Trendings

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብሔረሰቦች ምክርቤት 4ኛ ዓመት 5ኛ መደበኛ ጉባኤ መካሄድ ጀምሯል።

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብሔረሰቦች ምክርቤት 4ኛ ዓመት 5ኛ መደበኛ ጉባኤ መካሄድ ጀምሯል። የብሔረሰቦች ምክርቤት ዋና አፈጉባዔ የተከበሩ አቶ መቱ አኩ በጉባዔዉ መክፈቻ ባደረጉት ንግግር በክልሉ በሁሉም ዘርፎች በፍጥነት ለማደግ እጅ ለእጅ ተያይዘን መስራት ይኖርብናል ብለዋል። በክልሉ ህገ_መንግስት በተሰጠው ስልጣን መሰረት በክልሉ ወንድማማችነትና እህትማማችነት እሴት እንዲጎለብት ትኩረት በመስጠት እየተሰራ ይገኛል ብለዋል። የህብረተሰቡን ፍትሐዊ ተጠቃሚነትን…

Read More

ሀገራዊ ለውጡ እውን የሆነበትን 8ኛ ዓመት አስመልክቶ በጀሙ ከተማ ህዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ እየተካሄደ ይገኛል

መጋቢት 28/2018 ዓ.ም በምዕራብ ኦሞ ዞን በሀገራችን መጋቢት 24 ቀን 2010 ዓ.ም እውን የሆነውን ሀገራዊ ለውጥ 8ኛ ዓመትን ምክንያት በማድረግ ህዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ እየተደረገ ይገኛል። የድጋፍ ሰልፉ ተሳታፊዎች ለውጡ እውን ከሆነ ወዲህ የተመዘገቡ ኢኮኖሚያዊ፣ ማኅበራዊ እና ፖለቲካዊ ድሎችን አጠናክሮ ለማስቀጠል ዝግጁ መሆናቸውን አረጋግጠዋል። በዚህም ድምጻችን ለብልጽግና ለሠላም እና ለፍትህ፤ በመጋቢት 24 ፍሬ ወደ ተምሳሌታዊ ጉዞ፣…

Read More

አመራሩ የምርጫና ንቅናቄ አጀንዳዎችን በተቀመጠው አሰራር ሥርዓት መሠረት መምራትና መፈጸም ይገባል፦ ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል የምርጫና ሌሎች ንቅናቄ አጀንዳዎች አፈጻጸም የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) በተገኙበት ተገምግሟል። በመድረኩ ርዕሰ መስተዳድሩ እንደገለጹት፤ አመራሩ የምርጫና ንቅናቄ አጀንዳዎችን በተቀመጠው አሰራር ሥርዓት መሠረት በኃላፊነት መምራትና መፈጸም እንደሚገባው አሳስበዋል። በተለይም የምርጫ ሂደቶችና ሌሎች የንቅናቄ ሥራዎች በቅንጅትና በተጠናከረ አመራር እንዲከናወኑ ሁሉም የአመራር አካላት የድርሻቸውን በብቃት እንዲወጡ ርዕሰ መስተዳድሩ አሳስበዋል።…

Read More

በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የቤንች ሸኮ ዞን ተወካዮች ከዞኑ የካቢኔ አባላት ጋር በዞናዊ የልማትና የመልካም አስተዳደር ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት እያካሄዱ ነው።

የፓርላማ አባላቱ በቀጣይም በዞኑ በትምህርት ፣ ጤና ፣ የመንገድ እና የውሀ ልማት ስራዎችን ተዘዋውረው የሚጎበኙ ሲሆን ከወከሏቸው ህዝብ ጋር ውይይት እንደሚያደርጉም ገልጸዋል። የቤንች ሸኮ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ሀብታሙ ካፍትን እንደተናገሩት በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የዞኑ ተወካዮች በተለያዩ ጊዜያት ወደ ህዝቡ እየወረዱ የተለያዩ የልማት ስራዎችን የመጎብኘትና ከወከሉት ህዝብ ጋር መድረኮችን እየፈጠሩ መቆየታቸውን ገልጸዋል። የምክር ቤት…

Read More

የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ለአነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዝ አንቀሳቃሾች በቦንጋ ከተማ ስልጠና መስጠት ጀመረ::

የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ከደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ኢንተርፕራይዝና ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ጋር በመተባበር በልዩ ሁኔታ ለተመረጡ ኢንተርፕራይዞችና ባለሀብቶች ለ 5 ተከታታይ ቀናት የሚቆይ ስልጠና በቦንጋ ከተማ መስጠት ጀምሯል። የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አስፋው አበራ በዙም ባስተላለፉት መልዕክት የአሁኑ ስልጠና ከዚህ ቀደም ከነበረው የአነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዝ አንቀሳቃሾች ስልጠና የተለየ መሆኑን ተናግረዋል ። ለዚህ…

