Trendings

#የ𝗚𝟮𝟬_ውይይቶችና_የጠቅላይ_ሚኒስትር_ዐቢይ_አሕመድ (ዶ/ር) #ስትራቴጂያዊ_የውጭ_ግንኙነት_ስኬቶች።

የኢትዮጵያ ዲፕሎማሲ ከአንድ ወገን ሳይወሰን የዓለምን ዋና ዋና ኢኮኖሚዎች አቅፏል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በደቡብ አፍሪካ በተካሄደው G20 የመሪዎች ጉባዔ ዙሪያ ከተለያዩ የዓለም ኃያላን እና ቁልፍ ተቋማት መሪዎች ጋር ያደረጉት 15 ተከታታይ ስትራቴጂያዊ ውይይቶች፣ ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ ደረጃ ያላትን ተፅዕኖና የልማት ቅስቀሳ ምን ያህል ከፍተኛ እንደሆነ በተጨባጭ ያሳያሉ። የውይይቶቹ ዋና ትኩረት የኢትዮጵያን የኢኮኖሚ ሪፎርም…

Read More

የብሪክስ ጥምረት የዲፕሎማሲ ግንኙነትን ለማስፋትና ኢኮኖሚያዊ ትብብርን ለማሳደግ ይረዳል – አምባሳደር ዲና

የብሪክስ ጥምረት ኢትዮጵያ በዓለም የዲፕሎማሲ ግንኙነት ዕድሎችን እንድታሰፋና ኢኮኖሚያዊ ትብብሯን እንድታጠናከር ያደርጋል ሲሉ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውጭ ግንኙነትና የሠላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባል አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ገለጹ። በኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ አዘጋጅነት የደቡብ ደቡብ ትብብርን በማስተዋወቅ ኢትዮጵያ በብሪክስ አባልነት የሚኖራትን ሚና፣ ዕድልና ቀጣይ ስራ የሚዳስስ የምክክር መድረክ ተካሂዷል። አምባሳደር ዲና እንዳሉት፥ ኢትዮጵያ በብሪክስ አባልነት…

Read More

መንግሥት ለመመካከር እና ለመወያየት ዝግጁ መሆኑን ደጋግሞ ገልጿል- አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር

በአማራ ክልል ከተፈጠረው ችግር ጋር በተያያየዘ መንግሥት ለመመካከር፣ ለመወያየት እና ለንግግር ዝግጁ መሆኑን ደጋግሞ ሲገልጽ ቆይቷል ሲሉ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር ገለጹ፡፡ በአማራ ክልል ባሕር ዳር ከተማ ”ሰላም ለሁሉም፤ ሁሉም ለሰላም” በሚል መሪ ሃሳብ የሰላም ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው፡፡ በኮንፈረንሱ የፌዴሬሽን ም/ቤት አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር፣ የአማራ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ እና…

Read More

ብልፅግና ፓርቲ በ2ኛ ጉባኤው ባሳለፋቸው ውሳኔዎች ዙሪያ ከዲፕሎማቲክ ማህበረሰብ አባላት ጋር እየተወያየ ነው

በብልጽግና ፓርቲ በሁለተኛ መደበኛ ጉባኤው ባሳለፋቸው ውሳኔዎችና አቅጣጫዎች ዙሪያ ተቀማጭነታቸውን አዲስ አበባ ካደረጉ የዲፕሎማቲክ ማህበረሰብ አባላት ጋር ውይይት እያካሄደ ነው። በፓርቲው ዋና ጽህፈት ቤት እየተካሄደ ባለው ውይይት ላይ አምባሳደሮችና የዓለም አቀፍ ተቋማት ተወካዮች ተገኝተዋል። የብልጽግና ፓርቲ የህዝብ እና ዓለም አቀፍ ግንኙት ዘርፍ ኃላፊ ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር) እንደገለጹት፥ፓርቲው በ2ኛ ጉባኤው የዜጎችን ተጠቃሚነት ከፍ የሚያደርጉ ውሳኔዎችን አሳልፏል።…

Read More

‎የ2018 ዓ.ም ሀገራዊ ምርጫ የአመያ ምርጫ ክልል የብልጽግና ፓርቲ ዕጩዎችን ይፋ መደረጋቸውን ተገለፀ።

‎በ7ኛው ሀገራዊና ክልላዊ ምርጫ በአመያ ምርጫ ክልል ኮንታ ዞንን የወከሉ የብልጽግና ፓርቲ እጩዎች የሚከተሉት ናቸዉ። ‎ #ለሕዝብ_ተወካዮች_ምክር_ቤት ‎1) አቶ ኢያሱ ሳላ ‎ #ለክልል_ምክር_ቤት 1ኛ አቶ ነጋ አበራ 2ኛ አቶ ፋንታሁን ብላቴ 3ኛ አቶ ታከለ ተስፉ 4ኛ አቶ ገዛኸኝ ገዝሙ 5ኛ ወ/ሮ የኋላሸት በላይነህ 6ኛ ወ/ሮ እንግዳወርቅ ዶኖቾ 7ኛ ወ/ሮ ገባይነሽ ገበየሁ 8ኛ ሻ/ል ጀበሮ ዱሉ…

