Trendings

Getenesh Gebeyehu

በህይወት ክህሎት እና በስብዕና ግንባታ ወጣቱ ላይ በመሥራት ሀገር ተረካቢ ትውልድ ማፍራት እንደሚገባ ተገለጸ።

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግስት ሴቶች ህፃናትና ወጣቶች ጉዳይ ቢሮ በቤንች ሸኮ ዞን ሚዛን አማን ከተማ ለሚገኙ ወጣቶች የህይወት ክህሎት ስልጠና ሰጥቷል ። የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ሴቶች፣ ህፃናትና ወጣቶች ጉዳይ ቢሮ ምክትል ና የወጣቶች ዘርፍ ኃላፊ ወ/ሮ ራሄል ሌዊ እንደገለፁት ከሀገራችን የህዝብ ብዛት ከፍተኛ ቁጥር የሚዘው ወጣቶች መሆናቸውን ጠቁመው 1.2 ሚሊዮን ወጣቶች…

Read More

የሐረሪዎች የጥበብና የእውቀት ውጤቶች ድንበር ተሻግረው የዓለማችን ህዝቦች የቅርስ ሀብት ሆነዋል – አቶ ቀጄላ መርዳሳ::

የሐረሪዎች የጥበብና የእውቀት ውጤቶች ድንበር ተሻግረው የዓለማችን ህዝቦች የቅርስ ሀብት ሊሆኑ በቅተዋል ሲሉ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ቀጄላ መርዳሳ ተናገሩ። በሐረሪ ክልል የሸዋል ኢድ በዓል የመክፈቻ መርሃ-ግብር ተካሂዷል። በመርሃ-ግብሩ ላይ የተገኙት የባህልና ስፖርት ሚኒስትር አቶ ቀጄላ መርዳሳ የሐረሪዎች የጥበብና የእውቀት ውጤቶች ድንበር ተሻግረው የዓለማችን ህዝቦች የቅርስ ሀብት መሆናቸውን ተናግረዋል። ሐረሪዎች ከደማቅ ታሪኮቻቸው ጎን ለጎንም የሰላምና የፍቅር…

Read More

የመስሪያ ቤቱን አደረጃጀት በማጠናከር ዓለም አቀፍ መስፈርትን ያሟላ የኦዲት ስራ ለማከናወን ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ እንደሚገኝ የክልሉ ዋና ኦዲተር መስሪያ ቤት ገለጸ።

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት የዋና ኦዲቴር መስሪያ ቤትየመስሪያ ቤቱን አደረጃጀት በማጠናከር ዓለም አቀፍ መስፈርትን ያሟላ የኦዲት ስራ ለማከናወን ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ እንደሚገኝ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ዋና ኦዲተር አቶ አቶ አስራት አበበ ገልፀዋል። ዋና ኦዲተሩ ይህንን የገለፁት ከፌዴራል ኦዲት መስሪያ ቤት በተሰጠ የስራ ግብረመልስ ዙሪያ ከባለድርሻ አካላት ጋር በተደረገ ዉይይት ነዉ።…

Read More

በ18 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር የሚገነባ የዛን አነስተኛ ድልድይ ግንባታ ፕሮጀክት የመሠረተ ድንጋይ ተቀመጠ::

የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ማስረሻ በላቸው በቤንች ሸኮ ዞን ደቡብ ቤንች ወረዳ የዛን የድልድይ ግንባታ መሠረተ ድንጋይ አስቀመጥዋል። የድልድይ ግንባታዉ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ግብርና ቢሮ የምግብ ስርዓት ማጠናከሪያ ፕሮግራም የገንዘብ ድጋፍ የሚሰራ ሲሆን የግንባታ አጠቃላይ ወጪ 18 ነጥብ 2 ሚሊየን የሚፈጅ እንደሆነ ተጠቅሷል፡፡ ከጃንቹ ወደ ጃንቹታ በሚወስደው መንገድ ላይ…

Read More

የቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ተቋማት እንደሀገር እየታየ ያለዉን የስራ አጥነት ቁጥር በመቀነስ በኢኮኖሚው ዘርፍ የበኩሉን መወጣት የሚችል ትዉልድ የመቅረጽ ኃላፊነታቸውን በአግባቡ ሊወጡ እንደሚገባ ተገለጸ::

የቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ተቋማት እንደሀገር እየታየ ያለዉን የስራ አጥነት ቁጥር በመቀነስ በኢኮኖሚው ዘርፍ የበኩሉን መወጣት የሚችል ትዉልድ የመቅረጽ ኃላፊነታቸውን በአግባቡ ሊወጡ እንደሚገባ የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ሥራና ክህሎት ሚኒስቴር አሳሰበ። ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ከካፋ ዞን ስራ፣ ክህሎት፣ ኢንተርፕራይዝና ኢንዱስትሪ መምሪያ ጋር በመተባበር በአዲሱ ዘረመል እሳቤዎች ላይ ያተኮር ስልጠና በዞኑ ለሚገኙ የቴክኒክና ሙያ ተቋማት ሰጥቷል። ስልጠናውን በንግግር የከፈቱት የደቡብ…

