Trendings

የወረዳውን መሠረታዊ የመሠረተ ልማት ጥያቄዎች ለመፍታት የህዝብን አቅም መጠቀም ይገባል። ሀብታሙ ካፍትን

የጊዲ ቤንች ወረዳ ልማት የሀብት አሰባሰብ ስራዎች ይፋዊ አጀማመር ዙሪያ በቤንች ሸኮ ዞን አስተዳዳሪ አቶ ሀብታሙ ካፍትን የተመራ የወረዳ አስተዳዳሪችና የከተማ አስተዳደር ከንቲባዎች የወረዳውን የልማት ሥራዎች ጉብኝት አካሂዷል። የጊዲ ቤንች ወረዳ በቤንች ሸኮ ዞን በለውጡ መንግስት ከተደራጁ ወረዳዎች ውስጥ አንዷ ናት። ወረዳዋ 36 ሺህ ሄክታር ስፋት መሬት ያላት ሲሆን ወደ 100 ሺህ የሚጠጋ ህዝብ ያላት…

Read More

ተማሪዎች ከቀለም ትምህርት ጎን ለጎን በሙያዊ ዕውቀት እንዲጎለብቱ እየተሰራ እንደሚገኝ ተገለጸ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ትምህርት ቢሮ የ2017 ዓ.ም የስራ እና ቴክኒክ ትምህርት በኮንታ ዞን ጪዳ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት አስጀመሯል። በክልሉ በ2017 ትምህርት ዘመን ከ16 ሺህ በላይ ተማሪዎች በሙያ ለመማር መመዝገባቸው ታውቋል። በማስጀመሪያ መርሀ-ግብር ላይ የተገኙት የክልሉ ትምህርት ቢሮ ም/ኃላፊና የስርዓተ-ትምህርት ዘርፍ ኃላፊ አቶ አባቴ ኡቃ በሀገራችን ያለውን የትምህርት ስብራት ለመጠገን በተጠናው አዲሱ ፍኖተ…

Read More

ሥራ ፈጣሪ፣ ብቃት ያለውና ተነሳሽነትን የተላበሰ ዜጋን በመፍጠር የማኅበረሰቡን የኢኮኖሚ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እየተሰራ እንዳለ ተገለፀ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ሥራና ክህሎት ቢሮ በቴክኒክና ሙያ ዘርፍ በክልሉ ውሰጥ ካሉ የግል ኮሌጆች ጋር የምክክር በታርጫ ከተማ መድረክ አካሂዷል። የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ሥራና ክህሎት ቢሮ ምክትል ኃላፊና የቴክኒክና ሙያ ዘርፍ ኃላፊ ወ/ሮ ቤተልሔም ዳንኤል እንደገለፁት የቴክኒክና ሙያ ትምህርት ስልጠና ኮሌጅ ዓላማው በመካከለኛ ደረጃ የሰለጠነ በሥራ ገበያ ተወዳዳሪ፣ ብቁ፣ ሥራ ፈጣሪና የቴክኖሎጂ ተጠቃሚ…

Read More

በቦንጋ ማዕከል “የህልም ጉልበት፤ለእመርታዊ ዕድገት “!በሚል መሪ ሀሳብ እየሰለጠኑ የሚገኙ የ3ኛው ዙር የብልጽግና ፓርቲ አመራሮች በቦንጋ ከተማ የተከናወኑ የልማት ስራዎችን እየጎበኙ ነው።

የ3ኛው ዙር ሰልጣኞች በካፋ ቦንጋ ከተማ እየተከናወኑ የሚገኙትን የኮሪደር ልማት ፤ብሔራዊ የቡና ሙዚየም እና የወጣቶች ክላስተር ማዕከላትን እንድሁም የተለያዩ የልማት ስራዎችን በቡድን ተከፋፍሎ ጉብኝት እያካሄዱ ይገኛል። የመስክ ምልከታዉ ሠልጣኞች ከንድፈ ሀሳብ ባሻገር የአስተሳሰብና የተግባር አንድነትን በማምጣት ከተሞክሮና ከልምድ እርስ በርስ እንዲማማሩ የሚያስችል ነው ተብሏል። የከተማ ኮሪደር ልማት ሥራና ተያያዥ ጉዳዮችን አጠቃላይ እንቅስቃሴ በተመለከተ የቦንጋ ከተማ…

Read More

3ተኛ ዙር ሰልጣኝ አመራሮች የጀሙ ማዕከል የተለያዩ የልማት ሥራዎች ጉብኝት እያደረጉ ይገኛል

በምዕራብ ኦሞ ዞን የብልጽግና ፓርቲ አመራሮች የጀሙ የስልጠና ማዕከል ስልጠኞች የተለያዩ የልማት ስራዎችን ጉብኝት እያካሄዱ ይገኛል። የህልም ጉልበት ለእምርታዊ እድገት’በሚል መሪ ሀሳብ እየተሰጠ በሚገኘው ሦስተኛ ዙር ሀገራዊ ስልጠና በምዕራብ ኦሞ ዞን በጀሙ ማዕከል እና በማጂ ማዕከል እየተደረገ ይገኛል። የመስክ ምልከታዉ ሠልጣኞች ከንድፈ ሀሳብ ባሻገር ከተግባር ተሞክሮና ከልምድ መማማር የሚያስችል እና ህብረ ብሔራዊ ወንድማማችነትንና እህትማማችነትን ለማጠናከር…

