Trendings

19ኛው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦች ህዝቦች በዓል ቀን በድምቀት ማክበር እንዲቻል ባለድርሻ አካላት ልዩ ትኩረት ሊሰጡ ይገባል፦ አፈጉባኤ ወንድሙ ኩርታ

“ሀገራዊ መግባባት ለህብረ ብሔራዊ አንድነት ” በሚል መሪ ቃል 19ኛውን የኢትዮጵያ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ህዝቦች በዓል ቀን ባለድርሻ አካላት ልዩ ትኩረት መስጠት እንደሚገባቸው አፈ ጉባኤ ወንድሙ ኩርታ አሳስበዋል ። “ሀገራዊ መግባባት ለህብረ ብሔራዊ አንድነት ” በሚል መሪ ቃል 19ኛውን የኢትዮጵያ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ህዝቦች በዓል ቀንን ምክንያት በማድረግ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በሁለቱም ምክርቤቶች በተዘጋጀ መሪ…

Read More

“የህልም ጉልበት ለእመርታዊ እድገት በሚል መሪ ሀሳብ መነሻ በተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ በየደረጃው ለሚገኙ ለክልላችን ብልጽግና ፓርቲ አመራር አካላት ሲሰጥ የነበረው የመጀመሪያ ዙር ስልጠና በተሳካ ሁኔታ ተጠናቋል።

የዚህ ስልጠና ዋናው አላማ አርቆ በማሰብና አልቆ በመስራት በሁሉም መስክ እመርታን ማስመዝገብ እንዲቻል አመራሩን በፓርቲያችን ህልምና ትልም ዙሪያ መግባባትን መፍጠር፤ የመፈፀም ብቃቱ የጎለበተ አመራር ለመፍጠር አቅም መገንባትና የአስተሳሰብና ተግባር አንድነትን ለማምጣት ታስቦ የተሰጠው ስልጠና በጥሩ መንፈስ ተጠናቋል። ከዚህ ስልጠና በኋላ አመራሩ ቁጭትና መነሳሳትን በመፍጠር አቅሞችን ወደ ውጤት ለመቀየር፣ በየደረጃው ለሚነሱ ጥያቄዎች ተግባራዊ ምላሽ ለመስጠትና ማህበረሰባዊ…

Read More

በኢኮኖሚ ፣በፖለቲካና በማህበራዊ ዘርፎች የሚስተዋሉ ጉድለቶችን በማረም የተሻለ ውጤት ለማስመዘገብ አመራሩ ቁርጠኛ ሆኖ ሊሰራ እንደሚገባ የካፋ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ እንዳሻው ከበደ አሳሰቡ::

የካፋ ዞን ወቅታዊ የፓርቲና የመንግስት ሥራዎችን አፈጻጸም በመገምገም የቀጠይ ትኩረት አቅጣጫ ላይ ትኩረት ያደረገ የውይይትና የምክክር መድረክ አካሂዷል። የካፋ ዞን የብልጽግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት የመንግስት ረዳት ተጠሪና የፖለቲካና አቅም ግንባታ ዘርፍ ኃላፊው አቶ ታከለ ታምሩ ወቅታዊ የፓርቲና የመንግስት ተግባራት አፈጻጸም ሪፖርት አቅርበዋል ፡፡ ከነዚህም መካከል የፓርቲ የተለያዩ አደረጃጀቶች፣ የአመራር እና የአባላት ሁኔታ፤ ከመንግስት ሥራዎች አኳያ የግብርና…

Read More

የአየር ንብረት ለውጥ ችግርን ለመቋቋም ባለድርሻ አካላት የበኩላቸውን ሚና ሊወጡ ይገባል፦ አቶ ፋጂዮ ሳፒ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል አርብቶ አደርና ቆላማ አካባቢ ጉዳዮች ቢሮ የምግብና ስርዓተ ምግብ ደህንነት ፕሮጀክት(BREFONS) የአየር ንብረት ለውጥን በፖሊሲዎች፣ እቅዶች እና ፕሮጀክቶች ውስጥ ለማካተት ለባለድርሻ አካላት ግንዛቤ ለመፍጠር የተዘጋጀ የስልጠና መድረክ በሚዛን አማን አካሂዷል፡፡ በግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ ላይ የተገኙት በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የክልሉ መሠረተ ልማት ክላስተር አስተባባሪና ትራንስፖርትና መንገድ ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ…

Read More

በሸካ ዞን ከ2017 ዓ.ም ጀምሮ በትኩረት በሚፈፀሙ ተግባራት ላይ ያተኮረ ውይይት በቴፒ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል።

በዞኑ ከ2017 ዓ.ም ጀምሮ በኢኮኖሚ፣በማህበራዊ፣ በከተማ ልማት እንዲሁም በፖለቲካና ህዝብ ግንኙነት ዘርፎች በልዩ ትኩረት በሚፈፀሙ ተግባራት ዙሪያ ስትራቴጂካዊ ዕቅድ ቀርቦ ውይይት እየተካሄደ ነው። ውጤታማ ተግባራትን በመፈፀም የህብረተሰቡን እርካታ ለማረጋገጥ ብሎም የዞኑን ልማትና እድገት ለማፋጠን በየደረጃው የሚገኙ አመራሮችና ባለድርሻ አካላት ተሳትፎና ርብርብ ወሳኝ መሆኑም ተጠቁሟል። ከተማ ልማት፣ግብርና፣ገቢ አሰባሰብ፣ትምህርትና ጤና ዘርፍ ላይ እመርታ ማስመዝገብ ከርብርብ ማዕከላት ዋነኞቹ…

