Trendings

ዝክረ ሰሜን ዕዝ በማዕከላዊ ዕዝ

በሰሜን ዕዝ ላይ የተፈፀመው ጥቃት አምስተኛ ዓመት መታሰቢያ ክብረ በዓል “እንዳይደገም፤ መቼም አንረሳውም” በሚል መሪ ሃሳብ በማዕከላዊ ዕዝ በተለያዩ መርሃ-ግብሮች እየተከበረ ይገኛል። የመከላከያ ሠራዊት አባላት ክስተቱ እንዳይደገም የምናስብበት እና የተሠዉትን ሰማዕታትን የምናስታውስበት ቀን ነው ብለዋል። ክስተቱ መቼም ሊደገም የማይገባው መሆኑ በመድረኩ ተገልጿል፡፡ በጀግንነት ሃገርን መጠበቅ በቅንነት ሕዝብን ማገልገል መለያው የሆነው መከላከያ ሠራዊት በሰንደቅ ዓላማ ስር…

Read More

የክልሉን ህዝብ የልማት ፍላጎት ለማሟላት መንግስት ትኩረት አድርጎ እየሰራ ነው ።ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ።

የክልሉን ህዝብ የልማት ፍላጎት ለማሟላት መንግስት ትኩረት አድርጎ እየሰራ ነው ሲሉ ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ተናግረዋል ። በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በቤንች ሸኮ ዞን በጊዲ ቤንች ወረዳ የተገነባ አነስተኛ የመስኖ ልማት ፕሮጀክት ተመርቆ ለአገልግሎት ዝግጁ ተደርጓል ። በዚሁ የምረቃ ፕሮግራም መልዕክት ያስተላለፉት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ በክልሉ 29 ሺህ ሄክታር ማልማት…

Read More

የቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ተቋማት እንደሀገር እየታየ ያለዉን የስራ አጥነት ቁጥር በመቀነስ በኢኮኖሚው ዘርፍ የበኩሉን መወጣት የሚችል ትዉልድ የመቅረጽ ኃላፊነታቸውን በአግባቡ ሊወጡ እንደሚገባ ተገለጸ::

የቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ተቋማት እንደሀገር እየታየ ያለዉን የስራ አጥነት ቁጥር በመቀነስ በኢኮኖሚው ዘርፍ የበኩሉን መወጣት የሚችል ትዉልድ የመቅረጽ ኃላፊነታቸውን በአግባቡ ሊወጡ እንደሚገባ የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ሥራና ክህሎት ሚኒስቴር አሳሰበ። ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ከካፋ ዞን ስራ፣ ክህሎት፣ ኢንተርፕራይዝና ኢንዱስትሪ መምሪያ ጋር በመተባበር በአዲሱ ዘረመል እሳቤዎች ላይ ያተኮር ስልጠና በዞኑ ለሚገኙ የቴክኒክና ሙያ ተቋማት ሰጥቷል። ስልጠናውን በንግግር የከፈቱት የደቡብ…

Read More

አልሚዎችን የምትጣራ ክልል ››

ዓለም በግሎባላይዜሽን አማካኝነት ወደ አንድ መንደር በመቀየሯ ምክንያት የተፈጠሩ ዕድሎችን በተገቢው ለመጠቀም እና ተግዳሮቶችን ለመቅረፍ ከፍተኛ ጥረት ማድረግ ያስፈልጋል፡፡ሀገራችን ልማታዊ ባለሀብቶችን ከየትኛዉም የዓለማችን ክፍል በመሳብ ያልተጠቀምንባቸው ሀብቶች በተገቢው ለምተው በዓለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ መሆን የምንችልበትን የኢኮኖሚና ቴክኖሎጂ አቅም ለመፍጠር ፖሊሲ ከማውጣት ጀምሮ በርካታ ተግባራትን እየፈፀመች ትገኛለች፡፡የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት በሀገር አቀፍ ደረጃ የተነደፈውን…

Read More

ኢትዮጵያ የአየር ንብረት ለውጥን ለመከላከል በአረንጓዴ የልማት ጉዞ በርካታ ተግባራትን በቁርጠኝነት በማከናወን ላይ ትገኛለች-ሳሙኤል ዶ (ዶ/ር)

ኢትዮጵያ የአየር ንብረት ለውጥን ለመከላከል በአረንጓዴ የልማት ጉዞ በርካታ ተግባራትን በቁርጠኝነት በማከናወን ላይ እንደምትገኝ የተባበሩት መንግስታት የልማት ድርጅት የኢትዮጵያ ተወካይ ሳሙኤል ዶ (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡ ሳሙኤል ዶ (ዶ/ር) እንዳሉት ኢትዮጵያ ባለፉት አምስት አመታት በአረንጓዴ ልማት ያስመዘገበችው ውጤት አስደናቂ እና ለሌሎች ምሳሌ ሊሆን የሚችል ነው፡፡ “ኢትዮጵያ አረንጓዴ ጉዞ 2030” በሚል መሪ ሃሳብ አመታዊ የልማት ኮንፈረንስ በአዲስ አበባ…

