Trendings

በሚዛን አማን ከተማ በአራት ቀበሌዎች 1 ሺህ 148 ይዞታዎች ወደ ህጋዊ ትግበራ መግባታቸው ተገለጸ ።

በሚዛን አማን ከተማ አስተዳደር እየተከናወኑ የሚገኙ የሴፍትኔት ፕሮግራሞች እና የማዘጋጃ ቤታዊ አገልግሎቶች ዙሪያ ምልከታ ተደርጓል ። የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ ኃላፊ ኢንጂነር የማታለም ቸኮል በከተማ አስተዳደር ተገኝተው ምልከታ አድርገዋል። በምልከታው ወቅት የከተማው ማዘጋጃ ቤት ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ አሰፋ ቤሪ እንደገለጹት በክልሉ ደንብና መመሪያ ወጥቶ በስራ ላይ የሚገኘው ሳይፈቀዱ የተያዙ…

Read More

የኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ በመጀመሪያው ሩብ ዓመት ከ21 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ማግኘቱን አስታወቀ

የኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ በ2017 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት 21 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር ገቢ ማግኘቱን አስታውቋል። በዓለም አቀፍ ደረጃ የተከሰቱ አለመረጋጋቶች በባህር ትራንስፖርት አገልግሎት እንቅስቃሴ የፈጠሩትን ጫና በመቋቋም ውጤታማ ስራ ማከናወኑንም ገልጿል። የኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ የኮርፖሬት ኮሙኒኬሽን መምሪያ ዳይሬክተር ደምሰው በንቲ ለኢዜአ እንደገለፁት፥ በበጀት ዓመቱ አገልግሎትን ለማስፋትና ተደራሽነትን ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ ነው።…

Read More

ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) በኢትዮጵያ የደቡብ ሱዳን ሪፐብሊክ ኤምባሲ የልዑካን ቡድን ጋር መከሩ ።

የደቡብ ሱዳን ኤምባሲ መልዕክተኞች በሁለቱ ወዳጅ ሀገራት ድንበር አከባቢ የሚፈጠሩ ችግሮችን በዘላቂነት በመፍታት ቀጠናዊ ትስስርን ለማጠናከር ያለመ ምክክር በቦንጋ ከተማ አካሂዷል። በሁለቱ ወዳጅ ሀገራት መካከል የቆየውን ታሪካዊ ወዳጅነት በማስቀጠል የህዝብ ለህዝብ ግኑኝነት እና ማህበራዊ እንዲሁም ኢኮኖሚያዊ ትስስር በማስቀጠል እንዳለበት በውይይቱ ተመላክቷል። ክልሉ ከደቡብ ሱዳን ሪፑብሊክ ጋር ሰፊ ድንበር የሚጋራ በመኾኑ፥ በድንበር አከባቢ የሚከሰቱ ችግሮችን በዘላቂነት…

Read More

የምግብ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ አቅምን አሟጥጦ መጠቀም እንደሚገባ ተገለጸ

የኢትዮጵያን የምግብ ሉዓላዊነት የማረጋገጥ ተልዕኮን ከግብ ለማድረስ አቅምን አሟጥጦ መጠቀም እንደሚገባ ግብርና ሚኒስቴር አስገነዘበ፡፡ የሚኒስቴሩ የ2016 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈፃፀምና የ2017 ዕቅድ የጋራ ምክክር በአሶሳ ከተማ መካሄድ ጀምሯል፡፡ የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) ግብርና ከተሰጠው ትኩረት ጋር ተያይዞ ዘርፉን ከማዘመን ጀምሮ ምርታማነትን በማሳደግ፣ በአረንጓዴ ዐሻራ፣ የደን ሽፋንን በማሳደግ፣ በሌማት ትሩፋት፣ የወጪ ንግድ ምርቶችን በመጨመር እና…

Read More

የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ከግብርና መር ወደ ብዝሃ-ዘርፍ እንዲሸጋገር የተነደፈው ፖሊሲ ውጤታማ ሆኗል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ከግብርና መር ወደ ብዝሃ-ዘርፍ እንዲሸጋገር የተነደፈው ፖሊሲ በእጅጉ ውጤታማ ሆኗል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በ6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 2ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ከምክር ቤቱ አባላት ለተነሳላቸው ጥያቄዎች በሰጡት ማብራሪያ፤ መንግስት ከሕዝብ ጋር ተሳስሮ ልማት እንዲያመጣ ግልጽ አቅጣጫ የተቀመጠው ከለውጡ ወዲህ መሆኑን ገልጸው÷ ለአብነትም መንግስትና ህዝብ…

