Trendings

የአፍሪካ የአመራር ልህቀት አካዳሚ ባለፋት ሶስት ቀናት ለደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ከፍተኛ አመራሮች በቦንጋ ከተማ ስሰጥ የነበረው አመራር አቅም ግንባት ስልጠና ተጠናቀቀ።

“ከመልካም አመራርነት ወደ ታላቅ አመራርነት መሻገር ” በሚል መርህ ቃል ለክልሉ አመራሮች በተዘጋጀው የአቅም ግንባታ ስልጠና የክልሉ አጠቃላይ አመራር እንዲሁም የዞን፣ የወረዳ እና የከተማ አስተዳደር አስተባባሪዎች ተሳትፈዋል። ስልጠናው በአመራሩ ዘንድ የአስተሳሰብና የተግባር አንድነትን በመፈጠር፤ አመራሩ በእያንዳንዱ ተግባር ላይ ፍጥነትና ፈጠራ በማከል ለክልሉ ሁለንተናዊ ለውጥ አስተዋጽኦ እንዲያበርክት የሚያዘጋጅ መኾኑን ነው ተሳታፊዎች የገለጹት። አመራሩ በስልጠናው ያገኘውን የጽንስ…

Read More

ሜጋ ፕሮጀክቶችን በተመለከተ

ኢትዮጵያ ውስጥ በጋዝ፣ ማዳበሪያ፣ አውሮፕላን ማረፊያና ቤቶች ልማት ላይ የምንሰራው ስራ ጨዋታ ቀያሪ ነው። የማዳበሪያ ምርትን በሀገር ውስጥ በመተካት ብቻ የግብርና ምርታማነትን ቢያንስ በእጥፍ ማሳደግ ይቻላል። ይህም በኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ውስጥ ትልቅ እጥፋት ነው። ሌሎችም ሲጠናቀቁ የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ላይ ተጨባጭ ለውጥ ይመጣል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አቢይ አህመድ

Read More

የምዕራብ ኦሞ ዞን ውብ ምድር

የምዕራብ ኦሞ ዞን በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ከሚገኙ ዞኖች አንዱ ነው። ዞኑ የሜኤን፣የዲዚ፣የሱሪና ዚልማም ብሔረሰቦች እና ሌሎች ኢትዮጵያዊያን አብረው ተዋደው፣ተጋብተው፣ተዋልደው፣ሀብት አፍርተው በፍቅር የሚኖሩበት አካባቢ ነው። የምዕራብ ኦሞ ዞን በሰብል አብቃይነቱ ፣ በወርቅና በሌሎች የከበሩ ማዕድናት ከመገለጫዎቹ ዋናዎቹ ናቸው። ዞኑ በርካታ የውጭ ሀገራትን ቀልብ የሚስቡ የተፈጥሮና ሰው ሰራሽ የቱሪስት መስህቦች የሚገኙበት ዞንም ነው። በዚሁ ምዕራብ…

Read More

ባለፉት 6 ወራት ከ1 ሚሊየን ለሚበልጡ ዜጎች የሥራ ዕድል ተፈጥሯል -ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር)::

ባለፉት ስድስት ወራት ከ1 ሚሊየን በላይ ዜጎች የሥራ ዕድል እንደተፈጠረላቸው ጠቅላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ገለጹ። የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው 14ኛ መደበኛ ስብሰባ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ከምክር ቤት አባላት ለተነሱላቸው ጥያቄዎች ሰፋ ያለ ማብራሪያ ሰጥተዋል። የሥራ ዕድል ፈጠራን በተመለከተ በሰጡት ማብራሪያ በየዓመቱ ከፍተኛ የሆነ የሥራ ፍላጎት መኖሩን ገልፀዋል። በበጀት ዓመቱ ስድስት ወራት…

Read More

vbdfg

የኢፌዴሪ መንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት የድጋፍና ክትትል ቡድን በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ የሥራ እንቅስቃሴ ዙሪያ ከቢሮ ኃላፊዎችና ማናጅመንት አካላት ጋር ተወያይተዋል። የድጋፍና ክትትል ቡድን ዓላማዉ፤ ክልላዊ የኮሙኒኬሽን እና የህዝብ ግንኙነት ሥራዎች ያለበት ደረጃ በመገምገም ጥንካሬዎችን ማስቀጠል እንዲሁም ክፍተቶችን በመሙላት የቀጣይ ሥራዎች የተቀላጠፈ እንዲሆን ለማስችል ነዉ። የኢፌዲሪ መንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ድጋፍ ቡድን፣…

Read More

የትምህርት ለትውልድ መርሐ-ግብር የፋይናንስ ክፍተትን በመሙላት እያበረከተው ያለው አስተዋጽኦ፦ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ

