እንደ ንብ ታታሪዋ እንስት ››
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት በንብ ሀብት እምቅ አቅም እንዳለው ይታወቃል፡፡ የማርና ሰም ምርትና ምርታማነትን በማሳደግ በክልሉ ከባለፉት ዓመታት ጀምሮ በንብ ሀብት የተቀረጹ ፖሊሲዎችና ስትራቴጂዎች ተግባራዊ መሆን ጀምሯል፡፡ የተለያዩ የእንስሳት ልማት የቴክኖሎጂ/ጥንቅሮች ወይም ፓኬጆች ተዘጋጅተው በየአካባቢው እንደ አመችነታቸው እዲተገበሩ የማድረግ ስራዎች እየተከናወኑ ይገኛል፡፡ በቀበሌ ደረጃ የእንስሳት ሀብት ዘርፍ የልማት ጣቢያ ሠራተኞችን በማሰማራት ለተጠቃሚ አናቢዎች…
