በጤና ኤክስቴንሽን ፕሮግራም አፈጻጸም እና ወረርሽኝ ቁጥጥር ላይ ትኩረት ያደረገ ድጋፍ ሊደረግ ነው
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ጤና ቢሮበጤና ኤክስቴንሽን ፕሮግራም አፈጻጸም እና ወረርሽኝ ቁጥጥር ላይ ትኩረት ያደረገ ድጋፍ እንደሚያደርግ ገለጸ። የክልሉ ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ኢብራሂም ተማም የድጋፍ ስራ ለሚሰሩ የቢሮ አመራሮችና ባለሙያዎች ኦሬንቴሽን ሲሰጡ እንደገለጹት የጤና ኤከስቴንሽን ፕሮግራም አተገባበርን በማጠናከር እና ስራው በተቀጣጠለ አኳን እንዲሰራ በክልሉ በሶስት ክላስተር ከተሞች የጤና ኤከስቴንሽን ባለሙያዎች ግምገማ ነክ ስልጠና…
