Trendings

የኮሙኒኬሽን ዘርፉ በብሔራዊ ትርክት ግንባታ የላቀ ሚናውን ሊወጣ ይገባል ተባለ

የኮሙኒኬሽን ዘርፉ የተሳሳቱ መረጃዎችን በማረም፣ አፍራሽ አጀንዳዎችን በመመከትና በብሔራዊ ትርክት ግንባታ የላቀ ሚናውን ሊወጣ ይገባል ሲሉ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ኃላፊ ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) ገለጹ። የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ዘርፍ የግማሽ ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ “ዓላማ ተኮር፤ የተናበበ እና የተቀናጀ የተግባቦት ሥርዓት ለእመርታዊ እድገት” በሚል መሪ ሐሳብ በመካሄድ እየተካሄደ ነው፡፡ ሚኒስትሩ በመድረኩ ላይ በዓላማ ተኮር የመንግሥት ኮሙኒኬሽን…

Read More

 ሪፖርታዥ

በክህሎት ልማት እና በስራ ዕድል ፈጠራ ውጤታማ ስራዎችን ማከናወን ተችሏል የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ስራና ክህሎት ቢሮ የተጣለበትን ስትራቴጂያዊ ግቦችን ከማሳካት አንፃር ውጤታማ ስራዎችን ማከናወኑን አስታዉቋል፡፡ በህብረተሰቡ ውስጥ ዘመናዊ የመረጃ ቴክኖሎጂን በመዘርጋትና በማስፋፋት ለህብረተሰቡ አስፈላጊ መረጃዎችን እንዲያገኙ በማድረግ በክህሎት ልማት፣በስራ ዕድል ፈጠራ፣በሰላማዊ የኢንዱስትሪ ግኑኝነት እና በሙያቸዉ የበቁ ዘጎችን ከማፍራት አንፃር ዘርፈ ብዙ ስራዎች እየተሰራ…

Read More

ክልሉ ብሎም ዞኑ የለውጡ ፍሬ ሆነው ከተደራጁ ወዲህ የህዝብን የልማት፣ የሰላምና የመልካም አስተዳደር ችግሮችን ለመፍታት ዘርፈ ብዙ ተግባራት ተከናውነዋል፦ አቶ ነጋ አበራ

በኮንታ ዞን ሀገራዊ ለውጥ እውን የሆነበት 8ኛ ዓመት የመጋቢት 24 የለውጥ ፍሬዎችን የሚደግፍ የድጋፍ ሰልፍ በደማቅ ሁኔታ ተካሂዷል። በሰልፉ ላይ ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉት የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ረዳት የመንግስት ተጠሪና ፖለቲካና አቅም ግንባታ ዘርፍ ኃላፊ አቶ ነጋ አበራ በሀገሪቱ በሰው ልጆች መሠረታዊ ፍላጎትና በነበሩ ውስጣዊና ውጫዊ ገፊ ምክንያት መጋቢት 24/2010 ዓ.ም ሀገራዊ ለውጥ…

Read More

አምራች ኢንዱስትሪዎች ውጤታማ እንዲሆኑ ድጋፍ ማድረግ ይገባል – ፍሰሃ ይታገሱ (ዶ/ር)

አምራች ኢንዱስትሪዎች የበለጠ ውጤታማ እንዲሆኑ አስፈላጊውን ድጋፍ ማድረግ ይገባል ሲሉ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈፃሚ ፍሰሃ ይታገሱ (ዶ/ር) ገለፁ። የአምራች ኢንዱስትሪዎች አውደ ርዕይ “ከሸማችነት ወደ አምራችነት” በሚል መሪ ሐሳብ በአዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ማዕከል እየተካሄደ ነው፡፡ ፍሰሃ ይታገሱ (ዶ/ር) በዚህ ወቅት÷ኢንዱስትሪዎች የሚያጋጥሟቸውን ችግሮች በማቃለል የበለጠ ውጤታማ እንዲሆኑ ሊደገፉ እንደሚገባ አጽንኦት ሰጥተዋል፡፡ ለአምራች ኢንዱስትሪዎች ማነቆ…

Read More

የሚዛን አማን አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ 62 በመቶ መጠናቀቁ ተገለጸ::

