Trendings

የከተማው የኮሪደር ልማት እንዲፋጠን ድጋፋችንን እናጠናክራለን-የሚዛን አማን ከተማ የነዋሪዎች

በሚዛን አማን ከተማ የተጀመረው የኮሪደር ልማት ሥራ እንዲፋጠን ድጋፋቸውን እንደሚያጠናክሩ የከተማው ነዋሪዎች ገለጹ። ከነዋሪዎቹ መካከል መቶ አለቃ ተስፋዬ ናትናኤል፥ የከተማዋን ገጽታ እየቀየረ ያለውን የኮሪደር ልማት የእግረኛን መንግድ በማስፋትና የመናፈሻ አገልግሎትን ማስፋት ያሰቻለ ሰው ተኮር ፕሮጀክት ነው ብለዋል። ልማቱ በተሳካ ሁኔታ እንዲፋጠን ድጋፋቸውን እንደሚያጠናክሩ አስታውቃዋል። እስከ አሁን የተጠናቀቁ የኮሪደር ልማት ስራዎች የትራንስፖርት እንቅስቃሴን በማቀላጠፍ የተሽከርካሪ አደጋን…

Read More

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል መንግስት 6ኛ ዙር 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 8ኛ መደበኛ ጉባኤ በታርጫ ከተማ እየተካሄደ ነዉ ፡፡

ጉባኤው ከሐምሌ 14-16/2017 ዓ/ም የሚቆይ ሲሆን በዋናነት የክልሉ አስፈጻሚ አካላት የ2017 በጀት ዓመት የአፈጻጻም ሪፖርት፣የ2018 በጀት ዓመት ዕቅድ፤የ2018 ዓ/ም በጀት፣የጠቅላይ ፍርድ ቤት፣የዋናው ኦዲት መስሪያ ቤት ሪፖርቶችና ዕቅዶች ላይ ዉይይት ይደረግባቸዋል። በታጠቅ አበበ

Read More

የመንግሥት ሠራተኛ የደመወዝ ማሻሻያን ተከትሎ ያልተገባ የዋጋ ጭማሪ በሚያደርጉ አካላት ላይ ጥብቅ እርምጃ ይወሰዳል

የመንግሥት ሠራተኛ የደመወዝ ማሻሻያን ተከትሎ ያልተገባ የዋጋ ጭማሪ በሚያደርጉ አካላት ላይ ጥብቅ እርምጃ ይወሰዳል – ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ(ዶ/ር) ለመንግስት ሠራተኛው የተደረገውን የደመወዝ ማሻሻያ ተከትሎ በምርትና አገልግሎቶች ላይ ምክንያታዊ ያልሆነ የዋጋ ጭማሪ በሚያደርጉ አካላት ላይ ጥብቅ እርምጃ እንደሚወስድ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) ገለጹ። ከመስከረም 2018 ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ የሚደረግ የመንግሥት ሠራተኞች የደመወዝ ማሻሻያ…

Read More

አፍሪካ በሳይበር ጥቃት ምክንያት ከዓመታዊ አጠቃላይ ምርቷ 10 በመቶ ልታጣ እንደምትችል ተገለፀ

የዲጂታል ቴክኖሎጂን በመጠቀም የሚፈፀሙ የሳይበር ጥቃቶች የሀገርንና የድርጅቶችን ምስጥራዊ መረጃዎችን መውሰድ፣ አገልግሎትን ማስተጓጎል፣ የገንዘብ ስርቆት መፈፀም፤ በብሄራዊ ጥምቅ ላይ ጥቃት መፈፀም፣ የግለሰቦችንና የኩባንያዎችን ሀብት መዝረፍን ጨምሮ ከፍተኛ ጉዳቶችን እያስከተሉ ይገኛሉ፡፡ በአፍሪካ በግልም ሆነ በመንስግታዊ ተቋማት እየጨመረ ያለው የሳይበር ጥቃት በተቋማት የስራ መስተጓጎል ከፍተኛ የገንዘብ ስርቆት፤ የምስጥራዊ መረጃዎች ስርቆትን ጨምሮ በርካታ ጉዳት ማድረሱን የተባበሩት መንግስታት የአፍሪካ…

Read More

የገጠር ትራንስፎርሜሽንን ዕውን ለማድረግ ሁሉም ባለድርሻ አካላት ሚናቸውን በአግባቡ መወጣት አለባቸው፦ አቶ ማስረሻ በላቸው

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል አርብቶ አደርና ቆላማ አካባቢ ጉዳይ ቢሮ የምግብና ስርዓተ- ምግብ ደህንነት ማሻሻያ /BREFONS/ፕሮጀክት እና የአደጋ ስጋት ቅነሳና አካታች የኢኮኖሚ እሴት ማሻሻያ ፕሮጀክቶች/DRIVE/ የ2018 በጀት ዓመት የስቲሪንግ ኮሚቴ ውይይት አካሂደዋል። በውይይት መድረኩ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ማስረሻ በላቸው ፕሮጀክቶቹ የገጠር ትራንስፎርሜሽን ዕቅዱን ዕውን ለማድረግ ዓይነተኛ…

