Trendings

ግብርና ቢዚህ ዓመት 6 ነጥብ 1 በመቶ ዕድገት እንዲያመጣ ነው የታቀደው፦ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

ግብርና የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ዋልታ ነው ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የወጪ ንግድ ገቢያችን ዋልታም ነው ብለዋል። በርካታ የኢትዮጵያ ህዝብ በቀጥታና በተዘዋዋሪ የሚሳተፍበት ዘርፍ በመሆኑ ትልቅ ስፍራ እንዲሰጠው መደረጉን ጠቁመዋል። ይህም በመሆኑ ግብርና ቢዚህ ዓመት 6 ነጥብ 1 በመቶ ዕድገት እንዲያመጣ መታቀዱን ጠቅላይ ሚኒስትሩ ገልጸዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ “የግብርናው ዘርፍ ከሌሎች ዘርፎች ልዩ ትኩረት ያገኘው ኢትዮጵያ…

Read More

ከክልሉ ከሁሉም አከባቢዎች የተወጣጡ መምህራን በቦንጋ ከተማ የተለያዩ የልማት ሥራዎችን ጎበኙ

”ትውልድ በመምህራን ይቀረጻል፣ ሀገር በትምህርት ይበለጽጋል” በሚል መሪ ቃል በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጽያ ህዝቦች ክልል ክልላዊ ማጠቃለያ የመምህራን ውይይት መድረክ በቦንጋ ከተማ በዛሬው ቀን ይካሄዳል። ክልላዊ ማጠቃለያ የውይይት መድረክ ተሳታፊ ከክልሉ ከሁሉም አከባቢዎች የተወጣጡ መምህራኖች ከውይይቱ አስቀድመው የቦንጋ ከተማ ቢሻው ወልዴ ዮሐንስ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት እና የቦንጋ ከተማ ኮሪደር ልማት አካል የሆነዉ የአረንጓዴ ፓርክ ጎብኝቷል።…

Read More

ፀጋዎቻችን ወደ ሃብት በመቀየር እና በአግባቡ ለመጠቀም በመፍትሔ ላይ በቅንጅት መስራት እንደሚገባ ተገለፀ።

በምዕራብ ኦሞ ዞን የክልሉ የሱፐርቪዥን ቡድን በፓርቲ እና በመንግሥት ሥራዎች ዙሪያ የድጋፍ እና ክትትል ሥራ ጀምሯል። በመድረኩ የክልሉ የብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የፖለቲካ እና አቅም ግንባታ ዘርፍ ኃላፊ አቶ ነጋ አበራ እንደተናገሩት በባለፈው ግማሽ አመት ዉስጥ የተሰሩ የመንግስት እና የፓርቲው ሥራዎች በመገምገም ከግምገማው በሻገር የመስክ ምልከታ እንደሚያደርጉ ነው። አክለው በመንግሥት እና በፓርቲው መከናወን ያለባቸው ግን…

Read More

በክልሉ ባሉት ስድስት ዞኖች 3ተኛ ዙር የብልጽግና ፓርቲ መመካከለኛ አመራር ሰልጣኞች የተለያዩ የልማት ስራዎችን ጉብኝት እያደረጉ ይገኛሉ

በመደመር መንግሥት ዕይታ፣ ”የዘርፎች እምርታ” በሚል ሃሳብ ለመካከለኛው አመራር በየማዕከሉ ላለፉት ተከታታይ ቀናት ሲሰጥ የቆየው የ3ተኛ ዙር የብልጽግና ፓርቲ አመራር የአቅም ግንባታ ስልጠና ሰልጣኞች በየዞኑ የተለያዩ የልማት ስራዎችን ጉብኝ አደርገዋል። የጉብኝቱ ዓላማ ሰልጣኝ አመራሮች ከስልጠናዉ በተጓዳኝ በክልሉ ውስጥ በተለያዩ አካባቢ የተከናወኑ የልማት ስራዎችን በመጎበኘት ልምድ ልውውጥና ተሞክሮ በመቀመር በየአካባቢው ወደ ተግባር ለመቀየር ታሳቢ ያደረገ ነው።…

Read More

ቆይታ ከእኛ ጋር!

ፍርድ ቤቶች ለዜጎች ሰብዓዊና ዲሞክራሲያዊ መብቶች መከበር፣ የህግ የበላይነትን ማስፈን እና በክልሉም ሆነ በሀገሪቱ የተፋጠነ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ዕድገት ለማምጣት በሚደረገዉ ጥረት የዳኝነት አካላት ሚና ከፍተኛ ነው ፡፡ ፍርድ ቤቶች ነጻ እና ገለልተኛ ሆነዉ  ህግ በመተርጎም የዳኝነት አገልግሎት እንዲሰጡ ሥልጣን ተሰጥቷቸዋል፡፡ በመሆኑም የመንግሥት ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ፤ እንዲሁም የዲሞክራሲና የመልካም አስተዳደር ግንባታ ዕቅዶች እንዲሳኩ ፍርድ ቤቶች የራሳቸዉ ድርሻ…

