የቡና ውጤታማ የግብይት ሥርዓትንና ተጠቃሚነትን ይበልጥ እንዲጎለብት የሚደረገው ድጋፍ ይጠናከራል
የቡና ውጤታማ የግብይት ሥርዓትንና ተጠቃሚነትን ይበልጥ እንዲጎለብት ድጋፉን እንደሚያጠናከር የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡና ማኅበር አስታወቀ። የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ቡና አዘጋጅና አቅራቢ ማኅበር መደበኛ ጉባኤ የፌዴራል እና ሌሎች ባለድርሻ አካላት በተገኙበት በሚዛን አማን ከተማ እየተካሔደ ነው። በጉባኤው የተገኙት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡና ማኅበር ፕሬዚዳንት ሁሴን አምቦ(ዶ/ር) እንዳመለከቱት፤ የቡና ክፍለ ኢኮኖሚ ኢትዮጵያ በዓለም ገበያ የምትታወቅበትና የምትወዳደርበት ትልቅ…
