Trendings

የብራዚል አውሮፕላን አምራች ኩባንያ በኢትዮጵያ መሥራት እንደሚፈልግ ገለፀ

የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዶ/ር ዓለሙ ስሜ የብራዚል ምክትል አምባሳደር ጃክሰን ሊማን ጨምሮ ኢምብሬር የተባለው የሀገሪቱ አውሮፕላን አምራች ኩባንያ የስራ ኃላፊዎችን ዛሬ በጽህፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል። መንግሥት ለአቪዬሽን ዘርፉ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑን ሚኒስትሩ በውይይቱ ላይ አንስተዋል። በዚህም የኢትዮጵያ አየር መንገድ አፍሪካን ከዓለም ጋር በማገናኘት የአህጉሪቱ ኩራት ሆኖ እንዲዘልቅ ማድረግ ተችሏል ብለዋል። በአቪዬሽን ዘርፍ የተሰማሩ…

Read More

ከየትኛውም አቅጣጫ የሚቃጣ ጥቃትን መመከት የሚያስችል አስተማማኝ ቁመና ገንብተናል – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ

ሠራዊቱ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅም ላይ ከየትኛውም አቅጣጫ የሚቃጣ ጥቃትን መመከት የሚያስችል አስተማማኝ ቁመና መገንባቱን የጦር ሃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ገለጹ። 129ኛ የዓድዋ ድል በዓል “ዓድዋ የጥቁር ህዝቦች ድል” በሚል መሪ ሀሳብ በዓድዋ ድል መታሰቢያ በመከበር ላይ ይገኛል። ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ በበዓሉ ላይ ባስተላለፉት መልዕክት÷ ከዓድዋ ድል የምንማረው ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅም…

Read More

የሉሲና ሰላም ቅሪተ አካሎች ለታሪክ አጥኚዎች የሚሰጠው ዕድል ትልቅ ነው

የሉሲና ሰላም ቅሪተ አካሎች ለታሪክ አጥኚዎች የሚሰጠው ዕድል ትልቅ ነው የሉሲና ሰላም ቅሪተ አካሎች ለታሪክ አጥኚዎች የሚሰጠው ዕድል ትልቅ ነው አሉ የቱሪዝም ሚኒስትር ሰላማዊት ካሳ፡፡ የሉሲ እና ሰላም ኤግዚቢሽን በዛሬው ዕለት በቼክ ሪፐብሊክ ፕራግ ከተማ ክፍት ሆኗል፡፡ የቱሪዝም ሚኒስትር ሰላማዊት ካሳ በዚሁ ወቅት እንዳሉት፤ የሉሲና ሰላም ቅሪተ አካሎች በቼክ መገኘት ለታሪክ አጥኚዎች የሚሰጠው ዕድል በዋጋ…

Read More

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ቡና የቱሪዝም ማዕከል እንዲሆን በልዩ ትኩረት ይሰራል ተባለ

የክልሉ ደን፤ አካባቢ ጥበቃና የአየር ንብረት ለውጥ ቢሮ ከFOLUR ፕሮጀክት ከክልሉ ቡና ሻይና ቅመማቅመም ባለስልጣን ጋር በመተባበር የቡና ምርታማነት ማሻሻል ላይ ትኩረት ያደረገ የምክክር መድረክ በቦንጋ ከተማ አካሂዷል። በመድረኩ የተገኙት የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የግብርና ቢሮ ኃላፊ አማካሪ እና የግብርና ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ዮሐንስ መላኩ፤ በክልሉ ቡና እና የቅመማቅመም ምርቶች የማኅበረሰቡን ኑሮ ከመቀየር ባሻገር ለኢኮኖሚ…

Read More

በኤሌክትሪክ መሰረተ ልማቶች ላይ በተፈጸመ ዝርፊያ ከ100 ሚሊዮን ብር በላይ ኪሳራ ደርሷል፡- የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት

በኤሌክትሪክ መሰረተ ልማቶች ላይ በተፈጸመ ዝርፊያ ከ100 ሚሊዮን ብር በላይ ኪሳራ እንዳጋጠመው የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታወቀ። የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የሕግ አገልግሎት ዳይሬክተር አቶ አበበ ተስፋ እንደገለጹት በኤሌክትሪክ መሰረተ ልማት ላይ እየተፈጸመ ያለው ዝርፊያ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ መጥቷል። በ2016 ዓ.ም ብቻ ከሦስት መቶ በላይ ዝርፊያዎች የተፈጸሙ ሲሆን ከ100 ሚሊዮን ብር በላይ በተቋሙ ሃብት ላይ ኪሳራ…