የሚዛን አማን አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ 62 በመቶ መጠናቀቁን ግንባታውን የሚያከናውነው ሥራ ተቋራጭ አስታወቀ። የአውሮፕላን ማረፊያውን በተያዘለት ግንባታ ለማጠናቀቅ የአካባቢው የአየር ጸባይ ፈተና መሆኑን ተቋራጩ ገልጿል። የሳምሶን ቸርነት ስራ ተቋራጭ ስራ አስኪያጅ እንጂነር ኢዮብ ሞላ በሥፍራው ለሚገኙት የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ዘጋቢዎች እንደገለጹት፣ የአውሮፕላን ማርፊያው በ930 ሚሊዮን ብር በጀት እየተገነባ ነው። የአውሮፕላን ማረፊያው ከፍተኛ የህዝብ የልማት ጥያቄ…

Read More

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ የፈተና አስተዳደርን በቴክኖሎጂ ለማዘመን ያለመ ስልጠና እየተሰጠ ነዉ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልላዊ መንግሥት ትምህርት ቢሮ የፈተና ሥርዓትን በቴክኖሎጂ በመደገፍ የመረጃ ትክክለኛነትን ለማረጋገጥና የፈተና አፈፃፀምን ለማሻሻል የሚያስችል የኦንላይን መዝጋቢዎች ስልጠና በቦንጋ ከተማ መስጠት ጀመረ። የክልሉ ትምህርት ቢሮ የ2017 እና 2018 የትምህርት ዘመናት የፈተና አፈፃፀም ግምገማና የስልጠና መርሃ ግብሩን በይፋ የከፈቱት የቢሮው ምክትል ኃላፊና የመማር ማስተማርና ምዘና ዘርፍ ኃላፊ ዶክተር ደስታ ገነሜ ናቸው። ዶክተር…

Read More

የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ዘርፍ በመንግስትና ህብረተሰብ ተሳትፎ የሚከናወኑ ተግባራት ለማስተዋወቅ ያላቸው ሚና ከፍተኛ ነው።

‎በክልል፣ በዞንና፣ በወረዳ በከተማ አስተዳደር የሚገኙ የሚዲያና ኮሙኒኬሽን አመራሮችና ባለሙያዎች በዳውሮ ዞን ታርጫ ከተማ እየተከናወኑ ያሉ የልማት ስራዎችን ጉበኙ። ‎የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ተቋማት አመራሮችና ባለሙያዎች በከተማ አስተዳደሩ በተደራጁ ወጣቶች እየተሰራ የሚገኝ የዶሮ እርባታ ማዕከል፣ የከተማ ግብርና ስራዎችንና የከተማ ኮሪደር ልማት ስራዎችን ተዟዙረው ጎብኝተዋል ‎በጉብኝቱ የተገኙ የደቡብ ምዕራብ ሚዲያ ኔትወርክ ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ መንግስቱ መኩሪያ የሚዲያና…

Read More

የካፈቾ ብሔር የአዲስ ዘመን መለወጫ (ማሽቃሮ) እየተከበረ ይገኛል

የ2017 ዓ/ም የካፈቾ ብሔር የአዲስ ዘመን መለወጫ (ማሽቃሮ) በዓል በደማቅ ህዝባዊ ተሳትፎ የነገስታት መናገሻ በሆነው ‹‹ቦንጌ ሻምበቶ›› በደማቅ ባህላዊ ክዋኔዎች ታጅበው እየተከበረ ይገኛል። የፌዴራል ፖሊሲ ማርች ባንድ ለዕለቱ ክብር እንግዶች ደማቅ አቀባበል አድርገዋል። በበዓሉ ለመታደም ከሀገረ ሩስያ የተገኙ የውጭ ሀገራት ዜጎች የሀገራቸውን ባህል የሚያሳይ የባህል አልባሳትን በመልበስ በበዓሉ ታድመዋል። የካፈቾ ባህላዊ ምክር ቤት (ምክሬቾ) አባላት…

Read More

የቦንጋ ዩኒቨርሲቲ ከሁለት የሩሲያ ተቋማት ጋር የሶስትዮሽ የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረመ

የቦንጋ ዩኒቨርሲቲ Delivery and Distribution of Paramedic-Midwifery Stations በአገራችን ለመገንባት የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት Herroes Foundation እና Pan African Public Private Partinership Development Center ከተባሉ ሁለት የሩሲያ ተቋማት ጋር በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን የሶስትዮሽ የመግባቢያ ስምምነት እ.ኤ.አ. ማርች 20 ቀን 2024 በኤምባሲው ጽ/ቤት ተፈራርመዋል፡፡ የሚሲዮኑ መሪ ክቡር አምባሳደር ቻም ኡጋላ በፊርማ ስነ-ስርዓቱ ወቅት ባደረጉት ንግግር በዛሬው እለት…

Read More