የወጣት ክንፉ የበለፀገች ኢትዮጵያን እውን በማድረግ ሁለንተናዊ ብልጽግና ማረጋገጥ እንደምገባ ተገለፁ
በ2ኛ የብልጽግና ፓርቲ መደበኛ ጉባኤ አቅጣጫዎችና ውሳኔዎች ዙሪያ የብልፅግና ፓርቲ ወጣቶች ክንፍ የውይይት መድረክ በዳውሮ ዞን ታርጫ ከተማ ተካሄደ። የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የብልጽግና ፓርቲ ቅርጫፍ ጽ/ቤት ፓለቲካና አቅም ግንባታ ዘርፍ ምክትል ኃላፊና የክልሉ ወጣቶች ክንፍ አስተባባሪ አቶ ዘርሁን ፍቅሬ ወጣቶች ገዥ ትርክትን በማፅናት ህብረ ብሔራዊ አንድነትን ለመገንባት ወጣቶች ያላቸው ሚና ከፍተኛ ነው ብለዋል።…
