በጥምር ግብርና አትክልትና ፍራፍሬ በማልማት ውጤታማ መሆናቸውን በዘርፉ የተሠማሩ አርሶአደሮች ተናገሩ።
በዳውሮ ዞን ቶጫ ወረዳ በኦክሊ-ዳልባ ቀበሌ በጥምር ግብርና አትክልትና ፍራፍሬ በማልማት የተሠማሩ አርሶ አደሮች መካከል ሞዴል አርሶአደር አቶ አለማየሁ ድልቦ እና ተይበላ ዶራሞ እንደተናገሩት፤ በበጋ መስኖ አትክልትና ፍራፍሬ ማልማት አይቻልም የሚለው አመለካከት ተቀይሮ በአንድ ማሳ ጥምዝ፣ ኮረሩማ፣ ድንች፣ ቲማቲም እና በቆሎ በማምረት ላይ መሰማራታቸውን አንስተዋል። አርሶ አደሮቹ በሌላ በኩል አቦካዶ፣ ፓፓያ፣ ሙዝ፣ ቡርቱካን፣ ሎሚ እና…
