Trendings

የመደመር ትውልድ መጽሐፍ በትረካ ለአድማጭና ተመልካች ሊቀርብ ነው

በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የተጻፈው የመደመር ትውልድ መጽሕፍ በትረካ፣ በዘጋቢ ፊልምና በሌሎች አማራጮች ለአድማጭና ተመልካቾች ሊቀርብ ነው። አዲስ ዋልታ ሚዲያና ኮሙኒኬሽን ኮርፖሬት የመደመር ትውልድ መጽሐፍ ትረካና ሌሎች ፓኬጆች በዛሬው ዕለት አስመርቋል፡፡ በመርሐ ግብሩ የቱሪዝም ሚኒስትር ደኤታ ሌንሳ መኮንን፣ የውጭ ጉዳይ ኢኒስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር አቶ ጃፋር በድሩ፣ የአዲስ ዋልታ ሚዲያና ኮሙኒኬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ መሃመድ…

Read More

ተቋርጦ የነበረውን የቴፒ አይሮፕላን ማረፊያ መልሶ ወደ ስራ ለማስገባት በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ከማሻ ከተማ ነጋዴዎችና የግል ባለሀብቶች ጋር የውይይት መድረክ ተካሄደ።

የማሻ ወረዳና የከተማ ነዋሪዎች በበኩላቸው ለእቅዱ እውን መሆን የበኩላቸውን እንደሚወጡ ተናግረዋል። በመድረኩ ላይ የተገኙት የሸካ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ አበበ ማሞ ዞኑ እምቅ የተፈጥሮ ሀብት ባለቤት ብቻ ሳይሆን ሰፊ የመልማት እድል ያለው ከመሆኑ ጋር ተያይዞ መሰል የትራንስፖርት አገልግሎት ማስፈለጉን ተናግረዋል። ከዚህ ቀደም ምንም ስልጣኔ ባልተስፋፋበት ወቅት የቴፒ አየር ማረፊያ ከ1950 ዓመተ ምህረት ጀምሮ አገልግሎት እየሰጠ…

Read More

የሀገራችን የመልማትና የብልፅግና ጉዞ በልጆቿ አንድነትና መተባበር እውን ይሆናል:-ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ(ዶ/ር)

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ፖሊስ ኮሚሽን “ከጂኦስትራቴጂካዊ ኩስምና ወደ ታደሰ ቁመና” በሚል መሪ ቃል ከዞን፣ ከወረዳና ከተማ አስተዳደር ለተወጣጡ ፖሊስ አመራሮችና አባላት ሲሰጥ የነበረው ስልጠና ተጠናቋል። በማጠቃለያው ላይ ተገኝተውመልዕክት ያስተላለፉት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ(ዶ/ር) ሀገራችን ያለችበትን የፖለቲካ፣ኢኮኖሚያዊና ጂኦስትራቴጂካዊ ሁኔታን በጥልቀት በመረዳት ካለፈው በላቀ መልኩ የኢትዮጵያን ክብርና ጥቅም ለማስጠበቅ መዘጋጀታችሁን በመረዳቴ ትልቅ ኩራት…

Read More

በግብርናው ዘርፍ ተቋማዊ ባህል ለመገንባት የሥነ ምግባር ፎካሎች ሚናቸውን በተገቢው ሊወጡ ይገባል፦ ኮሚሽነር ሙሉሰው ዘውዴ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ግብርና ቢሮ ከክልሉ ስነምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን፣ ከካልም እና ከምግብ ስርዓት ማጠናከሪያ ፕሮግራም ጋር በመተባበር የግብርና ፕሮግራሞች ትግበራ፣ በሥነ ምግባር ግንባታና ብልሹ አሠራር መከላከል ዙሪያ ለተጠሪ ተቋማትና ማዕከላት፣ የዞን እና የወረዳ ግብርና ጽ/ቤቶች የሥነ ምግባር ፎካሎች የአቅም ግንባታ ስልጠና በቦንጋ ከተማ እየሰጠ ይገኛል፡፡ በስልጠናው መድረክ ላይ የተገኙት የክልሉ ሥነ ምግባርና…

Read More

በሴቶች ላይ የሚደርሰውን ጾታዊ ጥቃት ለመከላከል የባለድርሻ አካላት ድጋፍ መጠናከር እንዳለበት ተጠየቀ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ በሴቶች ላይ በሚደርሰው ጾታዊ ጥቃት የማህበረሰቡን ግንዛቤ ለማሳደግ የሚረዳ ስልጠና ለባለድርሻ አካላት በቦንጋ ከተማ እየሰጠ ይገኛል። ስልጠናው በሴት ልጅ ግርዛትና የልጅነት ጋብቻ ላይ የማህበረሰቡን ግንዛቤ በማሳደግ የስነ-ልቦናና ማህበራዊ እንዲሁም የህግ አገልግሎቶች አቅርቦትና ጥራት ማሻሻልና መደገፍን አላማ አድርጎ የተዘጋጀ መሆኑ ተገልጿል። በስልጠናው ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉት የክልሉ ምክር…

