Trendings

የቤንች ብሔር የአዲስ ዘመንና የምስጋና በዓል ቢስት ባር እየተከበረ ይገኛል

የቤንች ብሄር የዘመን መለወጫና የምስጋና በዓል (ቢስት ባር)፣ የኢፌዲሪ ፌደሬሽን ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ የተከበሩ አቶ አገኘሁ ተሻገር፣ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) በተገኙበት በሚዛን አማን ከተማ በድምቀት አየተከበረ ነዉ። ዘንድሮ ለሦስተኛ ጊዜ እየተከበረ ባለው የቢስት ባር በዓል የፌዴራል እና የክልል ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ሀላፊዎች፣ የብሄረሰቡ ተወላጆችና ተጋባዥ…

Read More

የአንድ በርሜል ድፍድፍ የነዳጅ ዋጋ በ13 በመቶ ቅናሽ አሳየ

ባለፉት አምስት ሳምንታት ዓለምን በከፍተኛ ስጋት ውስጥ ጥሎ የቆየውና ወደ ከፋ ደረጃ ሊሸጋገር የነበረው የአሜሪካ እና የኢራን ግጭት ትላንት በተደረሰ የሁለት ሳምንት የተኩስ አቁም ስምምነት ጊዜያዊ እፎይታን አግኝቷል፡፡ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ የኢራንን ሲቪል መሰረተ ልማቶች ለማውደም ያስቀመጡት የጊዜ ገደብ ሊጠናቀቅ ጥቂት ሰዓታት ሲቀሩት የታወጀው ስምምነቱ ለዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ትልቅ በጎ ተፅዕኖ ይዞ መጥቷል፡፡ የስምምነቱ መበሰር…

Read More

የሲንጋፖር ባለሀብቶች በኢትዮጵያ ኢንቨስት እንዲያደርጉ ጥሪ ቀረበ

የሲንጋፖር ባለሃብቶች በኢትዮጵያ ያለውን ምቹ የኢንቨስትመንት ዕድል በመጠቀም በኢትዮጵያ በግብርና እና ሌሎች ዘርፎች ኢንቨስት እንዲያደርጉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ ጥሪ አቀረቡ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሲንጋፖር ያደረጉትን ጉብኝት ተከትሎ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ከሲንጋፖር አቻቸው ቪቪያን ብላከሪሽናን (ዶ/ር) ጋር በሁለትዮሽ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያይተዋል። በውይይታቸውም በሀገራቱ መካከል ያለውን ግንኙነት ማጠናከር በሚቻልባቸው እንዲሁም የጋራ ትብብርን…

Read More

scs

ኢትዮጵያ ባለፉት ሰባት ወራት ከሆርቲካልቸር ምርቶች ወጪ ንግድ ከ288 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር በላይ ገቢ ማግኘቷን የግብርና ሚኒስቴር ገለጸ። ሚኒስቴሩ ይህንን ያስታወቀው በዘርፉ የተሰማሩ ኩባንያዎች በተገኙበት የ2018 በጀት ዓመት የሰባት ወራት የሆርቲካልቸር ኢንቨስትመንት ዕቅድ አፈጻጸም ላይ የምክክር መድረክ ባካሄደበት ወቅት ነው። በመድረኩ ላይ የተገኙት የግብርና ሚኒስትሩ አቶ አዲሱ አረጋ እንደገለጹት፤ የተጠቀሰው ገቢ የተገኘው ወደ ተለያዩ የዓለም…

Read More

የተሟላ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው በሁሉም አመላካቾች የሚጠበቅበትን ውጤቶች እያስመዘገበ ይገኛል – የብሔራዊ ባንክ ገዥ ማሞ ምህረቱ

የተሟላ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው በሁሉም አመላካቾች የሚጠበቅበትን ውጤቶች እያስመዘገበ መሆኑን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ ማሞ ምህረቱ ገለጹ፡፡ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ ማሞ ምህረቱ የተሟላ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ አፈጻጸም ጉዳዮችን አስመልክተው ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡ በማብራሪያቸውም የተሟላ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው ዘላቂ ኢኮኖሚያዊ ዕድገት ማስመዝገብ በሚያስችል አበረታች ሂደት ማሳካቱን አንስተዋል፡፡ የተሟላ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው ከተያዘለት የገቢ ማሳደግ፣ የዕዳ ሽግሽግ፣…

