Trendings

ከአቧራ ወደ አሻራ የተለወጠው የኢትዮጵያ የቱሪዝም ሃብት

የመደመር መንግሥት ለቱሪዝሙ ዘርፍ በሰጠው ሰፊ ትኩረት እና ክትትል ዘርፉ ከአቧራ ወደ አሻራ እየተቀየረ ይገኛል። በገበታ ለሸገር፣ በገበታ ለሀገር እና በገበታ ለትውልድ የተገነቡት ፕሮጀክቶች ቱሪስቶችን በመሳብ ሰፊ የቱሪዝም እንቅስቃሴ እየፈጠሩ ነው። የቱሪዝም ሚኒስትር ዴኤታ እንደገና አበበ (ዶ/ር) ከኢቢሲ ዶት ስትሪም ጋር በነበራቸው ቆይታ፣ የሀገራችን የቱሪዝም እንቅስቃሴ አመርቂ እመርታ በማሳየቱ የቱሪስቶች ፍሰት እየጨመረ ነው ብለዋል። አዳዲስ…

Read More

የሚዲያ እና ኮሙኒኬሽን ዘርፍን ማጠናከር በመረጃ የበለፀገ ማህበረሰብ እንዲጎለብት ሚናው የጎላ እንደሆነ ተገለፀ

የክልሉ መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ በሸካ ዞን በኮሙኒኬሸንና ሚዲያ ሥራዎች ዙሪያ ድጋፍ ክትትል ስራዎችን አድርጓል። የቢሮዉ አመራሮችና ባለሙያዎች በሸካ ዞን የዞን ማዕከል ፣ የአንድራቻ ወረዳ ፣ የየኪ ወረዳና ቴፒ ከተማ አስተዳደር ተግባር አፈፃፀም ያለበትን ደረጃ ምልከታ አድርገዋል። በድጋፍ ክትትሉ በዕቅድ ዝግጅት፣በሰው ኃይል ስምሪት፣ በኮሙኒኬሽንና ህዝብ ግንኙነት፣በሚዲያ ሞኒተሪንግና በህዝብ አስተያየት ጥናት ዕቅድ እንዲሁም የመንግስት መረጃና ዲጂታል…

Read More

በግርማ አመንቴ (ዶ/ር) የተመራ ልዑክ በብራዚል የሥራ ጉብኝት እያደረገ ነው::

በግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) የተመራ የኢትዮጵያ ልዑክ በብራዚል የሥራ ጉብኝት እያደረገ ነው። የልዑካን ቡድኑ አባላት ጉብኝት በብራዚል በግብርናው ዘርፍ የተሰሩ ሥራዎችን ልምድ ለመቅሰም ያለመ መሆኑ ተገልጿል፡፡ በብራዚል በምርትና ምርታማነት ላይ ያጋጠሙ ተግዳሮት የተፈቱባቸው ዘዴዎችን እና የተለያዩ ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀም በምርት ዕድገት ላይ አዎንታዊ እመርታ ማስመዝብ የተቻለበት ሒደትንም ልዑኩ ተመልክቷል፡፡ የብራዚል መንግስት የዜጎችን የምግብ ዋስትናን ማረጋገጥ…

Read More

በክልሉ የዘንድሮ በልግ ምርት ዘመን ሥራዎችን በልዩ ንቅናቄ እና ትኩረት በመምራት የግብርና ምርትና ምርታማነት ለማሳደግ ይሰራል፦ አቶ ማስረሻ በላቸዉ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) በተገኙበት የግብርና ቢሮ የ2018 ዓ.ም የበልግና ተፋሰስ ልማት ሥራዎች ክልላዊ ንቅናቄ መድረክ በቦንጋ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። በመድረኩ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር እና የግብርና ቢሮ ኋላፊ አቶ ማስረሻ በላቸው ከክልሉ አጠቃላይ ዓመታዊ ምርት 65 በመቶ ያህሉ በበልግ አዝመራ የሚመረት መሆኑን አስረድተዋል። በክልሉ ከጊዜ ወደ ጊዜ…

Read More

የመደመር ጽንሰ ሀሳብ ለውጡን ለመድፈቅ የተደረጉ ሙከራዎችን ለማክሸፍ ትልቅ አበርክቶ ነበረው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

የመደመር ጽንሰ ሀሳብ ለውጡን ለመድፈቅ የተደረጉ ሙከራዎችን ለማክሸፍ ትልቅ አበርክቶ ነበረው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የመደመር ጽንሰ ሃሳብ ሀገራዊ ለውጡን ለመድፈቅ የተደረጉ ሙከራዎችን ለማክሸፍ ትልቅ አበርክቶ ነበረው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ “የመደመር መንግሥት” የተሰኘውን አዲስ መጽሐፍ በተመለከተ ባደረጉት ቃለ መጠይቅ፤ መደመር ንድፈ ሐሳብ ብቻ ሳይሆን በሂደት እየዳበረ እና…