Read More

በቤተሰብ ዕቅድ አገልግሎት እና የመረጃ አያያዝ ጥራት ላይ ልዩ ትኩረት በመስጠት መስራት ይገባል። አቶ ኢብራሂም ተማም

የብልህ ጅምር(RISE) በወጣቶችና አፍላ ወጣቶች የቤተሰብ ዕቅድ አገልግሎት አፈጻጸም ግምገማ ተደርጓል። የብልህ ጅማሮ (RISE) ከ15_19 የዕድሜ ክልል ውስጥ ሆነው ያሉ ያገቡ የወጣቶችና የአፍላ ሴት ወጣቶችን ስነ ልቦና፣ኢኮኖሚያዊ እና ማህበራዊ ችግሮቻቸውን ለመቅረፍ የቤተሰብ ዕቅድ አገልግሎት ተጠቃሚ ለማድረግ በክልሉ ፕሮግራሙ በተመረጡ ወረዳዎች ሲሰራ ቆይቷል። በዚህ የፕሮግራሙ የአፈጻጸም ግምገማ ላይ የተገኙት የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ጤና ቢሮ…

Read More

ኢትዮጵያ እና ማሌዢያ ከዲፕሎማሲያዊ ግንኙነታቸው ባሻገር

ኢትዮጵያ በደቡብ ምስራቅ እስያ ከምትገኘውና የቅይጥ ኢኮኖሚ ባለቤት ከሆነችው ማሌዢያ ጋር ዲፕሎማሲያ ግንኙነቷን የጀመረችው በአውሮፓውያኑ 2003 ነው። በዚሁ አመት ኢትዮጵያ በሀገሪቱ ዋና ከተማ ኳላላምፑር ቆንፅላ ጽሕፈት ቤቷን በመክፈት የሁለትዮሽ ግንኙነቱን በዲፕሎማሲ አጠናክረዋለች። ቆንፅላ ጽሕፈት ቤቱም በሀገራቱ መካከል ያለውን የንግድና የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ ለማሳደግ ስራዎችን በመስራቱ ብዙ የማሌዢያ ኩባንያዎች በእርሻና በማዕድን ዘርፍ ተሰማርተው ይገኛሉ። ማሌዢያ ቅይጥ ኢኮኖሚ…

Read More

በክልሉ የአርሶ አደር ማሣ ላይ ት/ቤት (FFS)ተቋማዊ ለማድረግ ያለመ የምክክር መድረክ በቦንጋ ከተማ ተካሄደ

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ኤስ ኤን ቪ ፕሮጀክት የአርሶ አደር ማሣ ላይ ት/ቤት (FFS)ተቋማዊ ለማድረግ ያለመ የምክክር መድረክ በቦንጋ ከተማ አካሂዷል ፡፡ በመድረኩ በኢትዮጵያ እና በደቡብ ምዕራብ ክልል ምን ምን ስራዎችን እንደሚሰራ በኢትዮጵያ የሆር ላይፍ ፕሮጀክት ማነጀር በሜኑ ኪዘር እና በደቡብ ምዕራብ አካባቢ ስራ አስኪያጅ ወ/ሪት ዓለም ፀሀይ ገነት ስለፕሮጀክቱ አጠቃላይ ገለፃ ቀርቦ ውይይት…

Read More

የወባ ወረርሽኝ በቀጣዮቹ ወራት ልጠናከር ስለሚችል ህብረተሰቡ ተገቢውን ጥንቃቄ ልያደርግ እንደሚገባ ተገለጸ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ጤና ቢሮ፥ ክልላዊ የወባ ወረርሽኝ መቆጣጠር ግብረኃይል በክልሉ እየተከናወነ ያለውን የወባ ወረርሽኝ መከላከልና መቆጣጠር ተግባራት ያለበትን ደረጃ በቦንጋ ከተማ ገምግሟል። የወባ ወረርሽኝ የክልሉን ህዝብ hማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ጫና በመፍጠር እየተፈታተነ እንደሚገኝ የገለጹት የክልሉ ረዳት የመንግስት ተጠሪ አቶ ነጋ አበራ ወረርሽኙ በማህበረሰቡ ላይ እያስከተለ ያለውን ዘርፈብዙ ጫና ለመቋቋም የባለድርሻ አካላት ቅንጅት መጠናከር…

Read More

የሌማት ትሩፋት የዜጎችን ሥርዓተ-ምግብ በማሻሻል የተረጋጋ የገበያ አቅርቦት መፍጠር አስችሏል – ግብርና ሚኒስቴር

የሌማት ትሩፋት የዜጎችን ሥርዓተ-ምግብ በማሻሻል የተረጋጋ የገበያ አቅርቦትና ፍላጎትን በመፍጠር ጉልህ ፋይዳ እያበረከተ እንደሚገኝ ግብርና ሚኒስቴር ገለጸ። ኢትዮጵያም በተደጋጋሚ በሚያጋጥሟት የተፈጥሮና ሰው ሰራሽ አደጋዎች ምክንያት በርካታ ዜጎቿ ለችግር ይዳረጉ እንደነበር ይታወቃል። ከለውጡ ማግስት ጀምሮ የተለያዩ ኢኒሼቲፎች ተቀርጸው ተግባራዊ እየተደረጉ ይገኛሉ። ከዚህ ውስጥም የሌማት ትሩፋት መርኃ-ግብር አንዱ ሲሆን ዓላማውም የምግብ ሉዓላዊነትን ማረጋገጥና ክብርን ማስጠበቅ ነው። መርኃ-ግብሩ…

Read More