Read More

የሽግግር ፍትህ ፖሊሲ ሂደት ሁሉን አቀፍ እንዲሆን መንግስት ቁርጠኛ ነው – ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር)::

የሽግግር ፍትህ ፖሊሲ ሂደት ሁሉን አቀፍ እንዲሆን መንግስት ቁርጠኛ እንደሆነ የፍትሕ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) ገለጹ። የፍትህ ሚኒስትሩ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት (ተመድ) የሰብአዊ መብቶች ምክር ቤት በጄኔቫ በጀመረው 55ኛ መደበኛ ጉባኤ ላይ ንግግር አድርገዋል። ሚኒስትሩ በቪዲዮ በቀረበ ንግግራቸው፤ የኢትዮጵያ መንግስት በሀገሪቱ ተጠያቂነትን ለማረጋገጥ የሽግግር ፍትሕ ፖሊሲ ዝግጅት እያደረገ መሆኑን በመግለጽ ለምክር ቤቱ ማብራሪያ አቅርበዋል። የሽግግር…

Read More

በክልሉ የወሳኝ ኩነቶች ምዝገባ ውጤታማ እንዲሆን ቅንጅታዊ አሰራርን ማጠናከር ወሳኝ መሆኑ ተገለጸ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የወሳኝ ኩነቶች ምዝገባ ዘርፍ ከዞን የወሳኝ ኩነቶች ምዝገባ አስተባባሪዎች እና ባለሙያዎች ጋር የክልሉን ምዝገባ ስርዓት ለማሳደግ የምርጥ ተሞክሮ ልምድ ልውውጥ በካፋ ዞን ዋቻ ከተማ አካሂደዋል፡፡ በፕሮግራሙ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ሰላምና ጸጥታ ቢሮ ምክትል ኃላፊና የፀጥታ ዘርፍ ኃላፊ አቶ ሀብታሙ ዓለሙ ሁልጊዜ መናበብ ፣ መደማመጥ እና ቅንጂታዊ አሰራር ሲኖር…

Read More

የ2018 የፌዴራል መንግሥት በጀት 1 ነጥብ 93 ትሪሊየን ብር ሆኖ ጸደቀ

6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 42ኛ መደበኛ ጉባዔውን አካሂዷል፡፡ ምክር ቤቱ በስብሰባው የ2018 በጀት ዓመት ረቂቅ በጀትን ተወያይቶ በሙሉ ድምጽ አጽድቋል፡፡ በዚህም የፌዴራል መንግሥት የ2018 በጀት ዓመት አጠቃላይ በጀት 1 ነጥብ 93 ትሪሊየን ብር ሆኖ ጸድቋል፡፡ የ2018 በጀት ዓመት የፌደራል መንግሥት ረቂቅ በጀት ተግባራዊ እየተደረገ ያለውን የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያና የፊሲካል ፖሊሲን…

Read More

ትምህርት ቤቶች የውስጥ ገቢን ማሳደግ ለትምህርት ጥራት ያለው አስተዋጽኦ የላቀ ነዉ። አቶ አልማው ዘውዴ

በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪ እና የትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ አልማው ዘውዴ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት ትምህርት ቤቶች የውስጥ ገቢን ማሳደግ ለትምህርት ጥራት ያለው አስተዋጽኦ የላቀ መሆኑን ገልጸዋል ። በ2016 ዓ/ም በኮንታ ዞን አመያ ከተማ አስተዳደር በጨታ ሙሉ 1ኛ ደረጃ ት/ቤት በበልግ እርሻ 141 ነጥብ 5 ኩንታል የበቆሎ ሰብል ምርት መገኘት መቻሉን…

Read More

“የሃሰተኛ መረጃ ስርጭትን ለመከላከል በሁሉም የሃገሪቱ የኮሙኒኬሽን መዋቅር ውስጥ ያለው ባለሙያ ፈጣንና ምላሽ ሰጪ ሊሆን ይገባል” የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር)

“የሃሰተኛ መረጃ ስርጭትን ለመከላከል በሁሉም የሃገሪቱ የኮሙኒኬሽን መዋቅር ውስጥ ያለው ባለሙያ ፈጣንና ምላሽ ሰጪ ሊሆን ይገባል” የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አመታዊ የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ተቋማት የጋራ ጉባኤ ዛሬ ተጀምሯል።በጉባኤው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) መላው የሃገሪቱ የኮሙኒኬሽን መዋቅር ባለፉት ስድስት ወራት የሃገሪቱ ዋና ዋና የልማት…

Read More