የትምህርት ለትውልድ መርሐ-ግብር የፋይናንስ ክፍተትን በመሙላት እያበረከተው ያለው አስተዋጽኦ፦ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ የትምህርት ለትውልድ መርሐ-ግብር በትምህርት ዘርፍ የነበረውን የፋይናንስ ክፍተት በመሙላት ትልቅ አስተዋጽኦ እያበረከተ መሆኑን የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ገለፁ። የአጠቃላይ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሀገር አቀፍ የምክክር መድረክ በሐዋሳ ከተማ እየተካሄደ ነው። በኢትዮጵያ የትምህርት ጥራትን ለማስጠበቅ የተጀመረውን ሰፊ ንቅናቄ ተከትሎ የሚያስፈልገውን ፋይናንስ በትምህርት ለትውልድ ንቅናቄ…

Read More

በተቋሙ የተጀመረው ዓላማ ተኮር ተግባቦት ሥራ የኮሙኒኬሽን ዘርፉን ስኬታማ እያደረገ መሆኑ ተገለጸ::

በክልሉ መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ በካፋ ዞን በተለያዩ ወረዳዎችና ቦንጋ ከተማ አስተዳደር መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት ሲደረግ የነበረው የድጋፋና ክትትል ግብረ-መልስ ሪፖርት ቀርቧል። መድረኩን የመሩት የድጋፍ ቡድኑ መሪ ወ/ሮ በረከት ኢዮብ እንዳሉት በተቋሙ የተጀመረው ዓላማ ተኮር ተግባቦት ሥራ የኮሙኒኬሽን ዘርፉን ስኬታማ እያደረገ ነው ብለዋል:: የካፋ ዞን መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አዳሙ እሸቱ የተቋሙን…

Read More

በአሶሳ፣ በቦንጋ፣ ሚዛን አማን፣ ደብረ ብርሐን፣ ሻሸመኔና ነቀምቴ ከተሞች ሕዝባዊ ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው

በአሶሳ፣ በቦንጋ፣ ሚዛን አማን፣ ደብረ ብርሐን፣ ሻሸመኔና ነቀምቴ ከተሞች የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች የተሳተፉበት ሀገር አቀፍ ሕዝባዊ ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው። በከተሞቹ ሕዝባዊ ኮንፈረንስ በብልጽግና ፓርቲ ሁለተኛ መደበኛ ጉባዔ የተቀመጡ ውሳኔዎችና አቅጣጫዎች ዙሪያ ሰፊ ውይይት እንደሚደረግ ይጠበቃል። በኮንፈረንስ የተለያዩ አካባቢዎች የተውጣጡ የህብረተሰቡ ክፍሎች ተሳትፈዋል። በቤኒሻንጉል ጉሙዝክ ክልል አሶሳ ከተማ በሚካሄደው መድረክ የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪያት ካሚል እና…

Read More

በታሪካችን ለመጀመሪያ ጊዜ በ5 ዓመት ውስጥ የኢትዮጵያ ጥቅል ሀገራዊ ምርት በእጥፍ አድጓል – ጠ/ሚ/ር ዐቢይ አሕመድ

የዓለም ንግድ ሥርዓት መዛባት ያስከተለውን ጫና የሚቋቋም የኢኮኖሚ አቅጣጫዎችን መከተል በመቻላችን በታሪካችን ለመጀመሪያ ጊዜ በ5 ዓመት ውስጥ የኢትዮጵያ ጥቅል ሀገራዊ ምርት በእጥፍ ማደጉን ነው የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ የገለጹት፡፡ የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ በ6ኛው የኢፌዲሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 3ኛ ዓመት የስራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ከአባላቱ ለቀረቡ ጥያቄዎች ምላሽና…

Read More

የፌዴራል አስተዳደር ሥነ-ሥርዓት አዋጅ እና የሽግግር ፍትሕ ፖሊሲ ላይ ምክክር ተካሄደ::

የኢ.ፌ.ዴ.ሪፍትሕ ሚኒስቴር በፌደራል አስተዳደር ሥነ-ሥርዓት አዋጅ እና የሽግግር ፍትሕ ፖሊሲ ላይ ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር የምክክር መድረክ አካሂዷል። በመድረኩ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባዔና ምክትል አፈጉበዔ፣ የተለያዩ ቋሚና ጊዜያዊ የኮሚቴ አባላት፣ የፌዴራል ፍርድ ቤቶች ፕሬዚዳንቶች፣ የዲሞክራስ ተቋማት ኃላፊዎች እንዲሁም ሌሎች ባለድርሻ አካላት ተገኝተዋል። የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ፤ በሀገሪቱ በተለያዩ…

Read More