Trendings

ሀገራዊ ብልፅግናን ለማረጋገጥና የዳበረ ዴሞክራሲን ለማስፈን የመንግስታትን ግንኙነት የበለጠ ለማጠናከር ይሰራል

ሀገራዊ ብልፅግናን ለማረጋገጥና የዳበረ ዴሞክራሲን ለማስፈን የመንግስታትን ግንኙነት የበለጠ ለማጠናከር ይሰራል ሀገራዊ ብልፅግናን ለማረጋገጥና የዳበረ ዴሞክራሲን ለማስፈን የመንግስታት ግንኙነትን የበለጠ ለማጠናከር በትኩረት እንደሚሰራ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊ እና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ ገለጹ፡፡ የሰላም ሚኒስቴር የህብር ቀንን ምክንያት በማድረግ ” ሰላማችንን ማጽናት ለኢትዮጵያ ማንሠራራት ” በሚል መሪ…

Read More

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የ5 ፓርቲዎችን የማስጠንቀቂያ እግድ አነሳ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የዎላይታ ብሔራዊ ንቅናቄ (ዎ.ብ.ን)፣ አዲስ ትውልድ ፓርቲ (አ.ት.ፓ)፣ የጋምቤላ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ (ጋ.ህ.ዴ.ን)፣ የኢትዮጵያ ዲሞክራቲክ ህብረት (ኢ.ዴ.ህ) እና የአገው ለፍትህና ለዴሞክራሲ ፓርቲን የማስጠንቀቂያ እግድ ማንሳቱን አስታውቋል። ቦርዱ ጥቅምት 11 ቀን 2017 ዓ.ም. ከጠቅላላ ጉባዔ፣ ከኦዲትና በሴት አባላት ቁጥር አማካኝነት ከሚገኝ የገንዘብ ድጋፍ ጋር በተገናኘ 11 ፓርቲዎች ላይ የዕግድ ውሣኔ ማሳለፉ ይታወቃል።…

Read More

የትምህርት ሥርዓቱን የምናሻሽለው ኢትዮጵያን ከድህነት የሚያወጣ ትውልድ ለመፍጠር ነው- ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)

የትምህርት ሥርዓቱን የምናሻሽለው ሀገሪቱን ከድህነት የሚያወጣና ኢኮኖሚውን የሚሸከም ትውልድ ለመፍጠር ነው ሲሉ የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ገለጹ፡፡ የትምህርት ሚኒስቴር አመራሮችና ሰራተኞች የሚኒስቴሩን የበጀት ዓመቱን የመጀመሪያ ሩብ አመት እቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ላይ ተወያይተዋል፡፡ በውይይቱ ብርሃኑ ነጋ(ፕ/ር)÷በትምህርት ሥርዓቱ ሪፎርም ማካሄድ ያስፈለገው ሀገሪቱን ከድህነት የሚያወጣና ኢኮኖሚውን የሚሸከም ትውልድ ለመፍጠር ነው ብለዋል፡፡ ለቀጣዩ ትውልድ የተሻለች ሀገር ለማስረከብ መስዋዕትነት…

Read More

ዘመኑ በመረጃ ብዛትና ፍጥነት የተወሳሰበ በመሆኑ በሚድያ የሚሰራጩ መረጃዎችን ጥቅምና ጉዳት ለይተን በኃለፊነት ሊንጠቀም ይገባል፦ የስልጠና ተሳታፊዎች

“የድህረ እውነት ዘመንን በእውነትና በእውቀት” በሚል መሪ ቃል በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል አመራሮች፣ ለህዝብ ግንኙነትና ሚድያ ባለሙያዎች የአቅም ግንባታ ስልጠና በቦንጋ ከተማ መሠጠቱን ቀጥሏል። ስልጠናው የድህረ እውነት ዘመንን በአግባቡ ለመረዳት የሚያስችል በቂ ግንዛቤ የተጨበጠበት እና በሚድያ ዘርፍ የሚስተዋሉ ክፍተቶችን ለቀጣዩ በማረም እንዴት ማህበራዊ ሚድያን ለ ገንቢ ዓላማ መጠቀም እንዳለበት የሚረዳ ነው። ከተሳታፊዎች ውስጥ ያነጋገርናቸው…

Read More

ምክር ቤቱ የአስፈጻሚ ተቋማት የተግባር አፈጻጸም በመገምገም፣ ክፍተቶች በመለየት የህዝብ ተጠቃሚነት እንዲረጋገጥ እያስቻለ ነዉ:-የተከበሩ አቶ ወንድሙ ኩርታ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 9ኛ መደበኛ ጉባኤ በታርጫ ከተማ በመካሄድ ላይ ይገኛል። በጉባኤው መክፈቻ ንግግር ያደረጉት የምክር ቤቱ ዋና አፌጉባኤ የተከበሩ አቶ ወንድሙ ኩርታ÷ ምክር ቤቱ ባለፊት የበጀት ዓመት ስድስት ወራት የአስፈጻሚ ተቋማት የተግባር አፈጻጸም በመገምገምና ክፍተቶችን በመለየት የህዝብ ተጠቃሚነት እንዲረጋገጥ የበኩሉን ሚና መወጣቱን ገልጸዋል። የታችኛው…