Read More

የህይወት ክህሎት እና የስብዕና ግንባታ ላይ በመሥራት ሀገር ተረካቢና ተተኪ ትውልድ እንዲሆኑ መስራት እንደሚገባ ተገለጸ::

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግስት ሴቶች ህፃናትና ወጣቶች ጉዳይ ቢሮ በቴፒ ከተማ ለሚገኙ ወጣቶች የህይወት ክህሎት ስልጠና እየሰጠ ይገኛል። የሸካ ዞን ሴቶች ህፃናትና ማህበራዊ ጉዳይ መምሪያ ኃላፊ ወ/ሮ ትዕግስት ከበደ በወቅቱ ባስተላለፉት መልዕክት በህይወት ክህሎት ዙሪያ ለታዳጊ ወጣቶች የግንዛቤ ማስጨበጫ መስጠት ለስብዕና ግንባታ ያለው ሚና ከፍተኛ ነው ብለዋል። በስልጠናው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የቴፒ ከተማ…

Read More

የሥራ አጥ ቁጥርን ለመቀነስ የሚከናወኑ ሥራዎች ስኬታማ እንዲሆኑ ድጋፍና ክትትሉ ተጠናክሮ ይቀጥላል – የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር::

በክልሎችና በከተሞች የሥራ አጥ ቁጥርን ለመቀነስ የሚከናወኑ ተግባራት ስኬታማ እንዲሆኑ የሚደረገው ድጋፍና ክትትል ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ዳንኤል ተሬሳ ገለጹ። በአቶ ዳንኤል ተሬሳ የተመራ የሚኒስቴሩ የባለሙያዎች ቡድን በምስራቅ ኢትዮጵያ በሚገኙ ክልሎች በሥራ ዕድል ፈጠራ ላይ የተሰሩ ሥራዎችን ተዘዋውሮ እየተመለከተ ይገኛል። ቡድኑ በዛሬው ዕለት ከድሬዳዋ የሥራ ክህሎትና ቴክኖሎጂ ልማት ቢሮ ኃላፊና አመራሮች ጋር…

Read More

በፓሪስ ኦሎምፒክ ውድድር ኢትዮጵያ የላቀ ውጤት እንድታስመዘግብ ዝግጅት እየተደረገ ነው::

በፈረንሳይ ፓሪስ በሚካሄደው ኦሎምፒክ ውድድር ኢትዮጵያ የላቀ ውጤት እንድታስመዘግብ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የኢትዮጵያ ኦሎምፒክ ኮሚቴ አስታወቀ፡፡ የኢትዮጵያ ኦሎምፒክ ኮሚቴ ከአማራ ክልል ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ጋር በመተባበር በደሴ ከተማ የኦሎምፒክ ችቦ ማብራትና ቅብብሎሽ መርሃ-ግብር አካሂዷል፡፡ እንደኮሚቴው አገላለጽ የፓሪስ 2024 ኦሎምፒክ ውድድር በመጪው ሐምሌ ወር እንደሚካሄድም ታወቋል። በውድድሩ ኢትዮጵያ የተሻለ ውጤት እንድታስመዘገብ ከወዲሁ የቅደመ ዝግጅት ስራ እየተከናወነ…

Read More

በክልሉ የአርብቶ አደሩን ህይወት የሚቀይሩ ተግባራት ትኩረት ተሰጥቷቸዉ እየተከናወኑ ነዉ፦አቶ ማስረሻ በላቸው::

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች በምዕራብ ኦሞ ዞን በመኤኒት ሻሻና በመኤኒት ጎልድያ ወረዳ በክልሉ አርብቶ አደርና ቆላማ አካባቢ ልማት ቢሮ በቆላማ አካባቢ ኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት(LLRP) የተሰሩ የልማት ሥራችን ጎብኝተዋል፡፡ ስትሪንግ ኮሚቴው በምዕራብ ኦሞ ዞን ሜኒት ሻሻ ወረዳ ይሪኒ ቀበሌ ከይሪኒ ወንዝ በሶላር ሀይል ሰጭነት በተጠለፈ መስኖ የሚለማ የእንስሳት መኖ ልማት የጎበኘ…

Read More

ኢትዮ ቴሌኮም “ቴሌ ብር ኢንጌጅ” የተሰኘ አዲስ አገልግሎት ይፋ አደረገ::

ተቋሙ ለአገልግሎት ያበቃው አዲሱ መተግበሪያ በቴሌብር ሱፐር አፕ ውስጥ የተካተተ ሲሆን በዋናነት ግብይት፣ ማህበራዊ ግንኙነትና መረጃ ልውውጥን በአንድ መተግበሪያ የያዘ ነው፡፡ አገልግሎቱን በይፋ ያስጀመሩት የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ስራ አስፈጻሚ ወ/ት ፍሬህይወት ታምሩ አዳዲሶቹ አገልግሎቶች የዲጂታል ህይወትን ከማቅለል ባለፈ እንደሀገር የተያዘውን የዲጂታል ገንዘብ ልውውጥ አንድ እርምጃ ወደፊት ያራምዳል ብለዋል፡፡ “ቴሌ ብር ኢንጌጅ” ደንበኞች እርስ በእርስ ወይም…

Read More