Trendings

በጤና ተቋማት በወሳኝ ኩነት ምዝገባ የተገኘውን ተሞክሮ በመውሰድ በባለቤትነት ወደ ሌሎች በማስፋት ለተሻለ አፈጻጸም መረባረብ ይገባል፦ አቶ በላይ ተሰማ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ሠላምና ፀጥታ ቢሮ ወሳኝ ኩነቶች ምዝገባ ዘርፍ ከክልሉ ጤና ቢሮ ጋር በቅንጅት በተሰሩ የ2017 በጀት ዓመት የተግባር አፈጻጸም ግምገማ መድረክ በቦንጋ አካሂደዋል። በውይይቱ ላይ በ2017 ዓ/ም በተፈጸሙ ተግባራት ዙሪያ የተደረገ የድጋፊና ክትትል ግብረ መልስ የተሞክሮ ቅመራ፣ ምዝገባ የጀመሩ የጤና ተቋማት የልደትና ሞት የ2017 ዓ/ም የኩነት አፈጻጸም ሪፖርት እና የአመያ መጀመሪያ…

Read More

‎‎ባለፉት ስምንት ወራት በተከናወኑ አጠቃላይ የጤና ተግባራት አበረታች ውጤቶች መዝገባቸዉን የክልሉ ጤና ቢሮ አስታወቀ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ጤና ቢሮ በበጀት አመቱ ያለፉት የስምንት ወራት አጠቃላይ የጤና ተግባራት አፈፃፀም እየገመገመ ይገኛል። በአፈፃፀም ግምገማ ላይ የተገኙ የክልሉ ጤና ቢሮ ሀላፊ አቶ ኢብራሂም ተማም በክልሉ ባለፉት ስምንት ወራት ህብረተሰቡን በማሳተፍ በተከናወኑ አጠቃላይ የጤና ተግባራት አበረታች ውጤቶች መመዝገባቸውን ተናግረዋል። በእናቶችና ህፃናት ዘርፍ ከነፍስ ጡር እናቶች ማቆያ ማዕከልና ከህፃናት ክትባት ጋር በተያያዘ…

Read More

የግብርና ምርትና ምርታማነትን በመጨመር የምግብ ሉዓላዊነት ለማረጋገጥ የተጀመረው ሥራ ተጠናክሮ ይቀጥላል- ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር)

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ግብር ቢሮ በምግበ ስረዓት ማጠናከሪያ ፕሮግራም ትብብር በካፋ ዞን፣ አዲዮ ወረዳ በኖራ የታከመ የመኸር ስንዴ ማሳ የመስክ ጉብኝት ተካሂዷል። በክልሉ የግብርና ምርትና ምርታማነትን በመጨመር የምግብ ሉዓላዊነት ለማረጋገጥ በአርሶአደሩ ማሳና በማሰልጠኛ ተቋማት በምርምር በመታገዝ እና የተሞላ ግብዓትን በመጠቀም የተጀመረው ተግባር አበረታች ውጤት እያሳየ በመሆኑ ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት ነው የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር…

Read More

በሚዛን ማዕከል የሚገኙ የክልል ሴክተር ተቋማት “ከቃል ወደ ባህል” በሚል መሪ ቃል የመሰረታዊ ድርጅት አባላት ኮንፈረንስ እየተካሄደ ይገኛል።

የክልሉ ህብረት ስራ ኤጀንሲ ኃላፊ አቶ ቀበሌ መንገሻ ኮንፍረንሱን በንግግር ሲከፍቱ እንደተናገሩት ባለፉት 6 አመታት ብልጽግና የሀገሪቱን የማህበራዊ ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ስብራቶችን በመጠገንና ወደ ተሟላ የብልጽግና ጉዞ እየተጓዘ ይገኛል ብለዋል። ብልጽግና በሀሳብ ልዕልና የሚያምን እና እንደ ሀገር ከነበርንበት ስጋት በማውጣት ወደ ሚታይና ሚጨበጥ እመርታ ያሸጋገረ ፓርቲ ነው ብለዋል። ባለፉት አመታት በበጋ መስኖ ፣ በሌማት ትሩፋት…

Read More

ኢትዮ-ህንድ

ኢትዮጵያና ህንድ ከሁለት ሺህ ዓመታት የተሻገረ ሁለንተናዊ ግንኙነት እንደነበራቸው የተለያዩ መዛግብት ያስረዳሉ። ከ19ኛው መቶ ክፍለ ዘመን ጀምሮም በርካታ የህንድ ተወላጆች ኢትዮጵያን የኑሮ ምርጫቸው እንዳደረጉ የሚያመለክቱ በርካታ ማሳያዎች አሉ። በአንደኛውና በሁለተኛው የዓለም ጦርነት መካከል በነበሩት ዓመታት በርከት ያሉ ሕንዳውያን በተለያዩ የኢትዮጵያ ከተሞች በንግድ ስራ ላይ ተሰማርተው ቆይተዋል፡፡ በፈረንጆቹ 1948 ኢትዮጵያ ከህንድ ጋር መደበኛ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት የመሰረተች…

