይ የሚናፈሱ አሳሳች መረጃዎች ውሸት እንደሆኑና የሚለጥፉ ሰዎችም እንድተው የሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ሚኒስትር ዶ/ር መኩሪያ ሀይሌ መልዕክት አስተላልፈዋል። በሲቪል…

Read More