Trendings

ኢትዮጵያ በዓለም አቀፉ የታዳሽ ኃይል ኤጄንሲ ጉባዔ ላይ እየተሳተፈች ነው::

14ኛው ዓለም አቀፉ የታዳሽ ኃይል ኤጄንሲ ጉባዔ በተባበሩት ዓረብ ኤምሬቶች አቡ ዳቢ በዛሬው ዕለት ተጀምሯል፡፡ በጉባዔው የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስትር ሃብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር ኢ/ር) እና በተባበሩት ዓረብ ኤምሬቶች የኢትዮጵያ አምባሳደር ዑመር ሁሴን (ዶ/ር) ኢትዮጵያን በመወከል ተሳትፈዋል፡፡ በጉባኤው ከታዳሽ ኃይል እና የአየር ንብረት ለውጥ ጋር በተያያዘ በርካታ ሪፖርቶች ቀርበው ውይይት እንደሚደረግባቸው በተባበሩት ዓረብ ኤምሬቶች የኢትዮጵያ ኤምባሲ…

Read More

በክልሉ ህጋዊ ሰውነት ኑሯቸው ከሚንቀሳቀሱ ሀገራዊም ሆነ ክልላዊ የፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር ተቀናጅቶ እየተሰራ ያለውን ሥራ ተጠናክሮ ይቀጥላል፦ አቶ ፍቅሬ አማን

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤና የቀጣይ አቅጣጫ የምክክር መድረክ እያካሄደ ነው። የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት የብልፅግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ፍቅሬ አማን እንደገለፁት በሀገራችን ያሉ የፓለቲካ ፓርቲዎች ለሀገር ሠላም፣ልማት ፣አብሮነት፣ የጋራ የሚያደርጉ ጉዳዮች ላይ በጋራ በመስራት ይዘውት የተነሱበትን ዓላማ ለማሳካት መንቀሳቀስ ይገባል ብለዋል። በሀገር በቀል የፖለቲካ እሳቤዎችን…

Read More

ብሔራዊ ጥቅማችንን ለማስጠበቅ የተቋማት ግንባታን ማጠናከር ይገባል

ብሔራዊ ጥቅማችንን ለማስጠበቅ የተቋማት ግንባታን ማጠናከር ይገባል “ወደ ተምሳሌት አገር በተሻገር ሕልም፤ በላቀ ትጋት አስተማማኝ ስራ መስራት” በሚል መሪ ቃል ለአራት ተከታታይ ቀናት ሲካሄድ የነበረው የፌዴራል ተቋማት ከፍተኛ አመራሮች ስልጠና መድረክ ተጠናቋል፡፡ የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዝዳንትና የጽ/ቤቱ ኃላፊ ክቡር አቶ አደም ፋራህ እንደገለጹት ብሔራዊ ጥቅምን ለማስጠበቅ የተቋማት ግንባታ ማጠናከር ይገባል፡፡ በሁሉም ተቋማት የአገልግሎት ልህቀት ለማረጋገጥ…

Read More

የአፍሪካ የአመራር ልህቀት አካዳሚ ከክልሉ የብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት ጋር በመተባበር በየደረጃው ለሚገኙ አመራሮች ስልጠና እየሰጠ ነዉ።

የአፍሪካ የአመራር ልህቀት አካዳሚ ከብልጽግና ፓርቲ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ቅ/ጽ/ቤት ጋር በመተባበር “ከመልካም አመራርነት ወደ ታላቅ አመራርነት መሻገር ” በሚል መርህ ቃል ለክልሉ አመራሮች ያዘጋጀው የአቅም ግንባታ ስልጠና በቦንጋ ከተማ እየተሰጠ ይገኛል። በተለዋዋጭ ሁኔታዎች ዉስጥ ፍጥነትና ፈጠራን ማዕከል ያደረገ የአመራር ስርዓት መገንባት የወቅቱ አንገብጋቢ ጉዳይ መኾኑን ነው የክልሉ የብልግና ፓርቲ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ…

Read More

በተቀናጀ 2ኛ ዙር የልጅነት ልምሻ ከ5 መቶ ሺህ 64 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ሕጻናት የመከላከያ ክትባት ለመስጠት የሚያስችል ዝግጅት መደረጉን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ አስታወቀ

ክልላዊ ማስጀመሪያ መርሃ ግብር በዞኑ ታርጫ ከተማ ተደርጓል። በዚህ ዘመቻ በክልሉ ሁሉም ቀበሌያት የተቀናጀ 2ኛ ዙር የልጅነት ልምሻ በሽታ መከላከያ ክትባት ከግንቦት 22-25/2017 ዓ.ም እንደሚሰጥም ተገልጿል። የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ጤና ቢሮ የኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር አቶ ታምራት ቦጋለ እንደገለፁት ይህ የልጅነት ልምሻ በሽታ በብዛት ከሰሃራ በታች ባሉት አገራት የሚታይ በሽታ በመሆኑ በአገር…