Read More

የቤንች ሸኮ ዞን ፀጥታ ምክር ቤት በወቅታዊ፣ ዞናዊ የፀጥታ ሁኔታን አስመልክቶ ውይይት እያካሄደ ነው።

የፀጥታ ምክር ቤት ውይይቱን የቤንች ሸኮ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ሀብታሙ ካፍትን እና የቤንች ሸኮ ዞን ሰላምና ፀጥታ ሚሊሻ መምሪያ ሀላፊ አቶ ዘማች በዛብህ እየመሩ ይገኛል። በዞኑ በሰላምና በፀጥታ በሁሉም ዘርፍ በ2017 በጀት አመት የላቀ ስራ መሰራቱን የገለፁት የቤንች ሸኮ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ሀብታሙ ካፍትን ዞኑ በተጠናቀቀው በጀት አመት ፍፁም ሰላም መሆኑን ጠቅሰው የዞኑን…

Read More

የመስሪያ ቤቱን አደረጃጀት በማጠናከር ዓለም አቀፍ መስፈርትን ያሟላ የኦዲት ስራ ለማከናወን ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ እንደሚገኝ የክልሉ ዋና ኦዲተር መስሪያ ቤት ገለጸ።

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት የዋና ኦዲቴር መስሪያ ቤትየመስሪያ ቤቱን አደረጃጀት በማጠናከር ዓለም አቀፍ መስፈርትን ያሟላ የኦዲት ስራ ለማከናወን ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ እንደሚገኝ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ዋና ኦዲተር አቶ አቶ አስራት አበበ ገልፀዋል። ዋና ኦዲተሩ ይህንን የገለፁት ከፌዴራል ኦዲት መስሪያ ቤት በተሰጠ የስራ ግብረመልስ ዙሪያ ከባለድርሻ አካላት ጋር በተደረገ ዉይይት ነዉ።…

Read More

የሎጎ ሐይቅ ሪዞርት ልማት ላይ ያተኮሩ ዓይኖች እና መበልጸግን የሚያሰላስሉ የልቦና ውቅሮች ውጤት ነው

የሎጎ ሐይቅ ሪዞርት ልማት ላይ ያተኮሩ ዓይኖች፣ መበልጸግን የሚያሰላስሉ የልቦና ውቅሮች እና በጎ መስራትን የሚያስቡ አዕምሮዎች ውጤት መሆኑን የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) በገበታ ለትውልድ ውጥን የተገነባው እና በ13 ነጥብ 3 ሄክታር መሬት ላይ ያረፈውን ሎጎ ሐይቅ ሪዞርት መርቀዋል። የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ በዚሁ ወቅት፤ የሎጎ ሐይቅ…

Read More

የኑሮ ውድነትን በተመለከተ

የኑሮ ውድነትን በዘላቂነት መቅረፍ የምንችለው ምርታማነትን በመጨመር ነው፡፡ የንግድ ስርዓቱን ማዘምንም ከፍተኛ ፋይዳ አለው፡፡ የኑሮ ውድነቱ እጅ አጠር ዜጎች ላይ ጫና እንዳይፈጥር መንግስት ከ300 እስከ 400 ቢሊዮን ብር የድጎማ በጀት መድቧል፡፡ ማዕድ ማጋራት፣ ትምህርት ቤት ምገባ እና እሁድ ገበያ መንግስት አቅመ ደካሞችን ለማገዝ የሚያደርገው ጥረት አካል ነው፡፡ በሀገር አቀፍ ደረጃም 249 ሺህ አቅመ ደካማ ዜጎች…

Read More

ለሀገራዊ ብልጽግና ጉዞ የሚዲያ እና ኮሙኒኬሽን ዘርፉ ሚና ከፍተኛ መሆኑ ተገለጸ

በምዕራብ ኦሞ ዞን የብልጽግና ጉዞ፣ የሚዲያ እና የኮሙኒኬሽን አመራርና ባለሙያ ሚና እና ቀጣይ አቅጣጫ በሚል የተዘጋጀ ሰነድ ቀርቦ ውይይት ተደርጎበታል። የውይይቱ ተሳታፊዎች በሰጡት አስተያየት እየተመዘገበ ላለው ስኬትና ሁለንተናዊ የብልጽግና ጉዞ የሚዲያ እና ኮሙኒኬሽን ዘርፉ እያበረከተው ያለው አስተዋጽኦ ከፍተኛ መሆኑን የገለፁ ሲሆን የዞኑን ማህበረሰብ ያማከለ የሚዲያ አውታር እንዲመሰረት፣ አጫጭር ስልጠናዎችና ድጋፍና ክትትል ቢደረግ፣ ዘርፉ ትኩረት የሚፈልግ…

Read More