Trendings

ከወጪ ንግድ 8.3 ቢሊዮን ዶላር ገቢ ተገኘ

ከወጪ ንግድ 8.3 ቢሊዮን ዶላር ገቢ ተገኘ ኢትዮጵያ በ2017 በጀት ዓመት 8.3 ቢሊዮን ዶላር ከወጪ ንግድ ገቢ ማግኘት መቻሏን የንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) ገልጸዋል። ሚኒስትሩ ይህንን ያሉት የንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር የ2017 በጀት ዓመት ግምገማ “በተሳለጠ ንግድ ወደ ሚጨበጥ ሀገራዊ ተስፋ” በሚል በተዘጋጀ የንግድ እና ቀጠናዊ ሴክተር ዓመታዊ ጉባኤ ላይ…

Read More

የትምህርት ሴክተር ማነቆዎችን ለመፍታት እየተተገበረ ያለው ማሻሻያ አውንታዊ ለውጥ እያሳየ ይገኛል፦ ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር)

መንግሥት የትምህርት ሴክተር ማነቆዎችን ለመፍታት እየተገበረ ያለው ማሻሻያ አውንታዊ ለውጥ እያሳየ እንደሚገኝ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) ገለጹ። ርዕሰ መስተዳድሩ ይህን ያሉት በክልሉ ለመጀመሪያ ጊዜ ”የትምህርት ጥራት እምርታ ለሁለንተናዊ ብልጽግና!” በሚል መርህ ቃል በተዘጋጀው የትምህርት ሴክተር ጉባኤ ላይ ነው። ትምህርት የሀገር ተረካቢ የሆኑ ዜጎች በእውቀት፣በክህሎት እና በስነ-ምግባር ታንጸው የሚወጡበት…

Read More

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የወጣቶች ምክር ቤት ተመሰረተ::

ዛሬ በተደረገዉ ምክር ቤት ምስረታ 13 ሥራ አስፈጻሚና 42 የምክር ቤት አባላት ተመርጠዋል። ምክር ቤቱ ወጣት ይስሃቅ ንጉሴን የምክር ቤቱ ሰብሳቢ ና ወጣት ትህትና ቆጭቶን ምክትል ሰብሳቢ በማድረግ መርጠዋል። በክልሉ በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪና የትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ አልማው ዘውዴ፡ ገናና የሆነ ሀገር የትክክለኛ ትርክት ውጤት ስለሆነ ብሔራዊነት ገዥ ትርክታችን ሆኖ እንዲገነባ…

Read More

ኢትዮ-ቴሌኮም በኢትዮጵያ የዲጂታል ግብይት ሥርዓት እንዲጠናከር ገንቢ ሚና እየተጫወተ ነው

ኢትዮ-ቴሌኮም በኢትዮጵያ የዲጂታል ግብይት ሥርዓት እንዲጠናከር ገንቢ ሚና እየተጫወተ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ገለጹ። የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) በተገኙበት 6ኛ ዙር 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 3ኛ መደበኛ ስብሰባውን በመካሄድ ላይ ይገኛል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ከምክር ቤቱ አባላት በተነሱላቸው ኢኮኖሚያዊ፣ ማኅበራዊ፣ ፖለቲካዊ እንዲሁም ቀጣናዊ፣ አሕጉራዊና ዓለም አቀፋዊ ዲፕሎማሲያዊ ጉዳዮች ላይ…

Read More

ሆስፒታሉ ከ85 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተደረገበት የሲቲስካን ማሽን አስገባ።

የሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ ማስተማሪያ ሆስፒታል ከ 85 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተደረገበትን የሲቲስካን ማሽን አስገብቷል። የሲቲስካን ማሽኑ ወደ ሆስፒታሉ መምጣት በአገልግሎት አሰጣጥ ላይ ይስተዋሉ የነበሩ ችግሮችን ይቀርፋል። ሆስፒታሉ ከ 2 ሚሊየን በላይ ለሚሆኑ ተገልጋዮች አገልግሎት የሚሰጥ ሲሆን የማሽኑ መገዛት ካለው የተገልጋይ ቁጥር አንጻር አስፈላጊ ነው ተብሏል። የዩኒቨርሲቲው ማስተማሪያ ሆስፒታል ዋና ስራ አስኪያጅ ዶ/ር እርቅይሁን ጳውሎስ…