Read More

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የኢንዱስትሪ ዘርፍን በተመለከተ የሰጡት ምላሽና ማብራሪያ:-

በኢንዱስትሪው ዘርፍ የነበረውን የውጭ ምንዛሬ አቅርቦት ችግር ለመቅረፍ መንግስት ጣልቃ በመግባት የኢኮኖሚ መሻሻያ አድርጓል፤ በዚህም ተጨባጭ ውጤት ተገኝቷል፣ የሀይል አቅርቦት ችግርን ለመቅረፍ በተከናወኑ ተግባራት በዘርፍ ኢነርጂ 100 ፐርሰንት ተደራሽ ማድረግ ተችሏል፣ ከአምናው ጋር ሲነፃፀር በኢንዱስትሪው ዘርፍ 50 በመቶ የሀይል አቅርቦት ጭማሪ ተደርጓል፣ ከግብዓት ጋር እንዲሁም ከኢንዱስትሪ መሬት አቅርቦት ጋር በተያያዘ መንግስት በርካታ ስራዎችን አከናውኗል፣ ኢትዮጵያ…

Read More

ታዋቂና ተፅዕኖ ፈጣሪ ግለሰቦች ለሀገራዊ ምክክሩ ግብዓት የሚሆን አሻጋሪ ሃሳብ በማመንጨት የበኩላቸውን ሚና እንዲወጡ ተጠየቀ

ታዋቂና ተፅዕኖ ፈጣሪ ግለሰቦች በሀገራዊ ምክክሩ ሂደት ችግሮችን በዘላቂነት የሚፈቱና ለትውልድ የምትመች አገር ለመገንባት የሚያስችል አሻጋሪ ሃሳብ በማመንጨት የበኩላቸውን ሚና እንዲወጡ ጥሪ ቀረበ። ” ተመካክረን ኢትዮጵያን እንገንባ፤ እኔም ለሀገሬ እመክራለሁ” በሚል መሪ ሀሳብ የተዘጋጀ የምክክር መድረክ በአዳማ ከተማ እየተካሄደ ነው። የኢትዮጵያ አገራዊ የምክክር ኮሚሽን ባዘጋጀው መድረክ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች፣ ፖለቲከኞች፣ ተፅዕኖ ፈጣሪ እና ተዋቂ…

Read More

በበጀት ዓመቱ የፕሮጀክቶች አፈጻጸል መሻሻል ታይቶባቸዋል ፡፡

ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ሪፖርት ማቅረባቸዉን እንደቀጠሉ ነዉ። ርዕሰ መስተዳድሩ በማዕድን ዘረፍና በመስኖ ልማት አውታሮች ዙሪያ የተሻሉ ስራዎች እየተከናወኑ መሆኑን ለምክርቤቱ ባቀረቡት የአፈጻጸም ሪፖርት አመላክተዋል ፡፡ ለመስኖ የተጠና የመሬት ሽፋን ከ22,120 ሄ/ር ወደ 29,430 ሄ/ር ለማሳደግ ታቅዶ የአራቱ ሙሉ በሙሉ ተጠናቋል ፡፡ የ8 መስኖ ፕሮጀክቶች የግንባታ ሥራ ሙሉ በሙሉ ተጠናቆ ለቀጣይ በጋ መስኖ…

Read More

አለመግባባቶች በዘላቂነት እንዲፈቱ ወደ ፈጣሪ መጸለይ ይገባል – የኢትዮጵያ ወንጌላዊያን አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ፕሬዚዳንት::

ልዩነቶች እና አለመግባባቶች በዘላቂነት እንዲፈቱ ወደ ፈጣሪ መጸለይ እንደሚገባ የኢትዮጵያ ወንጌላዊያን አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ፕሬዚዳንት ዶ/ር ጣሰው ገብሬ ተናግረዋል፡፡ ፕሬዚዳንቱ የንስሐ፣ የምልጃ እና የምስጋና መርሐ -ግብሩ በኢትዮያ ዘላቂ ሰላም እንዲሰፍን እና ወደ ኃላ የማይመለስ እርቅ እንዲፈጠር የወንጌል አማኞች የሚጸልዩበት መሆኑን ገልጸዋል፡፡ አክለውም መርሐ -ግብሩ ምዕመኑ ለሀገሪቱ ልማት ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንዲያደርግ “ጌታ እንዲረዳው” የሚማልድበት መሆኑን አስታውቀዋል፡፡…

Read More