Read More

ሪፖርታዥ

ግብርና ምርምር ለግብርናው ዘርፍ የሚያበረክተው አስተዋጽኦ ዘርፈ-ብዙ ነዉ። የግብርና ምርትና ምርታማነት ማነቆ መፍታት የሚችሉ ቴክኖሎጂዎችን በማፍለቅ፣ውጤታማነታቸው የተረጋገጡትን በማባዛትና በማላመድ ረገድ አይነተኛ ሚና ይጫወታል። በዚህም የአከባቢን ሥነምህዳር ያገናዘቡ እምቅ አቅሞችን በመለየት ለግብርና ፖሊሲ አጋዥ ሊሆኑ የሚችሉ መሠረታዊ ዳሳሳ ጥናት ማድረግና ለግብርና ተቋም ገንቢ ምክረ ሀሳብ የማቅረብ ሥራዎችንም ይሰራል። የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት…

Read More

ብልጽግና ፓርቲ የሴቶችና ወጣቶችን ተሳትፎ እና ተጠቃሚነት ለማረጋገጥም እየሰራ የሚገኝ ፓርቲ መሆኑን ሴቶችና ወጣቶች ገለጹ።

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብልጽግና ፓርቲ 2ኛ መደበኛ ቅድመ ጉባኤ ኮንፈረንስ ”ከቃል ወደ ባህል “በሚል መሪ ቃል በቦንጋ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። ፓርቲው የክልሉ ህዝብ የረጅም ጊዜ ጥያቄ የነበረው የክልል መደራጀት ጥያቄውን ከመመለስ ባሻገር በክልሉ ትላልቅ ሀገራዊ እና ክልላዊ ፕሮጀክቶችን ጀምሮ ለመፈጸም በገባው ቃል መሠረት እየሰራና እየፈጸመ ይገኛል ነው ያሉት። በዚህም በክልሉ ገበታ ለሀገር እና…

Read More

የማርበርግ ቫይረስ በሽታን ለመከላከልና የህብረተሰቡን ጤንነት ለመጠበቅ እየተሰራ መሆኑን የክልሉ ጤና ቢሮ አስታወቀ

‎የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ጤና ቢሮ ከዞን ጤና መምሪያ ሀላፊዎች ጋር በወቅታዊ የማርበርግ ቫይረስ ስርጭት እና ቅድመ መከላከል ስራዎች አፈፃፀም ላይ በበይነ መረብ ውይይት አድርጓል። ‎የቢሮው ኃላፊ አቶ ኢብራሂም ተማም እንደገለጹት የማርበርግ ቫይረስ ስርጭትን በመግታት የህብረተሰቡን ጤንነት ለመጠበቅ እየተሰራ መሆኑን አስታውቋል። ‎ለህብረተሰቡ የማርበርግ ቫይረስ የሚተላለፍበት እና መከላከል በሚቻልበት መንገዶች ላይ ግንዛቤ ለመስጠት በክልሉ ሁሉም…

Read More

የ2017 የተቀናጀ ተፋሰስ ልማት ሥራ በክልላችን “የአፈር ሀብታችን ለብልጽግናችን”በሚል መሪ ቃል በጥር 22/2017 ዓ.ም ይጀመራል ።አቶ የሺዋስ ዓለሙ

የዘንድሮው 2017 ዓ.ም የተቀናጀ የማህበረሰብ ተፋሰስ ልማት የተፈጥሮ ሀብት የመሬት ፣ የውሃና የሰው ሀብታችንን መጠበቅ ፣ ማልማትና በላቀ ደረጃ በማቀናጀት ጥቅም ላይ ማዋል ትኩረት የሚሰጠው ጉዳይ መሆኑም ተመላክቷል፡፡ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት የማህበረሰብ የተቀናጀ የተፋሰስ ልማት ስራዎችን በተመለከተ የክልሉ የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ የሺዋስ ዓለሙ መግለጫ ሰጥተዋል። አቶ የሺዋስ በሰጡት ጋዜጣዊ…

Read More

ክልሉ ከተመሠረተ ወዲህ የክልሉን ህዝብ በማስተባበር የተከናወኑ ተግባራት አኩሪ ናቸው_ የተከበሩ አቶ ወንድሙ ኩርታ

“የመሻገር ጥሪቶች የአዲስ ብረሃን ወረቶች” በሚል መሪ ቃል በታርጫ ማዕከል የሚገኙ ተቋማት ጳጉሜ 01 የመሻገር ቀንን አክብረዋል። በክብረ በዓሉ የተገኙ የክልሉ ምክር ቤት ዋና አፌ ጉባኤ የተከበሩ አቶ ወንድሙ ኩርታ ክልሉ ከተመሠረተ ወዲህ የክልሉን ህዝብ በማስተባበር የተከናወኑ ተግባራት አኩሪ መሆኑን ገልፀዋል። በተለይ ክልሉ ከመመስረቱ በፊት በአከባቢው ተጀምሮ ያልተጠናቀቁ ፕሮጀክቶች ከማጠናቀቅ ረገድ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች…

Read More