Trendings

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል አርብቶ አደር እና ቆላማ አከባቢዎች ጉዳይ ቢሮ የሴክተር ጉባኤ ማካሄድ ጀምሯል

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት አርብቶ አደር እና ቆላማ አከባቢዎች ጉዳይ ቢሮ የ2016 በጀት ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም እና የ2017 በጀት ዓመት ዕቅድ ዙሪያ በየደረጃው ካሉት መዋቅሮች እና ባለድርሻ አካላት ጋር የሴክተር ጉባኤውን በቦንጋ እያካሄደ ነው። በጉባኤው ላይ ተገኝተው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ዘርፉ በክልሉ ቀላል የማይባል የቆዳ ስፋትና…

Read More

ከ146 ዓመታት ወዲህ በወርሃ የካቲት 2016 ዓ/ም የሸካቾ ባህላዊ የአስተዳደር መዋቅር ወደ ስራ ከገባ ለመጀመሪያ ጊዜ “ማሽቃሬ ባሮ”የዘመን መለወጫ በዓል በተለያዩ ባህላዊ ክዋኔዎች ተከብሯል።

ፕሮግራሙ በሚክረቾ አባላት ባህላዊ የምርቃት ስነስርዓት በማድረግ በይፋ ነው የተከበረው። በዘመን መለወጫ ስነስርዓት ላይበመገኘት ንግግር ያደረጉት የአንድራቻ ወረዳ አስተዳዳሪ አቶ አየለ አንገሎ የሸካቾ ብሔረሰብ የዘመን መለወጫ “ማሽቃሬ ባሮ ” ባህላዊ እሴቱን ጠብቆ በማልማትና በመንከባከብ ለቀጣይ ትውልድ ለማስተላለፍ የአሁኑ ትውልድ ትልቅ አደራ ያለበት ነው ብለዋል። የሸካ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ አበበ ማሞ ዞኑ የኤክስፖርት ምርቶች በስፋት…

Read More

የሸካቾ ብሔረሰብ ዘመን መለወጫ “ማሽቃሬ ባሮ ” በጌጫ ከተማ መከበር ጀምሯል።

የአብሮነትና የወንድማማችነት የብሔረሰቡ ዘመን መለወጫ “ማሽቃሬ “ባሮ የብሔረሰቡ ተወላጆች ፣ከተለያዩ አካባቢዎች የተጠሩ ተጋባዥ እንግዶች በዓሉ በሚከበርበት ስፍራ በመግባት ላይ ይገኛሉ ። በሸካቾ ብሔረሰብ መለወጫ የክልል ከፍተኛ አመራሮች፣ የተለያዩ ብሔረሰቦች የባህል አባቶች፣የሸካ ብሔረሰብ ገፒታቶዎች እንደሚገኙም ለማወቅ ተችሏል። ማሽቃሬ ባሮ ከስፍራው በኢቢሲ፣በማሻ ኤፍ ኤም 103.8 ሬዲዮ በቀጥታ ከጥቂት ቆይታ በኋላ የሚጀመር ይሆናል። በታጠቅ አበበ

Read More

የትምህርት ስብራትን ለመጠገን በክልሉ የተጀመረውን ሁሉ አቀፍ ተግባርን ማጠናከር እንደሚያስፈልግ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ትምህርት ቢሮ ገለፀ

በሀገራችን የትምህርት ጥራት ላይ እያጋጠሙ ያሉ ስብራቶችን ለመጠገን በመንግስት በኩል በርካታ የሪፎርም ስራዎች እየተሰሩ መሆኑ የሚታወቅ ነው፡፡ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልልም ይህንን የትምህርት ጥራት ችግሮችን ለመፍታት በክልሉ በትምህርት ቢሮ በኩል የጀመሩት በርካታ ተግባራት ተጠናክረው መቀጠል እንዳለባቸው የገለፁት የክልሉ ትምህርት ቢሮ ምክትል ኃላፊና የመማር ማስተመር ዘርፍ ኃላፊ ዶክተር ደስታ ገነሜ ለዚህም በክልሉ አጠቃላይ በትምህርት ስርዓቱ…

Read More

የካፈቾ ብሔር የአዲስ ዘመን መለወጫ (ማሽቃሮ) እየተከበረ ይገኛል

የ2017 ዓ/ም የካፈቾ ብሔር የአዲስ ዘመን መለወጫ (ማሽቃሮ) በዓል በደማቅ ህዝባዊ ተሳትፎ የነገስታት መናገሻ በሆነው ‹‹ቦንጌ ሻምበቶ›› በደማቅ ባህላዊ ክዋኔዎች ታጅበው እየተከበረ ይገኛል። የፌዴራል ፖሊሲ ማርች ባንድ ለዕለቱ ክብር እንግዶች ደማቅ አቀባበል አድርገዋል። በበዓሉ ለመታደም ከሀገረ ሩስያ የተገኙ የውጭ ሀገራት ዜጎች የሀገራቸውን ባህል የሚያሳይ የባህል አልባሳትን በመልበስ በበዓሉ ታድመዋል። የካፈቾ ባህላዊ ምክር ቤት (ምክሬቾ) አባላት…

