Trendings

የተጀመረው የሚዲያ የመስክ ምልከታ እውነታን ለህዝብ ገልጦ ለማሳየት ዕድል የሚሰጥ ነው ሲሉ የሚዲያ ባለሙያዎች ተናገሩ።

ባለሙያዎቹ ይህን ያሉት በቤንች ሸኮ ዞን ጉራፈርዳ ወረዳ እየለማ የሚገኘውን የበልግ እርሻ የመስክ ምልከታ ባደረጉበት ወቅት ነው። በክልሉ የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ባዘጋጀው የሚዲያ መስክ ምልከታ ሀገር አቀፍና የክልል ሚዲያ ባለሙያዎች ተሳትፈዋል ። ከተሳተፉት ሚዲያዎች መካከል ጋዜጠኛ ቀደሰ ተክሌ ከኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት የመጡ ሲሆን እየተከናወነ ያለው የበልግ እርሻ አርሶአደሮችን ራሳቸውን ለመለወጥ የሚያደርጉትን ጥረት ይበልጥ አጉልቶ…

Read More

የሸካ ዞን ምክር ቤት 5ኛ ዙር፣ 13ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 24ኛ መደበኛ ጉባኤውን በቴፒ ከተማ እያካሄደ ይገኛል።

ጉባኤውን በመክፈቻ ንግግር ያስጀመሩት የምክር ቤቱ ዋና አፈ ጉባኤ የተከበሩ አቶ ዮሐንስ ካሳሁን ምክር ቤቱ በሕገ-መንግሥቱ በተሰጠው ሥልጣን መሠረት የልማት፣ የመልካም አስተዳደርና የሰላም ጉዳዮች ላይ ትኩረት አድርጎ እየሠራ መሆኑን ገልጸዋል። ዞኑ አሁን ላይ ለሚገኝበት ዘላቂ ሠላም ምክር ቤቱ ጉልህ ሚና መጫወቱን ጠቅሰው ይህንንም አጽንቶ ለማስቀጠል ሁሉም የድርሻውን የመወጣት ኃላፊነት እንዳለበት አሳስበዋል። ​የዘንድሮው ጉባኤ 7ኛው ሀገራዊ…

Read More

የኮንስትራክሽን ዘርፉ በኢትዮጵያ ስራ እድል ፈጠራ ወሳኝ ሚና እየተጫወተ ነው – የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል

የኮንስትራክሽን ዘርፉ በኢትዮጵያ ስራ እድል ፈጠራ ወሳኝ ሚና እየተጫወተ መሆኑን የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል ገለፁ። 20ኛው የዓለም ሥራ ድርጅት በሥራ ላይ የተመሰረተ የባለሙያዎች አህጉራዊ ስብሰባ “የማይበገር ማህበረሰብ እና ጤናማ አካባቢ የሰው ኃይልን በብዛት የሚጠቀሙ የኢንቨስትመንት ፕሮግራም አካሄዶች” በሚል መሪ ሀሳብ በአፍሪካ ሕብረት መሰብሰቢያ አዳራሽ እየተካሄደ ነው። በስብሰባው የመንግስት ከፍተኛ የሥራ ሀላፊዎች፣ የተለያዩ ሀገራት ተወካዮች፣…

Read More

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ካቀረቧቸው ጥያቄዎች እና አስተያየቶች መካከል:-

በኢትዮጵያ ግዙፍ የልማት ፕሮጀክቶችን በመገንባት የህዝብ ጥያቄን ለመፍታት እና የሀገሪቱን ብልጽግና ለማረጋገጥ የሚሰራው ስራ የሚደነቅ ነው ዘላቂ የሰላም ግንባታን ከማጠናከር አንጻር ምን አቅጣጫ ተይዟል ? በሀገሪቱ የሚስተዋለውን ከፍተኛ የዋጋ ንረት እና የኑሮ ውድነት ለማቃለል መንግስት የያዘው አቅጣጫ ካለ ቢብራራ 7ኛውን ሀገራዊ ምርጫ የተሳካ ለማድረግ የተፈጠሩ አስቻይ ሁኔተዎች ምንድናቸው እንዲሁም የምርጫውን ሂደት ለማደናቀፍ የሚንቀሳቀሱ ሀይሎችን ለመግታት…

Read More

ርዕሰ መስተዳድር ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)፥ ከ280 በላይ አባወራዎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ አነስተኛ መስኖ መርቀው ከፍቱ።