Read More

የክልሉ ገቢዎች ቢሮ በሩብ ዓመቱ ከ3.7 ቢሊዮን ብር በላይ ሰበሰበ

የክልሉ ገቢዎች ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ህይወት አሰግድ በ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት ብቻ ከ3.7 ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን አስታውቀው ይህ አፈጻጸም ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር የ1.87 ቢሊዮን ብር ጭማሪ ማሳየቱን ገልጸዋል። ቢሮው አፈጻጸሙን በዘመናዊ ቴክኖሎጂ በገመገመበት ወቅት፣ ምንም እንኳ ከተያዘው አጠቃላይ ዕቅድ አንጻር መጠነኛ ክፍተት ቢኖርም፣ የተመዘገበው የገቢ መጠንና ዕድገት በራሱ…

Read More

በቦንጋ ማዕከል “የህልም ጉልበት፤ለእመርታዊ ዕድገት “!በሚል መሪ ሀሳብ እየሰለጠኑ የሚገኙ የ3ኛው ዙር የብልጽግና ፓርቲ አመራሮች በቦንጋ ከተማ የተከናወኑ የልማት ስራዎችን እየጎበኙ ነው።

የ3ኛው ዙር ሰልጣኞች በካፋ ቦንጋ ከተማ እየተከናወኑ የሚገኙትን የኮሪደር ልማት ፤ብሔራዊ የቡና ሙዚየም እና የወጣቶች ክላስተር ማዕከላትን እንድሁም የተለያዩ የልማት ስራዎችን በቡድን ተከፋፍሎ ጉብኝት እያካሄዱ ይገኛል። የመስክ ምልከታዉ ሠልጣኞች ከንድፈ ሀሳብ ባሻገር የአስተሳሰብና የተግባር አንድነትን በማምጣት ከተሞክሮና ከልምድ እርስ በርስ እንዲማማሩ የሚያስችል ነው ተብሏል። የከተማ ኮሪደር ልማት ሥራና ተያያዥ ጉዳዮችን አጠቃላይ እንቅስቃሴ በተመለከተ የቦንጋ ከተማ…

Read More

የፌደራል ሱፐርቪዥን ቡድን በኮንታ ዞን እየተሰሩ ያሉትን የልማት ስራዎችን መጎብኘት ጀመረ::

በፕላንና ልማት ሚኒስቴር ሚኒስትር በዶ/ር ፍጹም አሰፋ የተመራ የፌደራል ሱፐርቪዥን ቡድን የኮንታ ዞን የጉብኝት ቆይታ የገንጂ ኢሞታ ልዩ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት በመጎብኘት ጀምሯል። ልዑካኑ በትላንትናው ዕለት የዞኑን የልማትና የመልካም አስተዳደር ተግባራት ሪፖርት አዳምጦ ግብረ-መልስ መስጠታቸው የሚታወስ ሲሆን በቀጣይ ቀናትም በጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አቢይ አህመድ ሃሳብ አመንጪነት የተገነባውን የጨበራ ዝሆን ዳና ሎጅና የጨበራ ጩርጩራ ብሄራዊ ፓርክ፣…

Read More

2017 ዓ/ም የአንደኛ ደረጃ ማጠናቀቂያ የስድስተኛ ክፍል ተማሪዎች ፈተና በይፉ ተጀምሯል

በሀገር አቀፍ ደረጃ ለ2ኛ ዙር የሚሰጠው የአንደኛ ደረጃ ማጠናቀቂያ የስድስተኛ ክፍል ተማሪዎች ፈተና በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ሁሉም አካባቢ በይፉ ተጀምሯል፡፡ ፈተናው ከዚህ በፊት ሲሰጥ ከነበረበት ሂደት በተሻለ ሁኔታ ለመስጠት ታቅዶ እየተሰራ እንደሚገኝ፣ የፈተና አዘገጃጀትና አሰጣጥ ስታንዳርድ በጠበቀና ወጥ በሆነ መንገድ መዘጋጀቱ ኩረጃን በማስቀረት የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ እንዲቻል እየተሠራ ላለው ተግባር ጉልህ ሚና እንዳለው…

Read More

ጠቅላይ ሚኒስትሩ ባለፉት 6 ወራት ከ170 ቢሊየን ብር በላይ ብድር መሰጠቱን ገለጹ

በ2016 የበጀት ዓመት የመጀመሪያ አጋማሽ ከ170 ቢሊየን ብር በላይ ብድር ለግል ሴክተሮችና ለባንኮች መሰጠቱን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ ላይ ኢኮኖሚያዊ ጉዳዮችን በሚመለከት በሰጡት ማብራሪያ÷ በኢትዮጵያ የማክሮ ኢኮኖሚ ስብራት ረዘም ላለ ጊዜ የቆየ መሆኑን አስታውሰዋል፡፡ የአየር ንብረት ለውጥ ተጽዕኖ፣ ዓለም አቀፋዊ ግጭቶች፣ የውስጥ ችግሮች እና የውጭ…

Read More