Read More

‹‹የማሽቃሮ›› በዓልን በዩኒስኮ ለማስመዝገብ ተግባራዊ እንቅስቃሴ ተጀምሯል፦ የካፋ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ እንዳሻው ከበደ

የ2017 የካፈቾ የአዲስ ዘመን መለወጫ (ማሽቃሮ) በቦንጋ ከተማ አቅራቢያ በሚገኘው የነገስታት መነገሻ ስፍራ ‹‹ቦንጌ ሻምበቶ›› በድምቀት ተከብሯል። የካፈቾዎች የአዲስ ዘመን (ማሽቃሮ) በዓል ከ1897 በፊት በደማቅ ህዝባዊ ተሳትፎ ይከበረ እንደነበረ ያወሱት የካፋ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ እንዳሻው ከበደ ይሁን እንጅ በሀገራችን የዲሞክራሲ ስርዓት እስከሰፍን 1990ዎቹ የበዓሉን አከባቢር ማስቀጠል አለመቻሉን ተናግረዋል። የማሽቃሮ በዓል በ1986 በተካሄደው የመጀመሪያው የካፋ…

Read More

ታሪክና ባህልን በማልማት ለማሳደግ በሚደረገው ጥረት የባለድርሻ አካላት ሚና መጠናከር እንደለበት ተጠቆመ።

የካፈቾ ብሔር የዘመን መለወጫ (ማሽቃሬ ባሮ) በማስመልከት በተዘጋጀው የካፌቾ፣ የናይ እና የጻራ ብሔር ብሔረሰቦች የባህልና ቋንቋ ሲምፖዚየም ተሳታፊዎች የካፋ ታሪክና ባህልን በማልማት ለማሳደግ በሚደረገው ጥረት የባለድርሻ አካላት ሚና መጠናከር እንደለበት አንስተዋል። በቦንጋ ከተማ በተካሄደው የካፈቾ፣ የናይ እና የጻራ ብሔር ብሔረሰቦች የባህልና ቋንቋ ሲምፖዚየም በካፊ ኖኖ፣ በናይ እና በጻራ ቋንቋና ባህል ላይ የተለያዩ ጥናታዊ ጽሁፎች በምሁራን…

Read More

ለወሳኝ ኩነት ምዝገባ ስርዓት መሳለጥ ቅንጅታዊ ሥራዎችን ማጠናከር እንደሚገባ ተገለጸ፡

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል የወሳኝ ኩነቶች ምዝገባ ዘርፍ ከክልሉ ትምህርት ቢሮ ጋር በመቀናጀት ከዞን እና ከተማ አስተዳደር ከትምህርት እና ወሳኝ ኩነቶች ምዝገባ መዋቅሮች ጋር በሁለትዮሽ “ቅንጅታዊ ሥራዎችን በማጠናከር የድርሻችንን እንወጣ” በሚል መሪ ቃል በ2016 አፈፃፀምና በ2017 ዕቅድ ላይ የምክክር መድረክ በቦንጋ ከተማ አካህዷል፡፡ በሁለትዮሽ ምክክር መድረክ ላይ የተሳተፉ አካላት በበኩላቸው የወሳኝ ኩነት ተግበራትን ውጤታማ ለማድረግ…

Read More

nvmn

የቤንች ሸኮ ዞን ገቢዎች መምሪያ ከስር መዋቅሮችና ከባለድርሻ አካላት ጋር በበጀት አመቱ ዕቅድ አሰባሰብ ዙሪያ የምክክር መድረክ ተጠናቋል። በመድረኩ የተሳተፉ አካላት እንደተናገሩት የገቢ ሴክተር ከፍተኛ የሙስናና ኪራይ ሰብሳቢነት ከሚስተዋልባቸው ተቋማት አንዱ መሆኑን ገልፀዋል። በዚህም መነሻ በዘርፉ የታክስ ማጭበርበርና ስወራ ፣ የግብር ከፋይ ቁጥር ቅሸባ ፣ ሀሰተኛ ደረሰኞች ማዘጋጀትን ጨምሮ በርካታ ወንጀሎች እየተፈጸሙ ይገኛሉ ብለዋል። በከተሞች…

Read More

በክልሉ የወሳኝ ኩነቶች ምዝገባ ውጤታማ እንዲሆን ቅንጅታዊ አሰራርን ማጠናከር ወሳኝ መሆኑ ተገለጸ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የወሳኝ ኩነቶች ምዝገባ ዘርፍ ከዞን የወሳኝ ኩነቶች ምዝገባ አስተባባሪዎች እና ባለሙያዎች ጋር የክልሉን ምዝገባ ስርዓት ለማሳደግ የምርጥ ተሞክሮ ልምድ ልውውጥ በካፋ ዞን ዋቻ ከተማ አካሂደዋል፡፡ በፕሮግራሙ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ሰላምና ጸጥታ ቢሮ ምክትል ኃላፊና የፀጥታ ዘርፍ ኃላፊ አቶ ሀብታሙ ዓለሙ ሁልጊዜ መናበብ ፣ መደማመጥ እና ቅንጂታዊ አሰራር ሲኖር…

Read More