Trendings

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የ2018 በጀት ዓመት የስድስት ወር የአፈጻጸም ግምገማ መድረክ በታርጫ ከተማ እያካሄደ ይገኛል።

መድረኩን በንግግር የከፈቱት የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ኢብራሂም ተማም ጤናማ ዜጋን ለመፍጠር ኢንስቲትዩቱ በክልሉ የጤና ስጋት የሆኑ በሽታዎችን የመለየት፣ ቅድመ ዝግጅት የማድረግ፣ ለህብረተሰቡ ግንዛቤ የመስጠትና የመከላከል ስራ እየሰራ ያለው አንጋፋ ተቋም መሆኑን አብራርተዋል። የመረጃ ጥራት ለማሻሻልና ከዚህ በመነሳት አስፈላጊውን የግብዓት ችግርን ለማቅረብ፤ መረጃውን ዲጂታላይዝ በማድረግ የመረጃ ጥራትን ለማሻሻል በትኩረት እየተሰራ…

Read More

በክልሉ የተከሰተውን የወባ ወረርሽኝ ለመከላከል ሁለንተናዊ ጥረት እየተደረገ ስለመሆኑ ተገለጸ

በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የጤና ማህበራዊ ልማት፣ ባህል እና ስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል የተከሰተውን ከፍተኛ የወባ ወረርሽኝ ለመከላከል ሁለንተናዊ ጥረት እየተደረገ መሆኑን ገልጿል። ቋሚ ኮሚቴው በክልሉ በከፋ እና በዳውሮ ዞኖች የወባ ወረርሽኙን አስመልክቶ የመስክ ጉብኝት አድርጓል። ቋሚ ኮሚቴው በካፋ ዞን በገብረፃዲቅ ሻዎ ጠቅላላ ሆስፒታል፣ በጎጀብ ጤና ጣቢያ እና በሾንባ ቅጭብ ጤና…

Read More

የተሳለጠና ጥራት ያለው ትምህርት ለሁሉም ዜጎች እንዲዘረጋ የትምህርት ማህበረሰቡ ድጋፍ እንዲያደርግ ጥሪ ቀረበ

የደቡብ መዕራብ ክልል ትምህርት ቢሮ ከ UNICEF ኢትዮጵያ ጋር በመሆን “የግልና የቡድን ስነ ተግባቦት ለማህበረሰብ ትስስር” ዙሪያ ለትምህርት ባለሙያዎችና ርዕሰ መምህራን በቦንጋ ከተማ ስልጠና እየሰጠ ነው። በመድረኩ ተገኝተው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የክልሉ ትምህርት ቢሮ ምክትልና የመማር ማስተማርና ምዘና ዘርፍ ኃላፊ ዶ/ር ደስታ ገነመ: ቢሮ ከ UNICEF ኢትዮጵያ ጋር በመሆን በልዩ ፍላጎት ትምህርት ተግባራዊ አድርገው ውጤት…

Read More

የመደመር ጽንሰ ሀሳብ ለውጡን ለመድፈቅ የተደረጉ ሙከራዎችን ለማክሸፍ ትልቅ አበርክቶ ነበረው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

የመደመር ጽንሰ ሀሳብ ለውጡን ለመድፈቅ የተደረጉ ሙከራዎችን ለማክሸፍ ትልቅ አበርክቶ ነበረው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የመደመር ጽንሰ ሃሳብ ሀገራዊ ለውጡን ለመድፈቅ የተደረጉ ሙከራዎችን ለማክሸፍ ትልቅ አበርክቶ ነበረው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ “የመደመር መንግሥት” የተሰኘውን አዲስ መጽሐፍ በተመለከተ ባደረጉት ቃለ መጠይቅ፤ መደመር ንድፈ ሐሳብ ብቻ ሳይሆን በሂደት እየዳበረ እና…

Read More

በክልሉ በዘመናዊ መንገድ የቡና ምርታማነት በማሳደግ የማኅበረሰቡን ኑሮ ለመቀየር እና ከዘርፉ የሚገኘውን ገቢ ለማሳደግ በትኩረት መሥራትን ይጠይቃል-ኢንጂነር አስራት ገብረማርያም (ዶ/ር)

