Trendings

ኢትዮጵያ የታዳሽ ኃይል አቅርቦት ማዕከል ለመሆን እየሠራች ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

ኢትዮጵያ የታዳሽ ኃይል አቅርቦት ማዕከል ለመሆን እየሠራች ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ አፍሪካውያን ወጣቶች ለአየር ንብረት ለውጥ የማትበገር አህጉር ለመገንባት በጋራ ሊሰሩ ይገባል ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ተናገሩ። የአፍሪካ ወጣቶች የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ 2025 በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው። አፍሪካ በአየር ንብረት ለውጥ ፈተና በተወጠረችበት ወሳኝ ወቅት ላይ እንገኛለን ያሉት ምክትል…

Read More

የማክሮ ኢኮኖሚ ሪፎርሙ ተጨባጭ ስኬት ያስመዘገበ መሆኑን ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለጹ

የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ለተነሡ ጥያቄዎች ምላሽና ማብራሪያ እየሰጡ ይገኛሉ፡፡ በ2017 ዓ.ም ኢትዮጵያ ታላላቂ የታሪክ እጥፋቶችን ያሳየችበት ስኬታማ እንደነበር በመግለጽ ጠቅላይ ሚኒስትሩ የእንኳን ደስ ያላችሁ መልእክት አስተላልፈዋል፡፡ በሀገር በቀል የኢኮኖሚ ሪፎርም ብዝኃ ዘርፍን መሠረት አድርጎ የተነደፈዉ ፖሊሲ ኢትዮጵያን ወደላቀ ብልጽግና እያሸጋገረ መሆኑንም ጠቅላይ ሚኒስትሩ ገልጸዋል፡፡ ግብርና፣ ኢንዱስትሪ፣ ማዕድን፣…

Read More

የክልሉ ጸጥታ ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ በማካሄድ የተለያዩ አቅጣጫዎችን አስቀመጠ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል፥የፀጥታ ጋራ ምክር ቤት ጉባኤ በክልሉ ነባራዊ የፀጥታ ሁኔታዎችና የቀጣይ ትኩረት አቅጣጫዎች ላይ በሚዛን አማን ከተማ መክሯል። በክልሉ የፀጥታ ችግር በነበረችው አከባቢዎች በተሰራው ጠንካራ ስራ አመርቂ ውጤት መመዝገቡን ምክር ቤቱ ገምግሟል። በክልሉ የፀጥታ ችግር በነበረባቸው አርብቶአደር ቀጠናዎች በቅንጅት በተሰራው ውጤታማ ሥራ ተቋርጦ የነበረውን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ ዳግም ማስቀጠል መቻሉ በምክር ቤቱ…

Read More

የባህር በርን በተመለከተ የሚነሳው ጥያቄ በትኩረት ሊሰራበት ይገባል – ምሁራን

የባህር በር ጉዳይን በተመለከተ የሚነሳው ጥያቄ ሳይቀዘቅዝ በትኩረት ሊሰራበት ይገባል ሲሉ ምሁራን ገልጸዋል። የዓለም አቀፍ ግንኙነት ተመራማሪ ጌትዬ ትርፌ መንግስት የባህር በር ጥያቄን አጀንዳ አድርጎ ባቀረበበት ወቅት ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ እና የመገናኛ ብዙኃን ትልቅ ትኩረት መስጠቱን ጠቁመው÷ አሁን ላይ ግን እየቀነሰ መምጣቱን ተናግረዋል። አጀንዳውን በተመለከተ የሚነሳው ጥያቄ ሳይቀዘቅዝ በትኩረት ሊሰራበት እንደሚገባ አንስተው÷ የባህር በር ጥያቄው…

Read More

ሀገራዊ አጀንዳ ምን ዓይነት ቅርፅ ሊኖረው ይችላል?

የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በአዋጅ ቁጥር 1265/2014 መቋቋሙ የሚታወስ ነው፡፡ በዚሁ አዋጅ መግቢያ ላይ በሀገራችን ኢትዮጵያ በሚገኙ የተለያዩ የፓለቲካ እና የሀሳብ መሪዎች እንዲሁም የህብረተሰብ ክፍሎች መካከል እጅግ መሰረታዊ በሆኑ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ የሀሳብ ልዩነቶች እና አለመግባባቶች መኖራቸው ተጠቅሶ ይህም ለኮሚሽኑ መመስረት እንደምክንያት ተቀምጧል፡፡ ‘’እጅግ መሰረታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች’’ ሊባሉ የሚችሉ ጉዳዮች የትኞቹ ናቸው? ይህንን ጉዳይ ለመረዳት…

Read More

የብልጽግና ህብረት አባላት በ2ኛው መደበኛ ጉባኤ የተቀመጡ ውሳኔዎች እና አቅጣጫዎች ተግባራዊ እንዲሆኑ የሚጠበቅባቸውን ሚና መወጣት እንዳለባቸው ተጠየቀ።