Read More

የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ከግብርና መር ወደ ብዝሃ-ዘርፍ እንዲሸጋገር የተነደፈው ፖሊሲ ውጤታማ ሆኗል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ከግብርና መር ወደ ብዝሃ-ዘርፍ እንዲሸጋገር የተነደፈው ፖሊሲ በእጅጉ ውጤታማ ሆኗል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በ6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 2ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ከምክር ቤቱ አባላት ለተነሳላቸው ጥያቄዎች በሰጡት ማብራሪያ፤ መንግስት ከሕዝብ ጋር ተሳስሮ ልማት እንዲያመጣ ግልጽ አቅጣጫ የተቀመጠው ከለውጡ ወዲህ መሆኑን ገልጸው÷ ለአብነትም መንግስትና ህዝብ…

Read More

የስራ ዕድል ፈጠራ ላይ ውጤታማ ለመሆን የተለያዩ ባለድርሻ አካላት ተቀናጅተው መስራት እንደሚገባቸው ተገለፀ

የቤንች ሸኮ ዞን ሥራ ክህሎት ኢንተርፕራይዝ ኢንዱስትሪ ልማት መምሪያ የ2017 የ4 ወራት ተግባር አፈፃፀም ግምገማና የክህሎት መር የንቅናቄ መድረክ እየተካሄደ ነው። የቤንች ሸኮ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ሀብታሙ ካፍትን በመክፈቻ ንግግራቸው እንዳሉት እንደ ሀገር ከአለንበት ድህነት ሊያወጣ የሚችለውን የክህሎት መር እንዲሆን ፖሊሲና ስትራቴጂ ወጥቶ እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል። በክህሎት መር ለወጣቶች ስራ ዕድል በመፍጠር ተጠቃሚ ከማድረግ…

Read More

በግማሽ ዓመት ከ2 ሚሊየን ሜትሪክ ቶን በላይ ነዳጅ መገዛቱ ተገለጸ

በ2017 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሥድስት ወራት በሀገር ውስጥ ለሽያጭ የሚውል 2 ሚሊየን 41 ሺህ 135 ነጥብ 332 ሜትሪክ ቶን ነዳጅ ግዥ መፈጸሙ ተገለጸ፡፡ ለመግዛት ታቅዶ የነበረው 2 ሚሊየን 216 ሺህ 189 ሜትሪክ ቶን መሆኑን የነዳጅና ኢነርጂ ባለስልጣን የኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር በቀለች ኩማ ለፋና ዲጂታል ተናግረዋል፡፡ በዚሁ መሠረት ቤንዚን 313 ሺህ 3፣ ነጭ ናፍጣ 1 ሚሊየን 283…

Read More

በክልሉ ያለው የተሟላ ሠላምና መረጋጋት የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶችን የሚጋብዝ ነው:- ወ/ሮ ወሰነች ቶማስ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ በክልሉ ከሚንቀሳቀሱ የሲቪል ማህበረሰብ ልማት ድርጅቶች የጋራ ፎረም ውይይት አካሄድ። ቢሮው በክልሉ ከሚንቀሳቀሱ የተለያዩ የሲቪል ልማት ድርጅቶችና ባለድርሻ አካላት ጋር በሀላላ ኬላ ሪዞርት የአንድ ቀን ውይይት አድርጓል። በጋራ ጉባኤው በክልሉ የሚንቀሳቀሱ የሲቪል ማህበረሰብ ልማት ድርጅቶች አጠቃላይ አፈጻጸም ሪፖርት ቀርቧል። በክልሉ 40 የሲቪል ማህበረሰብ የልማት ድርጅቶች 71…

Read More

የክልሉ መንገዶች ባለስልጣን የዋና የፕሮጀክቶች አፈጻጸምን ከባለድርሻ አካላት ጋር በቦንጋ ከተማ ገምግሟል

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንገዶች ባለስልጣን ዋና መስሪያ ቤት እየተሰሩ ያሉ የመንገድ ጥገናና ድልድይ ፕሮጀክቶች ያሉበት ደረጃ ገምግመው ቀጣይ በሚጠናቀቁበት ጉዳዮች ላይ ከአማካሪዎች፣ ተቋራጮችና ባለድርሻ አካላት ጋር መክረዋል። በ2017 በጀት ዓመት በግልፅ ጨረታ አሸንፎ ወደ ስራ የገቡት አራት የስራ ተቋራጮች እና ሁለት አማካሪ ድርጅቶች እየተሰሩ ያሉ የኮቾ፣ኡሜ እና መንሳ ድልድዮች እንዲሁም ዳካ-ሳይለም ሎት 2…

Read More