Read More

በክልሉ ባለፉት ዘጠኝ ወራት የተማሪዎች ውጤት ለማሻሻልና የመማር ማስተማር ስራውን ውጤታማ ለማድረግ ዘርፍ ብዙ ተግባራት ተከናውኗል-አቶ አልማው ዘውዴ::

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግሥት በ2016 በጀት ዓመት ባለፉት 9 ወራት የተማሪዎች ውጤት መሻሻልና የመማር ማስተማር ስራውን ውጤታማ በማድረግ ረገድ ዘርፍ ብዙ ተግባራት ሲከናወን መቆየቱን በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የማህበራዊ ክላስተር አስተባባርና የትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ አልማው ዘዉዴ ገልጸዋል። የ2016 በጀት ዓመት ክልላዊ የትምህርት ልማት ስራዎችን በሚመለከት የክልሉ ትምህርት ቢሮ መግለጫ ሰጥቷል። በምክትል ርዕሰ…

Read More

ብልጽግና ትናንትን እያከመ ነገን በመተለም ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገር እንዲትሸጋገር በቁርጠኝነት እየሰራ ፓያለ ፓርቲ ነዉ፦ ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የ7ኛው ሀገራዊ ምርጫ ማኒፌስቶ እና ምርጫ ምልክት ማስተዋወቂያ መርሃ ግብር በቦንጋ ከተማ ተካሂዷል። በመረሐ-ግብሩ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ እንደተናገሩት፤ የብልጽግና ፓርቲ ባለፉት የለውጥ ዓመታት በማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ዘርፎች የተጋረጡ ውስብስብ ችግሮችን እየጠገነ አስደናቂ ስኬቶችን ማስመዝገብ ችሏል። የኢኮኖሚ ልዕልና ለማረጋገጥ እንዲሁም የተዛባ መዋቅራዊ ችግር ለማረም፣ በሀገር ኢኮኖሚ ሪፎርም ማሻሻያ ፣…

Read More

የኢትዮጵያን ሁለንተናዊ ለውጥ በማረጋገጥ የአድዋ ድልን ማጽናት እንደሚገባ ተገለጸ

129ኛው የአድዋ ድል መታሰቢያ በዓል “ዓድዋ የጥቁር ሕዝቦች ድል!” በሚል መርህ ቃል በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በቦንጋ ከተማ በድምቀት ተከብሯል። በዓሉን በሚመለከት በቀረበው ፓናል ውይይት ሀሳብ የሰጡት የክብረ በዓሉ ተሳታፊዎች የኢትዮጵያን ሁለንተናዊ ለውጥ በማረጋገጥ የአድዋ ድልን በትውልድ ውስጥ ማጽናት እንደሚገባ ተናግረዋል። አድዋ የመደማመጥና የመከባበር እንዲሁም በአንድነት የመቆም ውጤት መሆኑን የጠቆሙት የመድረኩ ተሳታፊዎች የአሁኑ ትውልድ፥…

Read More

የኪ-ጥበብ ባለሙያዎች አሰባሳቢ ትርክት በመፈጠርና በማስረጽ ረገድ የጎላ አበርክቶ አላቸው፦ አቶ ማስረሻ በላቸው

“ሀገር እና ጥበብ፤ ጥበብ ለኢትዮጵያ ማንሰራራት!” በሚል መርህ ቃል ለደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የኪነ-ጥበብ ባለሙያዎች የተዘጋጀ ክልላዊ የውይይት መድረክ በቦንጋ ከተማ በመካሄድ ላይ ይገኛል። በመድረኩ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ማስረሻ በላቸው፥ የኪ-ጥበብ ባለሙያዎች አሰባሳቢ ትርክት በመፈጠርና በማስረጽ ረገድ የጎላ አበርክተው እንዳላቸው ተናግረዋል። ኪነ-ጥበብ በሀገር ግንባታ፣ ታሪክና ትርክት…

Read More