የቦንጋ ማዕከል የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ተቋማት የአስተዳደራዊ ዘርፍ የብልጽግና ህብረት አባላት በብልጽግና ፓርቲ 2ኛ መደበኛ ጉባኤ የተቀመጡ ውሳኔዎች እና አቅጣጫዎች ላይ ተወያዩ። ውይይቱ ”ከቃል እስከ ባህል” በሚል መሪ ቃል ፓርቲው በ2ኛ መደበኛ ጉባኤ ያስቀመጡ ውሳኔዎች እና አቅጣጫዎች ላይ የብልጽግና ቤተሰብ አባላት በተሟላ መንገድ ግንዛቤ በመያዝ ለተፈጻሚነቱ ሚናቸውን እንዲወጡ ለማስቻል ነው። ፓርቲው በጉባኤው ለቀጣይ…

Read More

በዋና ዋና ማክሮ ኢኮኖሚ ዘርፎች የተመዘገበው አፈጻጸም የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ በ7 ነጥብ 9 በመቶ እንደሚያድግ አመላካች መሆኑ ተገለፀ

የሚኒስትሮች ምክር ቤት የ2016 የሁለተኛው ሩብ ዓመት የስራ አፈፃፀም ግምገማ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት ማካሄድ ጀምሯል። በመድረኩም ያለፉት ስድስት ወራት የኢኮኖሚ ማህበራዊ እንዲሁም የፍትህና አስተዳደር ዘርፍ አፈጻጸም ሪፖርቶች ቀርበው ውይይት ተደርጎባቸዋል። የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር)፤ የኢኮኖሚ ዘርፍ አፈጻጸምን ባቀረቡበት ውቅት ኢትዮጵያ በ2015 የ7 ነጥብ 2 በመቶ እድገት ማስመዝገቧን አስታውሰዋል። በተያዘው በጀት…

Read More

17 ሺህ 400 የቀድሞ ተዋጊዎች ወደ ማሕበረሰቡ ተቀላቀሉ

17 ሺህ 400 የቀድሞ ተዋጊዎች በተሃድሶ ሥልጠና ሒደት አልፈው ወደ ማሕበረሰቡ መቀላቀላቸውን የብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን አስታውቋል፡፡ የኮሚሽኑ ኮሚሽነር ተመስገን ጥላሁን እንደገለጹት÷ የቀድሞ ተዋጊዎችን ወደ ማሕበረሰቡ የመቀላቀልና መልሶ የማቋቋም ሥራ ደረጃውን በጠበቀ መልኩ እየተከናወነ ነው፡፡ በጉዳዩ ላይ ከትግራይ፣ አማራ፣ ኦሮሚያና አፋር ክልሎች ጋር በቅንጅት መሰራቱን ጠቁመው÷ ይህም ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት ተናግረዋል፡፡ በተለይም ተቋማዊ የመፈጸም አቅምን በማጎልበት…

Read More

የተሳሳቱ ትርክቶችን በማረም ለዴሞክራሲ ስርዓት መጎልበት አስተዋፅኦ ለማበርከት እንደሚተጉ የብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን ውይይት ተሳታፊዎች ተናገሩ።

“ዴሞክራሲያዊ መግባባት ለህብረ ብሔራዊ አንድነት” በሚል መሪ ቃል ለ20ኛ ጊዜ የሚከበረው የኢትዮጵያ ብሔሮች ብሔረሰቦች እና ህዝቦች ቀን በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በተለያዩ ኩነቶች መከበሩም ተገልጿል። ቀኑን በማስመልከት በሚዛን አማን ከተማ የማጠቃለያ ውይይትም ተካሂዷል። በውይይት መድረኩ የዴሞክራሲና የፌዴራል ስርአት በኢትዮጵያ ተስፋዎች እና ተግዳሮቶችን የሚዳስስ የውይይት መነሻ ሰነድ ቀርቦ ውይይት ተደርጓል። ‎በውይይት መድረኩ አንዳንድ ተሳታፊዎች ሰጡት…

Read More

የአቶ ተዘራ ወ/ማሪያም አጭር የሕይወት ታሪክ

አቶ ተዘራ ወ/ማሪያም ሱራ ከአባታቸው ከሃምሳ አለቃ ወ/ማሪያም ሱራ እና ከእናታቸው ከወ/ሮ በላይነሽ ጮቤ በቀድሞው ከፋ ክፍለሀገር በኤላ አውራጃ በአመያ ከተማ በ1973 ዓ/ም ተወለዱ። ዕድሜያቸው ለትምህርት ሲደርስ የአንደኛ ደረጃ ትምርህታቸውን በአከባቢያቸው ተከታትለው የኮሌጁ ትምርህታቸውን በአርባምንጭ መምህራን ትምህርት ኮሌጅ በመምህርነት ተመርቀው በኦሽካ ዴንቻ ፣በኮንታ ኮይሻ፣በጨበራ ሻሾ ፣በኮዳ ማጂ፣በገንጂ ገነት፣በመዳየጃ በማስተማር ሙያና በጪዳ ሙሉ አንደኛ ደረጃ ትምህርት…

Read More