የኢትዮጵያን ሁለንተናዊ ብልፅግና ለማረጋገጥ የአባላቱን አቅም መገንባት ወሳኝ መሆኑ ተጠቆመ
የክልል ተቋማት የቴፒ ማዕከል ፐብሊክ ሰርቫንት የብልፅግና ፓርቲ አባላት በ4ኛ ዙር “የህልም ጉልበት፣ ለእመርታዊ ዕድገት!” በሚል መሪ ቃል ስሰጥ የቆየው ስልጠና ተጠናቋል። በአባላት ስልጠና ማጠቃለያ ላይ ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉት የክልሉ የብሔረሰቦች ምክር ቤት ዋና አፈ-ጉባኤ አቶ መቱ አኩ እንደተናገሩት የኢትዮጵያን ሁለንተናዊ ብልፅግና ለማረጋገጥ የአባላቱን አቅም መገንባት ወሳኝ ነው ብለዋል። እስካሁን የተመዘገበው በሁሉም ዘርፍ የፖለቲካዊ ፣…
