Trendings

የወጣቶችን ህይወት ከመቀየር ባለፈ የአከባቢውን የምግብ ዋስትና ለማረጋገጥ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

የሺሾ እንዴ ወረዳ እንተርፕራይዝ፣ንግድ፣ገበያ ልማትና ስራ ክህሎት ፅህፈት ቤት ኃላፊ አቶ አሳዬ አበቶ እንዳሉት በወረዳው ወጣቶች በሰፈራ ማስገባት የጀመረው በ2013 ዓ ም ክረምት አከባቢ እንደነበር ገልጸው ውጤት እየተመዘገበ ነው ብለዋል። በሰፈራው ፕሮግራም የወጣቶችን ለማስገባት ከአመለካከት ጀምሮ በርካታ ፈተናዎችን የተሻገረ መሆኑን ያስታወሱት አቶ አሳዬ በተሰራው ጠንካራ ስራ ከ4 ሺህ በላይ ወጣቶችን ህይወት መቀየር እንደተቻለ ገልጸዋል። ወጣቶቹ…

Read More

በምዕራብ ኦሞ ዞን “የፀጥታ ችግሮች በመፍታት በቀጠናው ዘላቂ ሠላም የማስፈን ውጥን”

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በምዕራብ ኦሞ ዞን የሚገኙ ነዋሪዎች አርብቶ አደርና ከፊል አርሶአደርነት ህይወታቸውን ይመራሉ፡፡ በክልሉም ሆነ በዞኑ ባለፉት ጊዜያት በተከሰቱ የእርስ በርስ ግጭቶች ምክንያት በህብረተሰቡ የተረጋጋ ኑሮ ላይ ከፍተኛ ጫና አሳድሯል፡፡ ለዚህም በዞኑ በሱርማ፣ በቤሮና በማጅ አካባቢዎች የሚስተዋለውን የፀጥታ ችግር በመፍታት ዘላቂ ሠላም ማስፈን ወሳኝ ጉዳይ በመሆኑ ፀጥታን የማረጋጋጥና ህግ ማስከበር ተግባራት እየተከናወኑ…

Read More

በትምህርት ላይ የሚስተዋሉ ችግሮችን ለመቅረፍ የማህበረሰብ የባህሪ ለውጥ ላይ መስራት ትልቁን ድርሻ እንደሚይዝ ተገለፀ።

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ትምህርት ቢሮ ከዩኒሴፍ ኢትዮጵያ በተገኘ ድጋፍ በዩኒሴፍ ፕሮጀክት ከታቀፉ 14 ወረዳዎች ጋር በትምህርት ዙሪያ የማህበረሰብ የባህሪ ለውጥ ላይ በሚዛን አማን ወይይት ተካሂዷል ። የክልሉ ትምህርት ቢሮ የትምህርት ቤት መሻሻል ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ፍቃዱ አጊቶ እንደገለፁት ተማሪዎች ወደ ትምህርት ገበታ ያለመምጣት ፣ ማቋረጥ እንዲሁም ባሉበት ክፍል መድገምን በክልሉ እየተስተዋሉ ያሉ ችግሮች…

Read More

በቦንጋ ማዕከል “የህልም ጉልበት፤ለእመርታዊ ጉልበት “!በሚል መሪ ሀሳብ እየሰለጠኑ የሚገኙ የብልጽግና ፓርቲ አመራሮች የልማት ስራዎችን ጎበኙ

በካፋ ቦንጋ ከተማ እየተከናወኑ የሚገኙትን የኮሪደር ልማት ፣ፍቅሩ የዶሮ እርባታ እና ብሔራዊ የቡና ሙዚየም የልማት ስራዎችን ጉብኝት እያካሄዱ ይገኛል። የመስክ ምልከታዉ ሠልጣኞች ከንድፈ ሀሳብ ባሻገር ከተግባር ተሞክሮና ከልምድ መማማር የሚያስችል ነው። የኮሪደር ልማት ከተሞችን ለኑሮና ለስራ የተመቹ ዘመናዊ፤ ጽዱና ውብ ለማድረግ እየተደረገ ያለው ርብርብም ፓርቲያችን ዘመን በመዋጀት ረገድ ሊታበል የማይችል ፕሮጀክቶችን እየሠራ መሆኑ ማሳያ ነው።…

Read More

ሠልጣኝ አመራሮች የተለያዩ የልማትእና የኢንቨስትመንት ስራዎችን እየጎበኙ ይገኛል።

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የብልጽግና ፓርቲ የሁለተኛው ዙር የአቅም ግንባታ ሰልጣኝ የአመራሮች በቦንጋ ከተማ የተለያዩ የልማትና ኢንቨስትመንት ስራዎችን ተዘዋውሮ እየጎበኙ ይገኛል። “የህልም ጉልበት፤ለእመርታዊ እድገት” በሚል መሪ ቃል ባለፉት አንድ ሣምንት በቦንጋ ከተማ የአቅም ግንባታ ስልጠና በመከታተል ላይ የሚገኙ የብልጽግና ፓርቲ የአመራሮች በከተማው በእንስሳት እርባታና ወተት ምርት የተሰማራውን የአባይነሽ ፋርም እየጎበኙ ይገኛል። “የህልም ጉልበት ለእመርታዊ…

