የሕብረተሰብ ተሳትፎን ሁሉም ተቋማት ባህል አድርጎ በመስራት ውጤት ማስመዝገብ ይገባቸዋል። አቶ ፋጂዮ ሳፒ
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልላዊ መንግስት የ2018 ዓ/ም የመሠረተ ልማት ክላስተር ተቋማት የ1ኛ ሩብ ዓመት አፈጻጸም እና የቀጣይ አቅጣጫዎች የተግባቦት መድረክ በሚዛን አማን ከተማ ተካሂዷል ። በዚህም የክላስተር ተቋሟት የሆኑት የክልሉ ትራንስፖርት እና መንገድ ልማት ፣ የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ፣ የውሃ፣ ማዕድንና ኢነርጂ ቢሮ እና አርብቶ አደርና ቆላማ አካባቢ ጉዳይ ቢሮዎች የ1ኛ ሩብ ዓመት ሪፖርታቸውን…