Read More

አዲሱ ትውልድ በዲጂታል ቴክኖሎጂ በአለም አቀፍ ደረጃ ብቁ ፣ ተወዳዳሪና ተፎካካሪ እንዲሆን መንግስት ምቹ ሁኔታን ፈጥሯል፦ አቶ ግዛው ጋጊያብ

የክልሉ ኢንዱስትሪና ኢኖቬሽን ቢሮ በሚቀጥሉት 3 አመታት በክልሉ ከ140ሺ በላይ የኮደርስ ሰልጣኞችን ወደ ዲጂታል ኢኮኖሚው ለመቀላቀል በሚዛን ማዕከል የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና እየሰጠ ነው። የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የኢንዱስትሪና ኢኖቬሽን ቢሮ ኃላፊ አቶ ግዛው ጋጊያብ የስልጠና መድረኩን በንግግር ሲከፍቱ እንደተናገሩት ኢትዮጵያ 2025 እስከ 2030 በአፍሪካ 5 በዲጂታል ቴክኖሎጂ ቀዳሚ ሀገራት ተርታ ለመሰለፍ ትኩረት ሰጥታ እየሰራች…

Read More

የ2018 በጀት ትኩረትና የቀጣይ ዓመት ሀገራዊ ዕድገትን በተመለከተ

አጠቃላይ በጀታችን ለድህነት ቅነሳ ትኩረት ያደረገ ነው፤ ከዚያ የተረፈው ለዕዳ ክፍያ እና ድጎማ ለሚያስፈልጋቸው የሚውል ነው። አብዛኛው ገንዘባችን ድጎማ፣ ዕዳ ክፍያና መሰል ጉዳዮችን ስለሚያካትት የካፒታል በጀታችን ዕድገት ቢኖረውም ውስን ነው። በአንድ በኩል የኑሮ ውድ ሆነ ደሞዝ ችግር ሆነ እያልን እሱን ሳንመልስ በውስን ገቢ ያገኘውን ገቢ በሙሉ ልማት ላይ ካዋልን ችግሩ ስለሚባባስ ያንን እያስታረቁ መሄድ ያስፈልጋል።…

Read More

በፕሪቶሪያው ስምምነት የፌደራል መንግስትና የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር በርካታ ድሎችን አስመዝግበዋል – ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

በፕሪቶሪያው ስምምነት የፌደራል መንግስትና የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር በትብብር በርካታ ድሎችን አስመዝግበዋል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡ 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 3ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 14ኛ መደበኛ ስብሰባ እየተካሄደ ሲሆን÷ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከምክር ቤት አባላት ለተነሳላቸው የተለያዩ ጥቄዎች ምላሽ እና ማብራሪያ እየሰጡ ነው፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በማብራሪያቸው÷ በአማራ…

Read More

በጎነት እንደ ባህል

ሪፖርታዥ በጎነት እንደ ባህልበአሥራዎቹ ዕድሜ ውስጥ እያለ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት መጀመር እጅግ ጠቃሚ መሆኑ ይነገራል። በጎ ፈቃደኝነት ወጣቶች በተጨባጭ ተግዳሮቶች ውስጥ እንዲሰሩ እና ተፅዕኖ ፈጣሪ ለውጦችን እንዲያደርጉ እድል እንደሚሰጥም ይታመናል። በጎ ፈቃደኝነት ወጣቶችን በማህበረሰባቸው ውስጥ መልካም ነገሮችን እንዲያበረክቱ ከማስቻሉም በላይ ጠቃሚ የህይወት ክህሎቶችን እንዲያዳብሩ፣ ርህራሄ እንዲያሳድጉ እና ማህበራዊ ሃላፊነት እንዲሰማቸው እና ለግል እና ለጋራ ህይወታቸው…

Read More

የፕሮግራም በጀት አሰራር ስርዓቱን በየተቋማት ተግባራዊ በማድረግ ስራዎችን በውጤት ለመለካት እና ተጠያቂነትን ለማስፈን እንዲቻል በልዩ ትኩረት እየተሰራ እንደሚገኝ የክልሉ ፋይናንስ ቢሮ አስታወቀ።

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ፋይናንስ ቢሮ በፕሮግራም በጀት አሰራርና አተገባበር ዙሪያ በክልሉ በሚገኙ ለዘርፉ አመራሮች የተዘጋጀዉ ስልጠና በሚዛን አማን ከተማ እየተሰጠ ይገኛል። የስልጠናው ዓላማ የፕሮግራም በጀት አሰራርና አተገባበር፣ ክትትልና ሪፖርትን ለመለካት የሚያስችሉ የአሰራር ስርዓት ላይ የተሻለ ግንዛቤ ለመፍጠር ነው ተብሏል። በመድረኩ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የክልሉ ፋይናንስ ቢሮ ኃላፊ አቶ ተመስገን ከበደ ከዚህ በፊት የነበሩ…

Read More