Read More

ኢትዮጵያና ፈረንሳይ የትብብር አድማሳቸውን በማስፋት የሁለትዮሽ ግንኙነታቸውን ለማጠናከር እንደሚሰሩ ገለጹ

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውጭ ግንኙነትና ሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የኢትዮ-ፈረንሳይ የወዳጅነት ቡድን ዋና ሰብሳቢ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ በፈረንሳይ ፓርላማ የአፍሪካ ቀንድ የወዳጅነት ቡድን ፕሬዝዳንት ሴናተር ሁግ ሳሪ ከተመራው የልዑካን ቡድን ጋር ተወያይተዋል። ውይይቱ የሁለቱ ሀገራት የወዳጅነት ቡድን አባላት በፓርላማ ዲፕሎማሲ፣ በሕዝብ-ለሕዝብ ዲፕሎማሲና የምርጫ ስርዓትና አፈጻጸምን ጨምሮ በሌሎች ዘርፎች ያላቸውን ትብብር ማጠናከር በሚችሉበት ሁኔታ ላይ…

Read More

በክዋኔና በአካባቢ ኦዲት ግኝት አመላለስ ውጤታማነት የባለድርሻ አካላት በቅንጅትና ቁርጠኝነት መወጣት አለባቸው ፦ የተከበሩ አቶ ወንድሙ ኩርታ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ፋይናንስ ቢሮ ከክልሉ ምክር ቤት ኦዲት ግኝት አስመላሽ ግብረ-ኃይል ጋር በክዋኔና በአካባቢ ኦዲት ግኝት አመላለስ ዙሪያ የምክክር መድረክ በቦንጋ አካሂደዋል። ለመድረኩ ላይ በክዋኔና በአካባቢ ኦዲት ግኝት የእርምት እርምጃ አወሳሰድ ያለበት ደረጃ ለመከታተል የተዘጋጀ ቼክ ሊስት ዋና ኦድተር ጀኔራል አቶ አስራት አበበ ቀርቦ ውይይት ተደርጎበታል። ዓላማውም በኪዋኔና በአካባቢ ኦዲት ግኝት…

Read More

የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪዎች የኢነርጂ አጠቃቀም 16 በመቶ እድገት አሳይቷል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

በተያዘው በጀት ዓመት የመጀመሪያ ስድስት ወራት ብቻ የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪዎች የኢነርጂ አጠቃቀም 16 በመቶ እድገት አሳይቷል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ተገኝተው ለምክር ቤቱ አባላት ምላሽና ማብራሪያ እየሰጡ ይገኛሉ፡፡ የኢትዮጵያን አምራች ኢንዱስትሪዎች እንቅስቃሴ አስመልክተው በሰጡት ማብራሪያም፤ የኢትዮጵያ ታምርት እንቅስቃሴ ሳይጀመር ኢንዱስትሪዎች…

Read More

ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የኢትዮጵያ ማንሰራራት የተገለጠበት ብሔራዊ ሀብታችን ነው፦ ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ

ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ አባቶቻችን ኪሳቸውን ፈትሸው፣ እናቶቻችን መቀነታቸውን ፈትተው ጥሪት ያፈሰሱበት እንዲሁም የመከላከያ ሠራዊት አባላት መስዋዕት የሆኑለት ብሔራዊ ሀብታችን ነው ሲሉ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ገለጹ። የሕዳሴ ኮር ሦስተኛ ዓመት የምሥረታ በዓል “ሕዳሴን በሕዳሴ ኮር” በሚል መሪ ሐሳብ በታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ እና የቤኒሻንጉል ጉሙዝ…

Read More

“ፈጠራና ፍጥነት የታከለበት የክህሎት ግንባታ ቀጣይነት ላለው የሥራ እድል ፈጠራና ዋስትና ወሳኝ ነው።”

እንኳን ለዓለም የሠራተኞች ቀን በሰላም አደረሳችሁ! ሀገራችን “በአምራች ኢንዱስትሪዎችና አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ምቹ የሥራ ሁኔታ ለማህበራዊ ፍትህ” በሚል መሪ ቃል በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ136ኛ በሀገራችን ደግሞ ለ50ኛ ጊዜ የሚከበረውን የዓለም አቀፍ ሠራተኞች በዓል እያከበረች ትገኛለች። ኢትዮጵያ የዓለም የሠራተኞች ቀንን የምታከብረው የኢንዱስትሪ ሰላምን፣ የሥራ ላይ ደኅንነትንና የሠራተኞችን ክሕሎት ማሳደግን ልዩ ትኩረት በመስጠት ነው፡፡ ወደ ብልጽግና የሚደረገዉ…

Read More