በጤና ተቋማት በወሳኝ ኩነት ምዝገባ የተገኘውን ተሞክሮ በመውሰድ በባለቤትነት ወደ ሌሎች በማስፋት ለተሻለ አፈጻጸም መረባረብ ይገባል፦ አቶ በላይ ተሰማ
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ሠላምና ፀጥታ ቢሮ ወሳኝ ኩነቶች ምዝገባ ዘርፍ ከክልሉ ጤና ቢሮ ጋር በቅንጅት በተሰሩ የ2017 በጀት ዓመት የተግባር አፈጻጸም ግምገማ መድረክ በቦንጋ አካሂደዋል። በውይይቱ ላይ በ2017 ዓ/ም በተፈጸሙ ተግባራት ዙሪያ የተደረገ የድጋፊና ክትትል ግብረ መልስ የተሞክሮ ቅመራ፣ ምዝገባ የጀመሩ የጤና ተቋማት የልደትና ሞት የ2017 ዓ/ም የኩነት አፈጻጸም ሪፖርት እና የአመያ መጀመሪያ…