Read More

በቤንች ሸኮ ዞን “በተሽከርካሪ አደጋ መሞት ይብቃ” በሚል መሪ ቃል 4ሺ ለሚጠጉ አሽከርካሪዎች የተሀድሶ ስልጠና በሚዛን አማን እየተሰጠ ነው።

የተሀድሶ ስልጠናው የዞኑ ትራንስፖርትና መንገድ ልማት መምሪያ ያዘጋጀው ሲሆን ለ8 ቀናት የሚቆይ መሆኑም ታውቋል። የቤንች ሸኮ ዞን ምክትል አስተዳዳሪና የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን መምሪያ ኃላፊ አቶ መስፍን መንገሻ እንደተናገሩት የትራንስፖርት ዘርፍ ትልቅ የኢኮኖሚ አንቀሳቃሽ ዘርፍ ነው ብለዋል። ዘርፉ ከሰው የዕለት ተዕለት እንቅስቃሴ ጋር በጥብቅ የተቆራኘና ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ፋይዳው የጎላ መሆኑን ጠቁመዋል። ይሁንጂ በተለይም በህዝብ ትራንስፖርት ዘርፍ…

Read More

በታርጫ ከተማ ሲካሄድ የቆየው ክልል አቀፍ የታዳጊ ወጣቶች ፕሮጀክት ምዘና ውድድር ተጠናቀቀ

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ዳውሮ ዞን ታርጫ ከተማ ለሦስት ተከታታይ ቀናት ሲካሄድ የቆየው ክልል አቀፍ የታዳጊ ወጣቶች ፕሮጀክት ምዘና ውድድር ተጠናቀቀ፡፡ በውድድሩ የመዝጊያ ስነስርዓት ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉት በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ባህል ቱሪዝምና ስፖርት ቢሮ የስፖርት ዘርፍ ሃላፊ ተወካይና የስፖርት ተሳታፊነትና ውድድር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ በየነ ቴቃ ፕሮጀክቱ ለአራት ዓመታት ተቋርጦ በአዲስ ፎርማት…

Read More

ቡና ለኢትዮጵያ ኢኮኖሚ በተጨባጭ ዋልታነቱን እያስመሰከረ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

ቡና ለኢትዮጵያ ኢኮኖሚ በተጨባጭ ዋልታነቱን እያስመሰከረ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ተናግረዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በቡና ምርት ላይ ለተሰማሩ ውጤታማ አርሶ አደሮች፣ አልሚዎች፣ ቡና ላኪ ማኀበራት እና ባለሐብቶች ዕውቅና እና ሽልማት ሰጥተዋል፡፡ ሀገራዊ የቡና ኤግዚቢሽን እና የዕውቅና መድረክ በሳይንስ ሙዝየም ተከናውኗል፡፡ በመድረኩ ላይ 64 የቡና ላኪዎች፣ አምራቾች እና የኢንቨስትመንት ተቋማት የዋንጫ እና የሜዳሊያ ሽልማት ተበርክቶላቸዋል፡፡…

Read More

በቤንች ሸኮ ዞን የሦስት ሰዎች ሕይወት አለፈ

በቤንች ሸኮ ዞን ደቡብ ቤንች ወረዳ፤ ከበርታ ቀበሌ ልዩ ስፍራዉ ቆንጨልቃ መንደር ትናንት መስከረም 28 ቀን 2017 ዓ.ም ከቀኑ 11 ጀምሮ በጣለዉ ከባድ ዝናብ አማካኝነት ትልቅ ዛፍ በመኖሪያ ቤት ላይ በመዉደቁ፤ አንዲት እናት ከወለደቻት ከሁለት ወር ሕፃን ልጇ ጋር ሕይወታቸዉ ማለፋን የቤንች ሸኮ ዞን ፖሊስ አስታውቋል። በተመሳሳይ በወረዳው ቂጤ ቀበሌ ልዩ ሥሙ ጋራ መንደር ተብሎ…

Read More

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብልጽግና ፓርቲ ሁለተኛ ዙር የአመራሮች አቅም ግንባታ ስልጠና መስጠት ጀመረ

የህልም ጉልበት፤ለእመርታዊ እድገት ‘!በሚል መሪ ሀሳብ 2ኛ ዙር የብልጽግና ፓርቲ የአመራሮች የአቅም ግንባታ ስልጠና መድረክ በቦንጋ ማዕከል መካሄድ ጀምሯል። “የህልም ጉልበት ለእመርታዊ እድገት” በሚል መሪ ሀሳብ በሚሰጠው በዚህ ሁለተኛ ዙር ስልጠና በክልሉ 683 አመራሮች ተሳታፊ ይሆናሉ። በንድፈ ሀሳብና በነባራዊ እውነታዎች ተደግፎ በሚሰጠው በዚህ ስልጠና በየደረጃው ያለው አመራር ዓለም አቀፋዊ ፣ አህጉራዊ፣ ቀጠናዊና ሀገራዊ ፖለቲካዊ ፣…

Read More