Read More

በበጀት ዓመቱ 9 ወራት የህብረተሰብን ተጠቃሚነት ያረጋገጡ ተግባራት መከናወናቸዉን የክልሉ መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ገለጸ

‎ቢሮው የክልሉን መንግስት የ2018 በጀት ዓመት የ9 ወራት ስራ አፈፃፀምን አስመልክቶ ጋዜጣው መግለጫ ስጥተዋል። ‎መግለጫውን የሰጡት የክልሉ መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ምክትል ኃላፊና የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ዘርፍ ኃላፊ ዶክተር ወልደማርያም በዛብህ በኢኮኖሚያዊ፤ በማህበራዊ፥ በመሰረተ ልማትና በፍትህና አስተዳደር ዘርፎች የህብረተሰቡን ሁሉ አቀፍ ተጠቃሚነትን ማረጋገጥ የሚያስችሉ ዘርፎች ተለይተው ተግባራዊ መደረጋቸውን ጠቁመዋል። ‎ግብርና የክልሉ ትልቁ የኢኮኖሚ አቅም በመሆኑ የአርሶ…

Read More

የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ በጭዳ ከተማ የአቅሜ ደካማ መኖሪያ ቤት ግንባታ አስጀመረ

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ በኮንታ ዞን በምትገኘው ጭዳ ከተማ፣ አቅመ ደካማና ጠያቂ ለሌላቸው እናት የመኖሪያ ቤት ግንባታ በበጎ ፈቃድ አገልግሎት ተጀመረ። ይህ የክረምት ወራት የበጎ አድራጎት ሥራ የክልሉ መንግሥት አቅመ ደካሞችን ለመደገፍ የያዘው ሰፊ መርኃ ግብር አካል መሆኑ ተገልጿል። የቤቱ ግንባታ የተጀመረላቸው ወ/ሮ በየነች መኮንን፣ በከተማው ውስጥ በችግርና ያለረዳት በደሳሳ…

Read More

ዩኒቨርሲቲዎች ችግር ፈቺ ትውልድን የማፍራት ተግባራቸውን እንዲያጠናክሩ በትኩረት እየተሰራ ነው – ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ

ዩኒቨርሲቲዎች የትምህርት ጥረትን ጠብቀው ችግር ፈቺ ትውልድን የማፍራት ተግባራቸውን እንዲያጠናክሩ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ገለጹ። ሚኒስትሩ በትምህርት ጥራትና በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ሚና ዙሪያ ከዲላ ዩኒቨርሲቲ መምህራንና የአስተዳደር ስራተኞች ጋር ዛሬ ተወያይተዋል። በዚህ ወቅት ሚኒስትሩ እንዳሉት፤ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የህብረተሰቡን ችግርና ፍላጎት በመለየት የመፍትሄ ሃሳብ የማመንጨት ተግባራቸውን ማጠናከር አለባቸው። ተቋማቱ የውስጥ ችግሮቻቸውን…

Read More

ቀጣዮቹ 90 ቀናት የአምስት ዓመቱ ዕቅድ አፈጻጸም የሚለካባቸው ወሳኝ ምዕራፍ በመሆናቸው በልዩ ትኩረት ሊመሩ ይገባል፦ ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል የበጀት ዓመቱ ዘጠኝ ወራት የመንግሥት እና የብልፅግና ፓርቲ የተግባር አፈጻጸም በቦንጋ ከተማ ገምግሟል። የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) በመድረኩ ማጠቃለያ ላይ ባስተላለፉት መልዕክት፤ ቀጣዮቹ ዘጠና ቀናት በአምስት ዓመቱ ለህዝቡ የተገባ ቃል አፈጻጸም የሚመዘንበት በመኾኑ በልዩ ትኩረት ሊፈጸም እንደሚገባ አሳስበዋል። በበጀት ዓመቱ ዘጠኝ ወራት በክልሉ በሁሉም መስኮች ካለፉት ዓመታት…

Read More

አመራሩ ያገኘውን ዕውቀትና ልምድ ወደተግባር በመቀየር ለህብረተሰቡ ለውጥ መስራት እንደሚገባ ተገለፀ።

በኮንታ ዞን “የህልም ጉልበት፤ ለእመርታዊ እድገት” በሚል መሪ ሀሳብ ለ10 ተከታታይ ቀናት ሲሰጥ የቆየው የ3ኛ ዙር የብልጽግና ፓርቲ አመራሮች የአቅም ግንባታ ስልጠና መድረክ ተጠናቋል። በማጠቃለያው መድረክ ላይ የተገኙት የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ታከለ ተስፉ ሰልጣኞች በነበራቸው ቆይታ በቂ ዕውቀትና ክህሎት ያገኙበት እንደሆነና የ3ኛ ዙር ስልጠና ካለፈው ዓመት ልምድ ተወስዶበት በተሻለ የቀረበበት እንደሆነ አስረድተዋል። የብልጽግና ፓርቲ…

Read More