Read More

በኢትዮጵያ የምግብ ሉዓላዊነትን በዘላቂነት ማረጋገጥ የሚያስችል አቅም እንዳለ በተግባር ማረጋገጥ ተችሏል – ቢቂላ ሁሪሳ(ዶ/ር)

በኢትዮጵያ የምግብ ሉዓላዊነትን በዘላቂነት ማረጋገጥ የሚያስችል አቅም እንዳለ በተግባር በማረጋገጥ ተጨባጭ ውጤት መገኘቱን በጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ማዕከል አስተባባሪ ሚኒስትር ቢቂላ ሁሪሳ(ዶ/ር) ገለጹ። “ሉዓላዊነት በምርታማነት” በሚል መሪ ሀሳብ የተዘጋጀ የፓናል ውይይት በአዳማ ከተማ እየተካሄደ ነው። የምግብ ሉዓላዊነት የኢትዮጵያ ቁልፍ ጉዳይ መሆኑን ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር) መድረኩን በከፈቱበት ወቅት ገለጸዋል። ባለፉት ዓመታት ይህንን ለማረጋገጥ…

Read More

የክልሉ ግብርና ቢሮ የ2017 ምርት ዘመን የበጋ መስኖ ስንዴ እና መደበኛ ዕቅድ ላይ ንቅናቄ መድረክ እያካሄደ ነዉ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግሥት ግብርና ቢሮ የ2017 የምርት ዘመን የበጋ መስኖ ስንዴ እና መደበኛ መስኖ ዕቅድ ዙሪያ ከዞን፣ ከወረዳና ከባለድሻ አካላት ጋር የንቅናቄ መድክ በቦንጋ ከተማ በማካሄድ ላይ ይገኛል ። በንቅናቄው መድረክ ላይ ተገኝተው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት አቶ ማስረሻ በላቸው የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የግብርና ቢሮ ኃላፊ የመድረኩ ዓላማ ከዚህ በፊት ከተመዘገበው ውጤት…

Read More

አመራሩ የግብርና ዘርፉን በተለየ ሁኔታ በመምራት ከዘርፉ የሚመነጨውን ሀብት ማግኘት ወሳኝ ጉዳይ ይሆናል፦ ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግሥት ግብርና ቢሮ የ2017 የምርት ዘመን የበጋ መስኖ ስንዴ እና መደበኛ መስኖ ዕቅድ ዙሪያ ከዞን ከወረዳና ከባለድሻ አካላት ጋር የንቅናቄ መድክ በቦንጋ ከተማ አካሂዷል ። በንቅናቄ መድረክ ላይ መድረኩ የተገኙት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ የወተት ምርትን ለማሻሻል በእንስሳት ዝሪያ ማሻሻል ላይ በትኩረት መሠራት እንደሚገባ አንስተዋል ። በአትክልትና…

Read More

አዳዲስ የገጠር ተደራሽ መንገዶችን ለማስፋፋት የሚያስችል ፕሮግራም ይፋ መደረጉን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል መንግስት ትራንስፖርትና መንገድ ልማት ቢሮ ገለጸ፡፡

በዓለም ባንክ የገንዘብ ድጋፍ የሚተገበረዉ “የገጠር ተደራሽ መንገድ ትስስር ለምግብ ዋስትና” የተሰኘዉን ፕሮግራም የሚመራዉ ስትሪንግ ኮሚቴ የመጀመሪያ ዙር ዉይይት በቦንጋ ከተማ አካሂዷል፡፡ የኮሚቴው ሰብሳቢ የሆኑት በክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የመሠረተ-ልማት ክላስተር አስተባባሪና የትራንስፖርትና መንገድ ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ፋጇ ሳፒ በዚሁ ወቅት፣ በዚህ ፕሮግራም የክልሉ መንግስት የበጀቱን 30 በመቶ የሚሸፍን ሲሆን ቀሪውን 70 በመቶ…

Read More

የማዕድን ባለፀጋው ቤሮ ወረዳ በምዕራብ ኦሞ ዞን

የቤሮ ወረዳ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል በምዕራብ ኦሞ ዞን ውስጥ የሚገኝ ወረዳ ነው። የቤሮ ወረዳ ከአዲስ አበባ በ709 ኪ/ሜ፣ ከሚዛን አማን በ142 ኪ/ሜ ርቀት ላይ የሚገኝ ሲሆን ወረዳው የሚታወቀው ይበልጥ በወርቅ ነው። የቤሮ ወረዳ 12 ቀበሌዎች ያሉት ሲሆን አስራ ሁለቱም ቀበሌያት በማዕድንን ሀብቶችን የተጎናፀፉ ሲሆኑ ከእነዚህም ውስጥ ምቹ የአየር ፀባይ መኖሩ ለምርትና ምርትታማነት ለማሳደግ ምቹ…

Read More