Trendings

በበጀት ዓመቱ በሁሉም ዘርፍ የተከናወኑ ተግባራት ካለፈው በጀት ዓመት አፈጻጸም አኳያ የተሻሉ ናቸዉ። ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢንጂነር)

ለሁለት ቀናት ሲካሄድ የቆየዉ የየደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የ2016 በጀት ዓመት የአስፈጻሚ አካላት የማጠቃለያ የተግባር አፈጻጸም ግምገማ መድረክ የበጀት ዓመቱን የተግባር አፈጻጸም በጥልቀት ገምግሞ በቀጣይ የትኩረት መስኮች ላይ አቅጣጫ በማስቀመጥ ተጠናቋል። በማህበራዊ ዘርፍ በተለይም በጤናው ዘርፍ በክልሉ አሳሳቢ ደረጃ ላይ የደረሰውን የወባ ወረርሽኝ ለመከላከልና ለመቆጣጠር በጤና ቢሮ የተጀማመሩ የንቅናቄ ተግባራት ተጠናክሮ እንዲቀጥል ያሳሰቡት የክልሉ…

Read More

የብልፅግና ፓርቲ የሕዝብ እና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ በምዕራብ ኢትዮጵያ አዋሳኝ ክልሎች የሚሳተፉበት የ3ኛ ዙር ለሚዲያ ባለሙያዎችና ለሕዝብ ግንኙነት አመራሮች የሚሰጠው የአቅም ግንባታ ስልጠና በጅማ ከተማ ተጀምሯል፡፡

በመድረኩ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የብልፅግና ፓርቲ የሕዝብ እና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ ምክትል ኃላፊ አቶ ተስፋሁን ጎበዛይ እንደገለጹት ስራዎቻችንን በተሳለጠና በተግባባ መልኩ ለማከናወን የአስተሰሰብና የተግባር አንድነትን በመፍጠር ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያደርጋል፡፡ የአሰባሳቢና ገዢ ትርክትን በሕዝብ ዘንድ በማስረጽ አብሮነት ለማጽናት የሚዲያ ባለሙያዎች አብነታዊ ሚናቸውን እንዲወጡ የሚያስችል ነው ብለዋል፡፡ በመርሃ ግብሩ የእንኳን ደህና መጣችሁ ንግግር ያደረጉት የጅማ ከተማ…

Read More

በበጀት ዓመቱ በመሠረተ ልማትና ኢኮኖሚያዊ ዘርፎች የተሻለ የተግባር አፈጻጸም ተመዝግቧል። ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢንጂነር)

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የአስፈጻሚ አካላት የ2016 በጀት ዓመት የማጠቃለያ ተግባር አፈጻጸም ግምገማ እየተካሄደ ይገኛል። በመድረኩ የዛሬው ውሎ በመሠረተ ልማት እና ኢኮኖሚያዊ ዘርፍ ተቋማት ዝርዝር የተግባር አፈጻጸም ቀርቦ ተገምግሟል። በኢኮኖሚና መሠረተ ልማት ዘርፍ በበጀት ዓመቱ ከአምናው ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር የተሻለ አፈጻጸም ተመዝግቧል ያሉት ርዕሰ መስተዳድሩ ይህም አስፈጻሚ ተቋማቱ ከጊዜ ወደ ጊዜ የማስፈጸም አቅም…

Read More

በሚዛን አማን ከተማ እየተከናወነ ያለው የኮሪደር ልማት ስራ አበረታች ደረጃ ላይ ነው። አቶ ፀጋዬ ማሞ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሀላፊዎች በቤንች ሸኮ ዞን ሚዛን አማን ከተማ እየተከናወነ ያለውን የኮሪደር ልማት ስራዎችን ተዘዋውረው ተመልክተዋል። በምልከታው ወቅት የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የብልጽግና ፓርቲ ቅ/ገጽ /ቤት ኃላፊ አቶ ፀጋዬ ማሞ እንደገለፁት በሚዛን አማን ከተማ እየተከናወነ ያለው የኮሪደር ልማት ጅምር ስራ አበረታች ደረጃ ላይ በመሆኑን ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት ተናግረዋል።…

Read More

የክልሉን ህዝብ የልማት ፍላጎት ለማሟላት መንግስት ትኩረት አድርጎ እየሰራ ነው ።ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ።

የክልሉን ህዝብ የልማት ፍላጎት ለማሟላት መንግስት ትኩረት አድርጎ እየሰራ ነው ሲሉ ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ተናግረዋል ። በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በቤንች ሸኮ ዞን በጊዲ ቤንች ወረዳ የተገነባ አነስተኛ የመስኖ ልማት ፕሮጀክት ተመርቆ ለአገልግሎት ዝግጁ ተደርጓል ። በዚሁ የምረቃ ፕሮግራም መልዕክት ያስተላለፉት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ በክልሉ 29 ሺህ ሄክታር ማልማት…