Read More

የኩባ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አዲስ አበባ ገቡ

የኩባ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ብሩኖ ኤድዋርዶ ሮድሪጌዝ ፓሪላ ለይፋዊ የስራ ጉብኝት ዛሬ ማለዳ አዲስ አበባ ገብተዋል፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የሥራ ኃላፊዎች አቀባበል አድርገውላቸዋል። ሚኒስትሩ በአዲስ አበባ በሚኖራቸው ቆይታ ከመንግሥት ከፍተኛ ባለሥልጣናት ጋር ውይይት ያደርጋሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መረጃ አመልክቷል ሲል ኤፍኤም ሲ ዘግቧል።

Read More

የቦንጋ ዶሮ ዕርባታ ማዕከል በአገር ውስጥ የተባዛ ቴትራ ኤች የተሰኘ የዶሮ ዝርያ እንቁላል በማስፈልፈል የመጀመሪያ ዙር የአንድ ቀን ጫጩቶችን ማሰራጨት ጀመረ።

‎የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የቦንጋ ዶሮ ዕርባታ ማዕከል ስራ አስኪያጅ አቶ ለገሠ ሻሮ እንደተናገሩት፣ማዕከሉ በምርታማነታቸው የተሻለ ውጤት የሚያስገኙ የዶሮ ዝርያዎችን በጥናት በመለየት የተጠቃሚውን ማህበረሰብ ፍላጐት የማሟላት ተግባር እያከናወነ ይገኛል። ‎ለስጋና እንቁላል የሚሆኑ ቴትራ የተሰኙ ምርጥ የዶሮ ዝሪያዎችን ለክልሉ ሁሉም ዞኖች ለማሰራጨት በተደረገው የቅድመ ዝግጅት ስራ የክልሉ መንግሥት ወደ 60 ሚሊዮን ብር በጀት በመመደብ የማዕከሉን…

Read More

በትግራይ ክልል ዘላቂ ሰላም እንዳይሰፍን የሚደረገውን የጸረ-ሰላም ሃይሎች አካሄድ በአግባቡ መገንዘብ ይገባል – አብርሃም በላይ (ዶ/ር)

በትግራይ ክልል ዘላቂ ሰላም እንዳይሰፍን የሚደረገውን የጸረ-ሰላም ሃይሎች አካሄድ በአግባቡ መገንዘብ እንደሚገባ የመስኖና ቆላማ አካባቢዎች ሚኒስትር እና የብልጽግና ፓርቲ ስራ አስፈጻሚ አባል አብርሃም በላይ (ዶ/ር) አሳሰቡ፡፡ በክልሉ ዘላቂ ሰላም እንዳይሰፍን ህዝቡን በግጭት አዙሪት ውስጥ በመጥመድና የተለያዩ አጀንዳዎችን በመፍጠር የቡድን ፍላጎታቸውን በህዝብ ላይ ለመጫን የሚንቀሳቀሱትን ፀረ-ሰላም ሃይሎች አካሄድ በአግባቡ መገንዘብ ይገባል ብለዋል፡፡ የሰላም ስራዎች እንዳይሰሩ የተለያዩ…

Read More

በክልሉ የቡናው ዘርፍ ምርትና ምርታማነት ከጊዜ ወደ ጊዜ እያደገ መምጣቱ ተገለጸ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ግብርና ቢሮ የቡና፣ ሻይ ቅመማ ቅመም ባለስልጣን በደረቅ ቡና ምርት አዘገጃጀትና ግብይት ለዞን እና ወረዳ ባለድርሻ አካላት በሚዛን አማን ከተማ ስልጠና እየሰጠ ይገኛል ። በስልጠናው ላይ ንግግር ያደረጉት የክልሉ ቡና፣ ሻይና ቅመማ ቅመም ባለስልጣን ም/ዋና ዳይሬክተር እና የልማት ጥበቃ ዘርፍ ኃላፊ አቶ በላይ ኮጁአብ ዘርፉ ትልቅ የሀገር ኢኮኖሚና የክልሉን ከፍተኛ ኢኮኖሚ የማመንጨት…

Read More

በክልሉ የግብርና ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ ምን ምን ስራዎች እየተከናወኑ ነው” የአፈር አስዳማነት ችግር እንዴት ሊፈታ ይችላል?

በሀገራችን ኢትዮጵያ የግብርና ምርትና ምርታማነት በመጨመር የግብርና ክፍሌ ኢኮኖሚ ለማሳደግ ሰፊ ስራዎች እየተከናወነ ይገኛል፡፡ የግብርናውን ዘርፍ ውጤታማነትና ምርታማነት በምርምር የተረጋገጡና የተደገፉ ለማድረግ የተለያዩ ቴክኖሎጂዎችን መጠቀም ዋነኛውና አማራጭ የሌለው ጉዳይ ነው። ክልላችን ሲደራጅ ያለውን አቅም ለይቶ በማወቅ በሁሉም ዘርፎች የህብረተሰቡን የመልማት ፍላጎት ለማሟላት የግብርና ምርታማነት ለማሳደግ ግብ ጥሎ ወደ ስራ ተገብቷል። ከዚህም መነሻ በክልሉ ያለውን እምቅ…

Read More