Read More

በሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት 42ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ካነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች…

ግብርና የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ዋልታ ነው በርካታ የኢትዮጵያ ህዝብ የሚሳተፍበት ሴክተር ነው፤ በአንድ ዘርፍ ላይ ጥገኛ የሆነ ኢኮኖሚ ስለማያዋጣ ብዝኃ ዘርፍ እና ብዝኃ ተዋናይ በማድረግ ብዙ ጥቅም ለማግኘት ነው በግልፅ መንገድ ሪፎርም የጀመርነው፡፡ ኢትዮጵያ የምግብ ሉዓላዊነትን ማረጋገጥ አለባት፤ አምርታ መብላት የማትችል ሀገር ብሔራዊ ጥቋሟን ለማስጠበቅ ትቸገራለች፡፡ ባለፉት ጥቂት ዓመታት በኢትዮጵያ 27 ሚሊየን ገደማ ሰዎች በሴፍቲኔት የታቀፉ…

Read More

ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ የኮይሻ- ኦሽካ ዴንቻ ጠጠር መንገድ ግንባታ መርቀው ከፈቱ።

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ በ78 ሚሊዮን ብር ወጭ የተሰራውን የኮይሻ-ኦሽካ ዴንቻ ጠጠር መንገድ ልማት ፕሮጀክት መርቀው ለአገልግሎት ክፍት አድርጓል። 44 ኪ.ሜ ርቀት ያለው ጠጠር መንገድ ግንባታ ፕሮጀክት በክልሉ መንገዶች ባለስልጣን ታርጫ ዲስትሪክት ጽ/ቤት የተሰራ ሲሆን ኮንታ ዞን ኮንታ ኮይሻ ወረዳ ኮይሻ ከተማን ከኦሽካ ዴንቻ ቀበሌ ጋር የሚያገናኝ…

Read More

የጉባ ብስራቶችና የመደመር መንግስት ትሩፋቶች ላይ በህዝብና በመንግስት ቅንጅት የመጣው ለውጥ የሀገራችን ከፍታ ያሳየ ነው ተባለ

በሸካ ዞን ማሻ ከተማ ወቅታዊ ሀገራዊና ክልላዊ ጉዳዮች ዙሪያ ከተማ አቀፍ የህዝብ ውይይት መድረክ መካሄድ ጀምረዋል። በመድረኩ ላይ የእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክት ያስተላለፉት የማሻ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ አንዷለም ጌታቸው የጋራ ልማትና መልካም አስተዳደር ጉዳዮች ላይ ውይይት በማድረግ ቀጣይ የተሻለ ውጤት ማስመዝገብ እንደሚገባ ጠቁመዋል። ‎‎‎‎‎‎‎በውይይት መድረኩ ላይ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የክልል ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ…

Read More

ጠቅላይ ሚኒስር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ስለባሕር ዳር ልምድ ያነሷቸው ነጥቦች

ዛሬ የባሕርዳርን ከተማ የኮሪደር ልማት እንቅስቃሴ ተመልክቻለሁ። ተፈጥሮ እና የሰው ጥበብ ተዋሕደው ባሕርዳርን ይበልጥ ውበቷን እያወጡት ነው። ከተማዋን የንግድና የቱሪዝም ማዕከል ለማድረግ አመራሩ ከሚያደርገው ጥረት የምንማራቸው ብዙ ነገሮች አሉ። 1. ባሕር ዳር በፈተና ውስጥ የመጽናት ምሳሌ ናት፤ ባለፉት ዓመታት የነበረው ፈተና እያለፈ ነው። ባሕር ዳር በፈተናው ውስጥ ሥራዋን አላቋረጠችም። እንዲያውም ለፈተና የተወረወረውን ድንጋይ ለግንባታ ተጠቅማበታለች።…

Read More

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 8ኛ መደበኛ ጉባኤ ዛሬ በነበረው የሁለተኛ ቀን ውሎው የክልሉን ጠቅላይ ፍርድ ቤት የአፈጻጸም ሪፖርት አዳምጧል።

የ2017 በጀት ዓመት የስራ አፈጻጸም ሪፖርትና የ2018 በጀት ዓመት ጠቋሚ ዕቅድ በክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት በአቶ ቆጭቶ ገብረማርያም ቀርቧል። የክልሉ ጠቅላይ ፍርድቤት ፕሬዝዳንት አቶ ቆጭቶ ገ/ማሪያም ለምክርቤቱ ባቀረቡት ሪፖርት ፍርድ ቤቶች ነጻና ገለልተኛ ሆነዉ የዳኝነት አገልግሎት መስጠታቸው ለማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ዕድገት የራሳቸውን አስተዋጽኦ እያበረከቱ እንደሚገኙም ገልጸዋል። በየደረጃው የሚገኙ የክልሉ ፍርድቤቶች የተሰጣቸውን ህግ የመተርጎም ስልጣንን…

Read More