Read More

ደቡብ ኢትዮጵያን መጎብኘት እና እንደ አርባምንጭ ያሉ ከተሞችን እድገት መመልከት ሁልጊዜም አስደሳች ነው።

እንደ ሀገር የተመጣጠነ ምግብ አቅርቦት ለከተሞችም ሆነ ለገጠር አካባቢዎች ፈተና ሆኖ የቀጠለ ጉዳይ ነው። ዛሬ በመጎብኘት ላይ እንዳለነው አይነት የሙዝ ልማት ሥራዎችን በገጠር አካባቢዎች በማሳዎች ላይ የኩታ ገጠም እርሻ አሰራረን ጀምረናል። እነዚህን ጥረቶች የሚደግፈው የሌማት ትሩፋት ሥራ በየአርሶአርብቶአደሩ ቤት የእንቁላል ምርትን ከአሳ እና ከብት ርባታ ብሎም ንብ ማነብ ጋር ምርት በማሳደግ ላይ ይገኛል። እነዚህ መርሃግብሮች…

Read More

የገበታ ለሀገር ፕሮጀክቶች ለቱሪዝም ዘርፉ መዳረሻዎችን ብቻ ሳይሆን መሰረተ ልማቶችንም አበርክተዋል :-አምባሳደር ናሲሴ ጫሊ

የገበታ ለሀገር ፕሮጀክቶች ለቱሪዝም ዘርፉ መዳረሻዎችን ብቻ ሳይሆን መሰረተልማቶችን በማበርከት ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያደረጉ እንደሚገኙ የቱሪዝም ሚኒስትር አምባሳደር ናሲሴ ጫሊ ገለጹ። የገበታ ለሀገር ኮይሻ ፕሮጀክት አካል የሆነው ጨበራ የዝሆን ዳና ሎጅ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ከትናንት በስቲያ ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆኗል። የቱሪዝም ሚኒስትር አምባሳደር ናሲሴ ጫሊ ጨበራ ዝሆን ዳና ሎጅ በገበታ ለሀገር ከለሙት መዳረሻዎች መካከል መሆኑን…

Read More

የክልሉ ሚዲያ ኔትወርክ ከተቋቋመ ወዲህ የተከናወኑ ተግባራትን የአፈጻጸም ሪፖርት ምክርቤቱ አድምጧል።

የተቋሙን ሪፖርት ዋና ስራአስኪያጅ አቶ መንግስቱ መኩሪያ ለምክርቤቱ አቅርበዋል። ባቀረቡት የአፈጻጸም ሪፖርት ሚዲያ ኔትወርኩ በማህበራዊ የሚዲያ አማራጮች መረጃዎችን ለህብረተሰቡ ተደራሽ እያደረገ እንደሚገኝ አብራርተዋል። ተቋሙ የክልሉን ማህበራዊ ፣ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ጉዳዮችን የተመለከቱ መረጃዎችን ለህብረተሰቡ በተዘረጉ የማሰራጫ ቴክኖሎጂዎች ተደራሽ እያደረገ እንደሚገኝም አብራርተዋል ። ሚዲያው በተሟላ አቅሙ መረጃዎችን ለህብረተሰቡ ተደራሽ ለማድረግ ተቋሙን በሰው ኃይልና በቁሳቁስ ለማሟላት ጥረቶች መደረጋቸውን አቶ…

Read More

የሰቆጣ ቃልኪዳን ትግበራን ይበልጥ ውጤታማ ለማድረግ የፕሮግራሙን ተደራሽነት ማስፋት ይገባል – የምግብ ስርዓትና ኒውትሪሽን ስትሪንግ ኮሚቴ

የሰቆጣ ቃልኪዳን ውጤታማነት ለማሳደግ ተደራሽነቱን ለማስፋት በትኩረት መስራት እንደሚገባ የምግብ ስርዓትና ኒውትሪሽን ጥምር የሚኒስትሮች ስትሪንግ ኮሚቴ አስታወቀ። የጤና ሚኒስቴር እና የግብርና ሚኒስቴር በጋራ የሚያስተባብሩት የሚኒስትሮች ስትሪንግ ኮሚቴ ስብሰባ ተካሂዷል። ውይይቱ በኮሚቴው ስር የሚገኙ 15 ሴክተር መስሪያ ቤቶችን ቅንጅታዊ አሰራርን ማጠናከር አላማ ያደረገ ነው። በሰቆጣ ቃልኪዳን ፕሮግራም፣ በኢትዮጵያ የምግብ ስርዓት ትራንስፎርሜሽንና ኒውትሪሽን ሴክሬተሪያት የተሰሩ ስራዎችና የተገኙ…

Read More