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የደን፤ አካባቢ ጥበቃና አየር ንብረት ለውጥ ቢሮ FOLUR ፕሮጀክት ከክልሉ ቡና ሻይና ቅመማ፤ ቅመም ባለስልጣን ጋር በመተባበር የቡና ምርታማነት ለማሻሻል ያለመ የምክክር መድረክ በቦንጋ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። በመድረኩ የክልሉ ደን፣ አከባቢ ጥበቃና የአየር ንብረት ለውጥ ቢሮ ኃላፊ ኢንጂነር አስራት ገብረማሪያም (ዶ/ር) ክልሉ እምቅ በተፈጥሮ ሀብቶች የሚታወቅ በሀገር ደረጃ ግንባር ቀደም…

Read More

አመራሩ ለፓርቲው ተልዕኮ መሳካት በላቀ ቁርጠኝነት ራሱን ማዘጋጀት አለበት። ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)

አመራሩ ለፓርቲው ተልዕኮ መሳካት በላቀ ቁርጠኝነት ራሱን ማዘጋጀት አለበት። ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ‎የ2017 በጀት ዓመት የተግባር አፈጻጸምን መነሻ ያደረገ ክልላዊ የአመራር ግምገማና ምዘና መድረክ ተካሄዷል። የአመራር ግምገማና ምዘናው በፓርቲው መርህ፣ ፓርቲው በረዥምና መካከለኛ ዘመን ማኒፌስቶ መሠረት ለህዝብ የተገባው ቃል አፈጻጸም እንዲሁም የተቋማት ተልዕኮ እና ውጤት መነሻ ያደረገ መኾኑ ተጠቁሟል።…

Read More

የበለፀገች ሀገር የመገንባት ህልማችንን ለማሳካት ተቋማት ከእቅድ በላይ መፈፀም አለባቸው፦ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

የበለፀገች ሀገር የመገንባት ህልማችንን ለማሳካት ተቋማት ከእቅድ በላይ መፈፀም አለባቸው ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ። ተጠሪነታቸው ለጠቅላይ ሚኒስትሩ የሆኑ አስፈጻሚ ተቋማት የ2017 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት አፈጻጸም ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በተገኙበት ተገምግሟል። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ እንዳሉት ባለፉት የለውጥ ዓመታት ለተቋማት ግንባታ በተሰጠው ትኩረት በርካታ ሀገራዊ ስኬቶች ተመዝግበዋል። ለአብነትም ተጠሪነታቸው ለጠቅላይ…

Read More

ኢፌድሪ መከላከያ ሠራዊት ሃምሌ 30 ቀን 2015 ዓ.ም

“እኛ የምንሸነፈው በነፍሳችን ልናጸናት በቆምንላት ኢትዮጵያችን ፍቅር ብቻ ነው” የምንወጣ የምንወርደው፣የነፍስ ዋጋ የምንከፍለው፣ የትኛውንም ፈተና የምንጋፈጠው ስለ ኢትዮጵያና ኢትዮጵያ ብቻ ነው። አዕምሮውን በመንደር አጥብቦ፣በዕውቀት ሳይሆን በስሜት ልቡን ያሳበጠ፣የስህተቱ ምንጭ የሴረኞች “የጨፍን ላሞኝህ” ሀሳዊ ትርክት መሆኑ በደንብ ይገባናል።በሙያዊ ዲሲፕሊን በሰከነና ጥበብ በተሞላበት የግዳጅ አፈጻጸማችን ሁሉንም ወደ ትክክለኛው ቦታ መመለስ እንደሚቻልም እናውቃለን። ማንም በነዳው ቁጥር በአጉራ ዘለልነት…

Read More

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ፖሊስ የማርሽ ባንድ ምልምል ሰልጣኞች ስልጠናቸውን ጀመሩ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ፖሊስ የማርሽ ባንድ ምልምል ሰልጣኞች ስልጠናቸውን ጀመሩ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ለመጀመሪያ ጊዜ የሚያቋቁመውን የፖሊስ ማርሽ ባንድ አባላትን ለማደራጀት ከሁሉም የክልሉ ዞኖች የተመለመሉ ወጣቶች ወደ ስልጠና ገብተዋል። ሰልጣኞቹ በኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ አቦስቶ ካምፓስ ደማቅ አቀባበል የተደረገላቸው ሲሆን፣ ስልጠናቸውንም በላቀ የፖሊሳዊ ሥነ-ምግባር እንዲከታተሉ ጥሪ ቀርቦላቸዋል። በአቀባበል ሥነ-ስርዓቱ ላይ የተገኙት የክልሉ…

Read More