Trendings

በሥነ-ምግባር የታነጸ ትውልድ ለመገንባት የሚያስችል ሥምምነት ተፈረመ

የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር እና የፌዴራል ሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን በጋራ መስራት የሚያስችላቸውን ስምምነት ዛሬ ተፈራረሙ። የሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር) እና የፌዴራል የሥነ-ምግባር እና ፀረ-ሙስና ኮሚሽነር ሳሙኤል ኡርቃቶ (ዶ/ር) ሥምምነቱን ፈርመዋል። ሥምምነቱ በሥነ-ምግባር የታነጸ ትውልድ ለመገንባት የሚያስችል የሚሰራበት መሆኑን ተገልጿል። ከሥምምነቱ በኋላ የሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትሯ ባደረጉት ንግግር፤ ከቤተሰብ ጀምሮ በልጆችና…

Read More

የከፍተኛ ትምህርት ተቋማትን የትምህርት ጥራት ለማሻሻል ምን እየተሰራ ነው?

በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የትምህርት ጥራትን ለማሻሻል የተለያዩ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል። “ከፍተኛ ትምህርት ለላቀ ተፅዕኖ” በሚል መሪ ሀሳብ የኢትዮጵያ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የለውጥ ምክርቤት ጉባዔ በጎንደር ዩኒቨርሲቲ መካሄድ ጀምሯል። የትምህርት ሚኒስትር ድዔታ ኮራ ጡሽኔ በጉባዔው መክፈቻ ላይ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማትን የትምህርት ጥራት ለማሻሻል እየተሰራ መሆኑን ገልጸው፤ የመምህራን ልማት፣ ግብዓት ማሟላት፣ የመማር ማስተማሩን ሂደት…

Read More

የፓርቲያችን መገለጫ በሆነው ሰው ተኮር ተግባራትን በማከናወን የመደጋገፍ ባህልን ማሳደግ እንደሚገባ ተገለፀ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ውሃ ማዕድንና ኢነርጂ ቢሮ ከመደበኛ ስራው ጎን ለጎን የሰው ተኮር ተግባራት ላይ እየሰራ እንደሚገኝ አስታወቀ። የክልሉ ውሃ ማዕድንና ኢነርጂ ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ ዘላለም ለገሠ እንደተናገሩት ከመደበኛ የመንግስት ስራ ጎንለጎን የፓርቲያችን መገለጫ በሆነው ሰው ተኮር ተግባራት ላይ ትኩረት በመስጠት በክልሉ ባሉ ከተሞች ላይ በርካታ ተግባራት ማከናወናቸውን አስታውቀዋል ። በዚህም ቀደም…

Read More

የኢትዮጵያ ፈተናዎችን ሁሉ የተሻገረ ያለመበገር ፅናት የምጣኔ ሀብት መረጋጋትንና ምርታማነትን ባስቀደሙት በመዋቅራዊ የኢኮኖሚ ማሻሻያ ስራዎቿ ማሳያነት ይገለጣል- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር)::

የኢትዮጵያ በፈተናዎች ሁሉ የተሻገረ ያለመበገር ፅናት የምጣኔ ሀብት መረጋጋትንና ምርታማነትን ባስቀደሙት በመዋቅራዊ የኢኮኖሚ ማሻሻያ ስራዎቿ ማሳያነት ይገለጣል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ተናገሩ። በብሔራዊ የምክክር ኮሚሽን በሚመራው ስራ ምክክር እና እርቅ የሰላም ፍላጎታችን እና ተምኔታችን ማጠንጠኛ ናቸው ሲሉም ገልጸዋል። ትምህርትን ተደራሽ በማድረግ ብሎም ወጣቶችን በማብቃት ኢትዮጵያ ሁለት ሚሊዮን አዳዲስ ስራዎችን ለመፍጠር እንዳለመችም ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር…

Read More

በሚዛን ማዕከል የሚገኙ የክልል ሴክተር ተቋማት “ከቃል ወደ ባህል” በሚል መሪ ቃል የመሰረታዊ ድርጅት አባላት ኮንፈረንስ እየተካሄደ ይገኛል።

የክልሉ ህብረት ስራ ኤጀንሲ ኃላፊ አቶ ቀበሌ መንገሻ ኮንፍረንሱን በንግግር ሲከፍቱ እንደተናገሩት ባለፉት 6 አመታት ብልጽግና የሀገሪቱን የማህበራዊ ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ስብራቶችን በመጠገንና ወደ ተሟላ የብልጽግና ጉዞ እየተጓዘ ይገኛል ብለዋል። ብልጽግና በሀሳብ ልዕልና የሚያምን እና እንደ ሀገር ከነበርንበት ስጋት በማውጣት ወደ ሚታይና ሚጨበጥ እመርታ ያሸጋገረ ፓርቲ ነው ብለዋል። ባለፉት አመታት በበጋ መስኖ ፣ በሌማት ትሩፋት…

