Trendings

በየአካባቢው የሚገኙ ሀብቶችን በተገቢው በመጠቀም ምርታማነትን ለማጎልበት በትጋት እየተሰራ እንደሚገኝ

ምክትል ርዕሰ መስተዳድር እና የግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ማስረሻ በላቸው አስታወቁ። በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር የተመራው ቡድን በዳውሮ ዞን ኢሠራ ወረዳ የበጋ መስኖ ስንዴ ምርት ጉብኝት አካሂዷል። በጉብኝቱ ወቅት ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ እንዳሉት በክልሉ ምርታማትን ለማጎልበት የሚያስችሉ በርካታ ተፈጥሯዊ ሀብቶች እና አማራጮች አሉ። በተለይም የውሃ ሀብቶችን በተገቢው በመጠቀም እንደ ክልል ከ5 ሺህ…

Read More

ሕብረተሰቡ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ጥያቄዎቹን እንዲያቀርብ ጥሪ ቀረበ

ሕብረተሰቡ በትምህርት፣ በጤና፣ በኢኮኖሚ ጉዳዮችና አምራች ዘርፎች ላይ ጥያቄዎቹንና ማብራሪያ የሚሹ ጉዳዮችን እንዲያቀርብ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ጥሪ አቀረበ፡፡ በዚሁ መሠረት ሕብረተሰቡ በጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት የማኅበራዊ ትሥሥር ገጾች አማካኝነት ጥያቄዎቹን መላክ እንደሚችል ተገልጿል፡፡ ለሚቀርቡ ጥያቄዎችም የሚመለከታቸው የሥራ ኃላፊዎች ምላሽና ማብራሪያ እንደሚሰጡበት ጽሕፈት ቤቱ በማኅበራዊ ትሥሥር ገጹ አረጋግጧል፡፡

Read More

የክልሉ ትምህርት ቢሮ የእንግሊዝኛ ቋንቋ ማሻሻያ ፖርታል በይፋ አስጀመረ።

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ትምህርት ቢሮ ከኢፌዴሪ ትምህርት ምኒስቴር ጋር በመተባበር የእንግሊዝኛ ቋንቋ ማሻሻያ ፖርታል በይፋ አስጀመሯል። በዳውሮ ዞን ታርጫ ከተማ አስተዳደር ታርጫ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በተካሄደው ይፋዊ የማስጀመሪያ መርሃግብር የተገኙ የክልሉ ትምህርት ቢሮ የመምህራንና ትምህርት አመራር ልማት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ባህሩ አለሙ ፕሮጀክቱ የተማሪዎችን የእንግሊዝኛ ክህሎት ከማሻሻልም ባሻገር በውጤት መሻሻል ላይ ያለው…

Read More

መፅሐፍ ቋሚ እውቀትን ለመፍጠርና ከትውልድ ወደትውልድ ለማስተላለፍ አጋዥ መሆኑ ተገለፀ።

የኢትዮጵያ ቤተመጻሕፍት እና ቤተመዛግብት የተለያዩ መጽሐፍት ለምዕራብ ኦሞ ዞን አስረክቧል። በኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና ቤተመጽሐፍት አገልግሎት ፅህፈት ቤት ሀላፊ አቶ አባተ ካሳው እንደተናገሩት፤ አገልግሎቱ እውቀትን በማከማቸትና ለሚቀጥለው ትውልድ በማስተላለፍ ለ80 ዓመታት መስራቱን ተናግረዋል። ማንበብ እየፈለጉ መፅሐፍት የማያገኙ በርካታ የህብረተሰብ ክፍሎች መኖራቸውን አንስተው፤ አገልግሎቱ በትምህርት፣ በማረሚያ ቤቶችና በህዝብ ቤተመጻሕፍቶች የንባብ ባህልን ለማዳበር እየሰራ ይገኛል ብለዋል። ዛሬ ላይ የተደረገው…

Read More

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በ31 ወርቅ አምራችና 1 ወርቅ አቅራቢ ማህበር ላይ እርምጃ መወሰዱ ተገለጸ

