Trendings

ስፖርት ለአካላዊ ብቃትና ለአዕምሮ ጤንነት የጎላ ሚና እንዳለው የካፋ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ እንዳሻው ከበደ ተናገሩ::

መላው የካፋ ዞን እግር ኳስ ክለቦች ጨዋታ በቦንጋ ሁለገብ ስታዲየም ተጀመረ። የ2016 ዓ.ም መላው የካፋ ዞን የእግር ኳስ ክለቦች ጨዋታ በቦንጋ ሁለገብ ስታዲየም የካፋ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ እንዳሻው ከበደ እና የዞኑ ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት ጀምሯል። የሠላም ተምሳለት፣የአረንጓዴ ፈርጥ እና የክልሉ የፖለቲካና የአስተዳደር መቀመጫ ቦንጋ ከተማ እንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክት የቦንጋ ከተማ ከንቲባ አቶ አስማማው…

Read More

የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ዘርፍ በማጠናከር የወጣቶችን ስብዕና ግንባታ ማሳደግና ስራ ዕድል ፈጠራ ማሻሻል እንደሚቻል ተገለጸ::

በኢፌዴሪ ሥራና ክህሎት ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ሰለሞን ሶካ የተመራው ልዑክ በዞኑ የጪዳ ኮንስትራክሽንና ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ እንቅሰቃሴዎችን ተዘዋውረው ጎብኝተዋል። ሚኒስትር ዴኤታው አቶ ሰለሞን ሶካ የሚኒስተሩ ዋና ተግባር የወጣቶችን ስብዕና ግንባታ በማሳደግ የተለያዩ አጫጭር ሙያዊ ስልጠናዎችን ወስደው ስራ ፈጣሪ እንዲሆኑ በትኩረት እየተሰራ እንደሚገኝ ገልፀው የጪዳ ኮንስትራክሽንና ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ የጀመራቸውን ተግባራትን ማጠናከርና እንደመንግስትና ህዝብ ለዘርፉ መሻሻል ሁለ ዐቀፍ…

Read More

ኮርፖሬሽኑ አርሶ አደሩ የግብርና ግብዓት አቅርቦት እንዲያገኝ ለማስቻል ቅርንጫፍ ማዕከላትን እያጠናከረና እያስፋፋ ነው

የኢትዮጵያ ግብርና ስራዎች ኮርፖሬሽን አርሶ አደሩ የግብርና ግበዓቶችን በአቅራቢያው እንዲያገኝ ለማስቻል ቅርንጫፍ ማዕከላትን እያጠናከረና እያስፋፋ መሆኑን ገለጸ። የኮርፖሬሽኑ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ክፍሌ ወልደማሪያም በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ካፋ ዞን በኮርፖሬሽኑ ቦንጋ የተቀናጀ የግብርና ግብዓት ሜካናይዜሽን ማዕከል ግንባታና የበቆሎ ዘር ብዜት ማሳን በመስክ ተመልክተዋል። በዚህ ወቅት አቶ ክፍሌ እንዳሉት፤ ኮርፖሬሽኑ ግብርናውን ለማዘመንና ምርታማነትን ለማሳደግ…

Read More

የሱፐርቪዥን ስራዉ በአፈጻጸሙ ሂደት የታዩ ጠንካራ ጎኖችን ለማጎልበት፣ ድክመቶች ለማረም ለቀጣይ ስራዎች መሠረት የሚሆን ነው ፦አቶ ፀጋዬ ማሞ::

የሱፐርቪዥን ስራዉ በአፈጻጸሙ ሂደት የታዩ ጠንካራ ጎኖችን ለማጎልበት፣ድክመቶችን ለማረምና ለቀጣይ ስራዎች መሠረት እንደሚሆን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት አቶ ፀጋዬ ማሞ ገለጹ። የክልሉ ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የሱፐርቪዥን ቡድን አባላት ባለፉት ዘጠኝ ወራት በክልሉ በተለያዩ ዞኖች፣ወረዳዎች እና ቀበሌዎች ላይ የፖለቲካ ና የአደረጃጀት ስራዎች የህዋሳትና መሠረታዊ ድርጅት ያሉበት ደረጃ በመፈተሽ የመስክ ምልከታ ያካተተ…

Read More

የኮንታ ልማት ማህበር 10 ሺህ ቶን የድንጋይ ከሰል ምርት ለፋብሪካ ለማቅረብ እየሠራ እንደሚገኝ ተገለፀ።

በኮንታ ዞን ጪዳ ከተማ አስተዳደር የድንጋይ ከሰል ማምረት፣ የግብርናና ሌሎች ልማት ሥራዎች ያሉበትን ደረጃ የዞኑ ከፍተኛ የመንግስትና የፓርቲ ሥራ ኃላፊዎች ጉብኝት አድርገዋል። በጉብኝቱ ላይ የተገኙት የኮንታ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ነጋ አበራ የተፈጥሮ ሀብትን ለኢኮኖሚ ጠቀሜታ ሲናውል አካባቢን በሚጠብቅና የተሻለ ገቢ በሚያስገኝ መልኩ መሆን እንደሚገባ ጠቁመው በኮንታ ልማት ማህበር ባለቤትነት እየተካሄደ የሚገኘው የድንጋይ ከሰል የማምረት…