Read More

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግስት ግብር ከፋዮች የ2016 ግብራቸውን በቴሌ ብር አማካኝነት እንዲከፍሉ አስፈላጊው ቅድመ ሁኔታ ተመቻችቷል- የክልሉ ገቢዎች ቢሮ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የገቢዎች ቢሮ የደንበኞች አገልግሎት የታክስ አወሳሰንና አሰባሰብ ዘርፍ ኃላፊና የቢሮው ምክትል ኃላፊ ቢሮው የክልሉን ገቢ አሰባሰብ ስርዓት ለማዘመን በተለይ በኢ-ታክስ /በኤሌክትሮኒክስ የታክስ ስርዓት/ በመዘርጋት ታክስን ለመሰብሰብ እንዲቻል ከሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ጋር በመተባበር የክልሉ ግብር ከፋዮች በቴሌ ብር አመታዊ ግብራቸውን እንዲከፍሉ ሲሰራ የነበረው ስራ መሳካቱን ገልፀዋል፡፡ የክልሉ ገቢዎች ቢሮ የክልሉ የታክስ…

Read More

የቤንች ሸኮ ማህበረሰብ ቴሌቪዝን ለማቋቋምና ወደ ስራ ለማስገባት እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

የቤንች ሸኮ የማህበረሰብ ቴሌቪዥንን ለማቋቋምና ወደ ስራ ለማስገባት የሚያስችል ዞናዊ አብይና ንዑሳን ኮሚቴ ጋር ውይይት ተካሂዷል። የቤንች ሸኮ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ሀብታሙ ካፍትን በመድረኩ እንደተናገሩት ሚዲያ የዲሞክራሲ ስርዓት ለማጠናከር ፣ ብሔራዊ መግባባትን ለመፍጠር ፣ የገጽታ ግንባታ ለመስራትና የህዝቡን የስራ ባህል ለማሳደግ አይነተኛ መሳሪያ ነው ብለዋል። ሚዲያ ሀገራዊ ፣ ክልላዊና ዞናዊ የህዝቡን ማህበራዊ ፣ ኢኮኖሚያዊና…

Read More

ሁለተኛ ክልላዊ የትምህርት ጥራት ኮንፈረንስ በቦንጋ ከተማ መካሄድ ተጀመረ።

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች መምህራን ማህበር አዘጋጅነት ሁለተኛው ክልላዊ የትምህርት ጥራት ኮንፈረንስ በቦንጋ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። የክልሉ መምህራን ማህበር የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ ሳይንሳዊ ጥናትና ምርምር በማድረግ እስከ ትምህርት ቤቶች ላይ በማውረድ ተግባራዊ እንዲደረግ እየተደረገ መሆኑን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ መምህራን ማህበር ፕሬዚዳንት አቶ አካሉ ዓለማየሁ ተናግረዋል። በአሁኑ ወቅት እጅግ አሳሳቢ የሆነውን የትምህርት ጥራት ችግር ለመቅረፍ ማህበሩ…

Read More

የክልሉ ግብርና ቢሮና ተጠሪ ተቋማቱ የ2016 በጀት ዓመት ያለፉት 11 ወራት የዕቅድ አፈፃፀም ገመገሙ፡፡

የክልሉ ግብርና ቢሮና ተጠሪ ተቋማት የ2016 በጀት ዓመት ያለፉትን 11 ወራት የዕቅድ አፈፃፀም መድረክ በቦንጋ ከተማ በጋራ ገምግመዋል፡፡ በመድረኩ በክልሉ ግብርና ቢሮና ተጠሪ ተቋማት በዋና ዋና ዘርፎች የተከናወኑ ስራዎች ከቀደሙት ጊዜያት በተሻለ መልኩ የተፈፀመ መሆኑ ተገምግሟል፡፡ በእርሻ ዘርፍ ባለፉት 11 ወራት በዓመታዊና በቋሚ ሰብሎች ከምርት አኳያ የተለያዩ እድገቶችን ማስመዝገብ ተችሏል፡፡ የግምገማ መድረኩን የመሩት የክልሉ ምክትል…

Read More

የፖለቲካ ንቅናቄ ስራዎችን በተደራጀ መንገድ አጠናክሮ በማስቀጠል የህዝቡን የልማትና የመልካም አስተዳድር ተግባራትን ለማሳለጥ በቀጣይ ሰፊ ርብርብ ይደረጋል፦ አቶ ፀጋዬ ማሞ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብልፅግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት የ2016 ዓ.ም የዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ ከዘርፉ አመራሮች ጋር አካሂዷል። በግምገማው መድረኩ ላይ የክልሉ ብልፅግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ፀጋዬ ማሞ እንደገለጹት መድረኩ የነበሩ ጥንካሬዎች የሚፈተሹበት ፣ዕጥረቶችን ነቅሶ በማውጣት ለቀጣይ ስኬቶች የላቀ አስተዋጽኦ እንደሚኖረው ገልጸዋል። የማህበራዊ ፣የኢኮኖሚያዊ እና ፖለቲካዊ ብልጽግና የሚያረጋግጡ ተግባራት አበረታች ውጤት ማስመዝገብ መቻሉን ገልጸዋል። በየደረጃው…

Read More