Read More

በየብሄረሰቡ የሚከበሩ በዓላት “የመደመር ዕሳቤን” ከማጠናከረም ባለፈ ጤናማ የህዝብ ለህዝብ ግንኙነትን ያጠናክራሉ የተከበሩ አቶ ወንድሙ ኩርታ ገለጹ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክር ቤት ዋና አፈ – ጉባኤ ለቤንች ብሄር ዘመን መለወጫ “ቢስት ባር” የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል። በክልሉ የአንድ ብሄር ዘመን መለወጫ በዓል ሲከበር የአንዱ ብሄረሰብ ብቻ ሳይሆን ሁሉም ተባባሪ በመሆን የሚከናወነው ተግባራት ተጠናክሮ ሊቀጥል የሚገባ መሆኑን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክር ቤት ዋና አፈ – ጉባኤ የተከበሩ አቶ ወንድሙ…

Read More

በሥልጠናው የተቀመጡ ሀገራዊ የብልጽግና ግቦችን ለማሳካት የአመራር ቁርጠኝነት ፣ ፈጠራ፣ ፍጥነትና ዝላይ መርሆዎችን መከተል ከሁሉም ይጠበቃል፦አቶ እንዳሻው ከበደ

“በመደመር መንግሥት እይታ፤የዘርፎች እመርታ” በሚል መሪ ሃሳብ ሲሰጥ የቆየው የካፋ ዞን 3ኛ ዙር አመራሮች ስልጠና በስኬት ተጠናቋል ። የካፋ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ እንዳሻው ከበደ አጠቃላይ የሥልጠና ቆይታ አስመልክቶ ማጠቃለያና ቀጣይ የሥራ መመሪያ ሰጥተዋል:: አመራሩ የተያዙ የብልጽግና ግቦችን ለማሳካት በጠንካራ የአመራር ቁርጠኝነት፣ ፈጠራ፣ ፍጥነትና ዝላይ መርሆዎችን ተከትሎ በመስራት ፈጣን ለውጥ ማስመዝገብ ይጠበቅበታል ብለዋል ። ከስልጠና…

Read More

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ካቀረቧቸው ጥያቄዎች እና አስተያየቶች መካከል:-

በኢትዮጵያ ግዙፍ የልማት ፕሮጀክቶችን በመገንባት የህዝብ ጥያቄን ለመፍታት እና የሀገሪቱን ብልጽግና ለማረጋገጥ የሚሰራው ስራ የሚደነቅ ነው ዘላቂ የሰላም ግንባታን ከማጠናከር አንጻር ምን አቅጣጫ ተይዟል ? በሀገሪቱ የሚስተዋለውን ከፍተኛ የዋጋ ንረት እና የኑሮ ውድነት ለማቃለል መንግስት የያዘው አቅጣጫ ካለ ቢብራራ 7ኛውን ሀገራዊ ምርጫ የተሳካ ለማድረግ የተፈጠሩ አስቻይ ሁኔተዎች ምንድናቸው እንዲሁም የምርጫውን ሂደት ለማደናቀፍ የሚንቀሳቀሱ ሀይሎችን ለመግታት…

Read More

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል አመራሮች በብልጽግና ፓርቲ ለሁለተኛ መደበኛ ጉባዔ በተዘጋጁ ሰነዶች ላይ ውይይት እያደረጉ ነው።

ለሁለተኛው የብልፅግና ፓርቲ መደበኛ ጉባኤ ቅድመ ጉባኤ ውይይት በቦንጋ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ ውይይቱን ያስጀመሩት የክልሉ የመንግስት ረዳት ተጠሪ አቶ ነጋ አበራ በክልሉ ሁሉም ዞኖች የቅድመ ጉባዔ ስራዎች ተጠናክረው በየደረጃው ይቀጥላሉ ብለዋል። ‘ከቃል እስከ ባህል’ በሚል መሪ ሀሳብ በፓርቲው አጠቃላይ መደበኛ ጉባኤ በሚቀርቡ አጀንዳዎች ላይ ከአመራር እስከ አባላት የተጠናከረ ውይይት እንደሚደረግም አቶ ነጋ አበራ ተናግረዋል ፡፡…

Read More