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በ31 ወርቅ አምራችና 1 ወርቅ አቅራቢ ማህበር ላይ እርምጃ መወሰዱ የክልሉ ማዕድንና ኢነርጂ ልማት ኤጀንሲ ገልጿል፡፡ የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር አቶ ገ/ማሪያም ሰጠኝ ዕርምጃ የተወሰደባቸዉ ከባለፈው 2016 በጀት ዓመት ጀምሮ ምንም አይነት ወርቅ ለብሔራዊ ባንክ ያላስገቡና የዕቅዳቸውን ከ10% በታች አፈፃፀም ያሳዩ ማህበራት እና ወርቅ አቅራቢያ መሆናቸዉን ነው አቶ ገ/ማሪያም የጠቆሙት፡፡ እነዚህ…

Read More

የዘመኑ አርበኝነት በራስ ክህሎት ኢትዮጵያን ማነጽ ነው- ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል

በዘመኑ አርበኝነት በራሳችን ክህሎት የበለጸገች ኢትዮጵያን ማነጽ እንደሚቻል የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል ገለጹ። የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት አዘጋጅነት “ኢትዮጵያ እያሸነፈች ትሻገራለች” በሚል መሪ ሃሳብ “ክህሎት ስለ ኢትዮጵያ” ምዕራፍ ሁለት የምክክር መድረክ በመካሄድ ላይ ይገኛል። የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል ለመድረኩ መነሻነት የተሰናዳውን የኢንዱስትሪ፣ የስራ ዕድል ፈጠራና የክህሎት ልማት ተግባራትን የሚያሳይ የፎቶ አውደ ርዕይ መርቀው ከፍተዋል።…

Read More

ምክር ቤቱ 4ኛ ዙር 12ኛ ዓመት የስራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ጉባኤ ማካሄድ ጀመረ።

የቤንች ሸኮ ዞን ምክር ቤት 4ኛ ዙር 12ኛ ዓመት የስራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ጉባኤ ማካሄድ ጀምሯል። ምክር ቤቱ በመደበኛ ጉባኤው የምክር ቤቱን ጨምሮ የአስፈጻሚ አካላት የመጀመሪያ ግማሽ አመት ዕቅድ አፈጻጸም ለምክር ቤቱ ቀርቦ ተገምግሞ ይፀድቃል ተብሏል። ጉባኤው ለ2 ተከታታይ ቀናት የሚቆይ ሲሆን የምክር ቤቱ መደበኛ ጉባኤ የልማት ስራዎች ጉብኝት ጨምሮ ልዩ ልዩ ሹመቶችንም እንደሚያጸድቅ ከወጣው…

Read More

የብልፅግና ወጣቶች ክንፍ የስያሜ ለውጡን ይፋ አደረገ

የብልፅግና ወጣቶች ክንፍ ባለፈው ወር በፓርቲው 2ተኛ ጠቅላላ ጉባኤ ላይ በተቀመጡ አቅጣጫዎች ዙሪያ እየመከረ ይገኛል። በአዳማ ከተማ በመካሄድ ላይ የሚገኘው የብልፅግና ወጣቶች ክንፍ ምክር ቤት በፓርቲው ጉባኤ በተወሰነው መሰረት የአደረጃጀቱ መጠሪያ የወጣቶች ሊግ ከነበረበት የወጣቶች ክንፍ ተብሎ ጥቅም ላይ እንዲውል አቅጣጫ ሰጥቷል። ምክር ቤቱ ሶስት አጀንዳዎችን ማለትም ፦ የ6ወራት አፈፃፀም ግምገማ፣ በመላው ሀገሪቱ የወጣቱን ተጠቃሚነት…

Read More

በበጀት ዓመቱ በሁሉም የሀገሪቱ ክልሎች 30 ሚሊዮን ዜጎችን ለማመካከር እቅድ ይዞ እየሠራ እንደሚገኝ የሠላም ሚኒስቴር አስታወቀ።

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል በሚዛን አማን ከተማ በማህበረሰብ ተኮር ምክክር ዉጤታማነት ዙሪያ በሠላም ሚኒስቴር አማካይነት ለተከታታይ ሁለት ቀናት ሲሰጥ የቆየዉ የአሰልጣኞች ስልጠና ተጠናቋል። በደቡብ ምእራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ከ6ቱም ዞኖች ለተወጣጡ የሠላምና ጸጥታ ተቋም ባለሙያዎችና የማህበረሰብ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ሙያተኞች የአመቻችነት ሥልጠና እንዲወስዱ የተደረገ ሲሆን በቀጣይ ተግባራት ውጤታማነት ዙሪያም አቅጣጫ ተቀምጧል። የሥልጠናው ተሳትፊዎች በቆይታቸው በቂ…

Read More