Read More

በክልሉ ባለፉት ዘጠኝ ወራት የተማሪዎች ውጤት ለማሻሻልና የመማር ማስተማር ስራውን ውጤታማ ለማድረግ ዘርፍ ብዙ ተግባራት ተከናውኗል-አቶ አልማው ዘውዴ::

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግሥት በ2016 በጀት ዓመት ባለፉት 9 ወራት የተማሪዎች ውጤት መሻሻልና የመማር ማስተማር ስራውን ውጤታማ በማድረግ ረገድ ዘርፍ ብዙ ተግባራት ሲከናወን መቆየቱን በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የማህበራዊ ክላስተር አስተባባርና የትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ አልማው ዘዉዴ ገልጸዋል። የ2016 በጀት ዓመት ክልላዊ የትምህርት ልማት ስራዎችን በሚመለከት የክልሉ ትምህርት ቢሮ መግለጫ ሰጥቷል። በምክትል ርዕሰ…

Read More

ከባህላዊ ሐኪሞች ጋር በመተባበር ከ350 በላይ በሚሆኑ ለመድኃኒትነት በሚያገለግሉ እጽዋት ላይ ምርምር እያካሄደ መሆኑን የቦንጋ ዩኒቨርሲቲ አስታወቀ::

የእንሰት እርሻን ከኢትዮጵያ በተጨማሪ ወደሌሎች የአፍሪካ ሀገራት ለማስፋፋት እየሠራ ነው፡፡ የቦንጋ ዩኒቨርሲቲ የአካዳሚክ ምርምር ቴክኖሎጂ ሽግግርና የማህብረሰብ አገልግሎት ምክትል ፕሬዚዳንት ከለላው አዲሱ (ዶ/ር) ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ ከ350 በላይ እጽዋት ተለይተው በአንድ ማዕከል ውስጥ እንዲበዙና እንዲቀመጡ በማድረግ የምርምር ሥራዎች እየተከናወኑ ይገኛል፡፡ ዩኒቨርሲቲው ቡድን አዋቅሮ በየወረዳው ከሚገኙ የባህላዊ ሐኪሞች ጋር እጽዋትን ለይተው እንዲያሰባስቡና በአንድ ማዕከል ውስጥ…

Read More

የኑሮ ውድነትን ለመቀነስ ሥራ ዕድል ፈጠራ ላይ ማተኮር እንደሚገባ ተገለጸ::

በስራና ክህሎት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ሰለሞን ሶካ የተመራ የልዑካን ቡድን በቤንች ሸኮ ዞን የተለያዩ የስራ እንቅስቃሴዎችን ተዘዋውረው ከጎበኙ በኃላ ከሚመለከታቸው ጋር የጋራ ውይይት አካሂደዋል። የኢፌዲሪ ስራና ክህሎት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዲኤታ አቶ ሰለሞን ሶካ እንደገለጹት በሥራ ክህሎት ላይ ያሉ አዳዲስ እሳቤዎችን በማስረጽ እንደ ሀገር የተጀመሩ ሥራዎችን ማስቀጠል ይገባል ብለዋል። ክልሉ ያለውን የአካባቢ ፀጋ በመለየትና በማልማት…

Read More

የሕብረት ሥራ ማህበራትን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ሪፎርም ለማካሄድ ዝግጅት እየተደረገ ነው – የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል መንግስት ሕብረት ሥራ ኤጀንሲ::

የሕብረት ሥራ ማህበራትን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ሪፎርም ለማካሄድ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል መንግስት ሕብረት ሥራ ኤጄንሲ ገለጸ። በአንድ ሺህ መሠረታዊ ማህበራት ላይ ሪፎርም እንደሚደረግ ተጠቁሟል። በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል 2069 መሠረታዊ ማህበራትና 21 ዩኒየኖች ይገኛሉ። የሪፎርሙ ዓላማ የሕብረት ስራ ማህበራትን ተወዳዳሪ ለማድረግ፣ ምርትና ምርታማነትን ለመጨመር፣ የፋይናንስ አቅማቸውን ለማሳደግ፣ አሰራርን ለማሻሻልና የአባላትን…

Read More

በክልሉ በሚገኙ ማዘጋጃ ቤቶች የሚሰጡ አገልግሎቶችን ዘመናዊና ቀልጣፋ እንዲሆኑ ለማድረግና የተገልጋዩን ህብረተሰብ እርካታን ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ ነው ተባለ::

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ ዲጂታል የማዘጋጃ ቤት የአገልግሎት አሰጣጥ ስርአትን በሚዛን አማን ከተማ በይፋ አስጀምሯል። በማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ ላይ የተገኙት የክልሉ ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ የመሬት ልማት ማናጅመንት ዘርፍ ሃላፊ አቶ ጫናቸው ወንድሙ እንደገለጹት በክልሉ ከሚገኙ ብዘሀ ከተሞች አንዷ በሆነችው የሚዛን አማን ከተማ አስተዳደር ዘመናዊ የማዘጋጃ ቤት የአገልግሎት አሰጣጥ ለመዘርጋት…

Read More