Read More

ዞናዊ ነበራዊ ሁኔታን መሠረት ያደረገ አጠቃላይ የዞን አመራርና ወረዳ አስተባባሪ ኮሚቴዎች ጋር ውይይት እየተካሄደ ይገኛል።

የካፋ ዞን ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ዞናዊ ነባራዊ ሁኔታን መሠረት ያደረገ አጠቃላይ የዞን አመራርና የወረዳ እና ከተማ አስዳደር አስተባባሪ ኮሚቴዎች ጋር ውይይት በቦንጋ ከተማ እያካሄደ ይገኛል። በውይይቱ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የካፋ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ እንዳሻው ከበደ፥ የመድረኩ ዓላማ ቀደም ሲል በተሰጡ የአመራር መድረኮች የተገኙ አቅሞችን በማቀናጀትና በአመራር መካከል የተግባር አንድነትን በመፍጠር የህዝብ የልማት አቅሞችን…

Read More

የዳውሮ ብሄረሰብ ዘመን መለወጫ “ቶኪ ቤኣ” በዓልን በደማቅ ሁኔታ ለማክበር ከወዲሁ ዝግጅት መጠናቀቁን የዳውሮ ዞን ባህል ቱሪዝምና ስፖርት መምሪያ አስታወቀ

የዳውሮ ብሄረስብ ማንነት መገለጫ የሆነውን የዘመን መለወጫ “ቶኪ ቤኣ” በዓል የፊታችን ነሐሴ 29 አና 30/2016 ዓ.ም ለሁለት ተከታይ ቀናት ለማክበር ከሁለት ወር በፊት አስፈላጊው ዝግጅት ሲደረግ መቆየቱን የተናገሩት የዞኑ ባህል፣ በቱሪዝምና ስፖርት መምሪያ ኃላፊ አቶ ፍቃዱ ደምሴ ናቸው። እንደ ኃላፊው ገለፃ “ቶኪ ቤኣ” የጥጋብ፣ የአብሮነት ምልክት፣ የእርቅ፣ የሠላምና የአንድነት ተምሳሌት መሆኑን ተናግረው፤ በተለያዩ አጋጣሚዎች ሀገር…

Read More

በክልሉ ለኦዲት ግኝቶች ምላሽ በማይሰጡ ተቋማት ላይ የተጠያቂነትና ህግ የማስከበር ስራ ተጠናክሮ ይቀጥላል፦ የተከበሩ አቶ ወንድሙ ኩርታ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የኦዲት ግኝት አስመላሽ ግብረ-ሀይል በኦዲት ግኝት እርምት አወሳሰድ ላይ የአፈፃፀም ግምገማ መድረክ በቦንጋ ከተማ አካሂዷል፡፡ በመድረኩ በክልሉ በቤንች ሸኮና በካፋ ዞን በንግድና ኢንቨስትመንት እና በስራ ክህሎትና ኢንተርፕራይዝ መምሪያ የተደረገውን የክዋኔ እና አካባቢ ኦዲት ሪፖርት ቀርቦ ውይይት ተደርጓል፡፡ የክልሉ ዋና ኦዲተር መስሪያ ቤት ዋና ኦዲተር አቶ አስራት አበበ ባቀረቡት የሥራ ዕድል…

Read More

በልማት ወደኋላ ለቀሩና ለተዘነጉ አካባቢዎች የብልፅግና ፓርቲ ልዩ ትኩረት መስጠቱን ርዕሰ መስተዳድሩ ገለጹ።

በዳውሮ ዞን ታርጫ ከተማ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የብልፅግና ፓርቲን የሚደግፍ ታላቅ ህዝባዊ የድጋፍ ስልፍ ተካሂዷል። የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)፥ የብልፅግና ፓርቲ አካታች የፖለቲካ ምህዳር መፈጠሩ በመድረኩ የገለጹት። ፓርቲ ለዓመታት በልማት ተዘንግተውና ወደኋላ ቀርተው የኖሩ አካባቢዎችን ታሪክ በመቀየር የልማት ፍትሃዊ ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ በልዩ ትኩረት እየሰራ ይገኛል ብለዋል ርዕሰ መስተዳድሩ።…

Read More

የአርብቶ አደሩን ሕይወት በዘላቂነት በመቀየር የተረጋጋ ኑሮ እንዲመራ እየተሰራ መሆኑን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል አርብቶ አደርና ቆላማ አካባቢዎች ቢሮ ገለጸ።

በቢሮው ከፍተኛ አመራሮች የተመራ ልዑክ በምዕራብ ኦሞ ዞን ሱሪ ወረዳ የሚሠሩ የልማት ስራዎችን ጎብኝቷል። በምዕራብ ኦሞ ዞን ሱሪ ወረዳ የሚሠሩ የቆላማ አካባቢዎች ኑሮ ማሻሻያ የልማት እና የፕሮጀክት ስራዎች ውጤታማ እንዲሆኑና በዘላቂነት የተረጋጋ ኑሮ እንዲመሩ በክልሉ መንግሥት በኩል ሰፊ ስራ እየተሠራ መሆኑን የአርብቶ አደርና ቆላማ አካባቢዎች ቢሮ ኋላፊ አቶ መቱ አኮ ተናግረዋል። ሱሪ ወረዳ ለተለያዩ የሰብል…

Read More