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)÷ በዳውሮ ዞን፣ ማረቃ ወረዳ በክልሉ የመስኖ ኤጄንሲ የተሰራውን የውኒ አነስተኛ መስኖ መርቀው ከፍተዋል። ከ144 ሄክታር የማልማት አቅም ያለው የመስኖ ፕሮጀክት የተገነባው ከ75 ሚሊዮን በሚጠጋ የክልል መንግሥት የበጀት ድጋፍ ነው። ፕሮጀክቱ የ5.7 ኪሎሜትር ዋና የውሃ ካናል የመስመር ዝርጋታ እና ሌሎች የስትራክቸርና መካኒካል ሥራዎች ያካተተ ሲሆን…

Read More

“በብዙ የሀገራችን ክፍል እንደሚታየው የደቡብ ክልል በተፈጥሮ ሀብት የበለፀገ ነው። በያዝነው የምርት ዘመን የፍራፍሬ እና አትክልት ምርት በተለየ ሁኔታ አጥጋቢ ሆኗል። 34.5 ሚሊዮን ኩንታል ፍራፍሬ እና 7.6 ኩንታል አትክልት ተመርቷል። ይኽን በደቡብ ክልል የታየ ስኬት በሌሎች ክልሎችም ለማስፋፋት የጋራ እድገት ለማስገኘት እና የምግብ ዋስትና ትልማችንን አሳክቶ ዘላቂ ልማትን በሚያረጋግጥ መልክ ጠንክረን መስራት ይገባል።”፦ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

+3 All reactions: 66

Read More

ሚኒስቴሩ ከቻይና የገጠር ልማት ፋውንዴሽን ጋር በትብብር ለመስራት ተፈራረመ

የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ከቻይና የገጠር ልማት ፋውንዴሽን ጋር በተለያዩ መስኮች በትብብር መስራት የሚያስችል ስምምነት ተፈራርሟል፡፡ ስምምነቱ በ2ኛው ምዕራፍ የትብብር ማዕቀፍ በ7 ዋና ዋና የልማት መስኮች ለችግር ተጋላጭ የሆኑ የህብረተሰብ ክፍሎችን ተጠቃሚ ለማድረግ ያለመ ነው ተብሏል፡፡ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር)፥ ኢትዮጵያና ቻይና በኢኮኖሚ፣ በማህበራዊ እና ፖለቲካዊ ዘርፍ ለዓመታት የዘለቀ ግንኙነት እንዳላቸው አስታውሰዋል።…

Read More

ከ27 ሺ በላይ ዲጂታል መፅሃፍቶች የተጫነው የዶ/ር ጉነት ጥላሁን ዲጂታል ላይብረሪ በዳውሮ ዞን ታርጫ ከተማ በይፋ ተመርቋል።

በአቶ ለማ እና ዶ/ር ጉነት ጥላሁን ፋውንዴሽን ሙሉ ወጪ የተደራጀው የዳውሮ ዞን ሂዶታ ትምህርት ቤት የዲጂታል ላይብረሪ በይፋ ተመርቋል። ላይብረሪው 51 ኮሚፒዩተሮችን፣ የኢንተርኔት አገለግሎትንና 27 ሺ ዲጂታል መፅሀፍቶችን የያካተተ ነው። ላይብረሪው በዞኑ የማጣቀሻ መፅሀፍት እጥረት ችግር በመቅረፍ የተማሪዎችን መጠነ ማለፍ እንደሚጨምር የተጠቀሱት በኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የኢንዱስትሪና ማዕድን ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢና የማረቃ ገና…

Read More

ከካፋ ዞን የተወጣጡ መምህራን በቦንጋ ከተማ እየተከናወኑ የሚገኙ የልማት ሥራዎችን ጎበኙ

ከአውራዳ፣ ከሺሺንዳና ከዋቻ ከተማ አስተዳደሮች እንዲሁም ከጨናና ከሺሾ-እንዴ ወረዳዎች የተወጣጡ መምህራንና የማህበራዊ ክላስተር አስባባሪዎች የጉብኝቱ ተሳታፊዎች ናቸው፡፡ እየተከናወነ የሚገኘውን የሁለተኛ ምዕራፍ ኮሪደር ልማትን በተመለከተ የቦንጋ ከተማ ማዘጋጃ ቤት ሥራ አስኪያጅ ገለፃ ያደረጉ ሲሆን ፤ የአከባቢው ነዋሪዎችም እያደረጉት ያለውን ድጋፍ ማብራራታቸዉን ቦንጋ ኤፍ ኤም ዘግቧል።

Read More